Posts

ኪንናማ

Image
New ኪ ን ናማ ት ረ ካ በአበበ ከበደ ኣርትኦት በመልካም ኪ ን ናማ ብዙ ፍየሎች የነበሯት የሲዳማ እረኛ ልጃገረድ ነበረች፡፡ ኪ ን ናማ ትኖር የነበረው በአንድ በጣም ግዙፍ የአለት መዝግያ በነበረው ትልቅ ዋሻ ውስጥ ነበር፡፡ ፍየሎቿን ወደ ግጦሽ ይዛ ስትሄድ ሁለት ከባድ ችግሮች ነበሩባት፡፡ አንደኛው ሁልግዜ ልጆቿን እየሰረቀ የሚያስቸግራት ነብር ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ሁልጊዜ የሚያስቸግራት ጅብ ነበር፡፡ ነገር ግን ዋነኛው ጠላቷ ነብሩ ስለነበረ ሁልጊዜ ልታሞኘው ትሞክር ነበር፡፡ ጠዋት ትነሳና ፍየሎቿን ከዋሻ ውስጥ “ግዙፉ ዋሻዬ ሆይ ! በርህን ክፈተው !” እያለች የዋሻው መዝጊያ አለት ሲከፈት ልጆቿን ይዛ ትወጣለች፡፡ ከዚያም በግሩም ድምጿ ጮክ ብላ “ዛሬ ፍየሎቼን ወደ ዲጋሬ ይዣቸው እሄዳለሁ፡፡” ብላ ትናገራለች፡፡ ሆኖም ወደ ዲጋሬ ሳይሆን ወደ ተመዴ ትሄዳለች፡፡ በሌላ ቀን ደግሞ ጠዋት ትነሳና “ዛሬ ወደ ተመዴ ነው የምሄደው፡፡” ብላ ተናግራ ወደ ዲጋሬ ትሄዳለች፡፡ እናም በየቀኑ በዚህ ዓይነት ነብሩን እያታለለች  ፋጎ ፋጋግ    “ግዙፉ ዋሻዬ ሆይ ! በርህን ክፈት፡፡ ክቦ ክቢብ  ግዙፉ ዋሻዬ ሆይ ! በርህን ዝጋ፡፡” እያለች ትኖር ነበር፡፡ ሁልጊዜም ማንም እንዳይሰማት በማድረግ ስትኖር ነብሩ የሚያማምሩትን ልጆቿን እያየ በመጎምዠት እርሷንም እንዴት ሊያታልላት እንደሚችል ያስብ ነበር፡፡ ታዲያ ከእለታት አንድ ቀን ነብሩ ከዋሻው አናት ላይ ካለ ዛፍ ላይ ተደብቆ ሳለ ኪና ን ማ ከዋሻው ወጥታ ስትመለከት ማንንም ስላላየች በተለመደው ቆንጆ የድምጽ ቃና ጮክ ብላ “የኔ ዋሻ ሆይ ! በርህን ዝጋ !” ካለችው በኋላ ፍየሎቿን ይዛ ሄደች፡፡ በዚህ ጊዜ

ንግስት ፉራ

Image
በአበበ ከበደ የተተረከ ንግስት ፉራ ስመጥር የሲዳማ ንግስት የነበረች ሲሆን ሴቶችን ሁሉ መልካም ባህሪን ያስተማረችና እስካሁንም ድረስ ተቀባይነት ያላት ሴት ነች፡፡ ንግስቲቱ በጣም ብልህ ነበረች፡፡ በቅድሚያ ሴቶች ለወንዶች ሙሉ ለሙሉ ተገዢ እንዳይሆኑ፣ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ሴቶች ለወንዶች ሙሉ ለሙሉ ታዛዥ እንዳይሆኑ ትመክራቸው ነበር፡፡ ከዚያም በላይ ሴቶች አይን አፋር እንዲሆኑና ወንዶች እነርሱ ስለሚያስቡት ነገር ሁልጊዜም ግምታዊ እንጂ ግልፅ እንዳይሆን ታስተምራቸው ነበር፡፡ ሃፍረተ ገላቸውንም በአደባባይ እንዳያሳዩና ሰውነታቸውንም ከጉልበታቸው እስከ ወገባቸው ድረስ እንዲሸፍኑ ትነግራቸው ነበር፡፡ ወንዶች በውበት ስለሚማረኩ ሴቶች ራሳቸውን በደንብ እንዲጠብቁ ታስተምራቸው ነበር፡፡ ነገር ግን ንግስት ፉራ ለወንዶች በጣም መጥፎ ሴት ነበረች፡፡ የማይቻሉ ነገሮችን ሁሉ እንዲሰሩ ታዛቸው ነበር፡፡ “ ወደ ወንዙ ሄደህ ውሃ በወንፊት አምጣ፡፡” እያለች ታዝ ነበር፡፡ ወይም በጣም ስስ ከሆነ ሳር ትልልቅ ገንዳዎችን እንዲሰሩ አለያም ከረጃጅም ፀጉሮቿ አንዱን ነቅላ ስድስት ቦታ እንዲሰነጥቁት በማዘዝ ወንዶችን ታሰቃያቸው ነበር፡፡ ከሁሉ በላይ ግን ራሰ በራና አጭር ወንዶችን አጥብቃ ትጠላ ነበር፡፡ ስለዚህ አጫጭር እንዲሁም ራሰ በራ ሰዎችን ሁሉ እንዲገደሉ ታዝ ነበር፡፡ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ አጫጭርና ራሰ በራ ሰዎች ሲገደሉ አንድ መላጣና አንድ ራሰ በራ ወንዶች ግን ከዚህ ችግር ተርፈው ነበር፡፡ አጭሩ ሰው ረጃጅም ተረከዝ ያሏቸው ጫማዎች በማድረግ ሲተርፍ ( ረጅም ተረከዝን የፈጠረው እርሱ ነው ) ራሰ በራው ሰው ደግሞ ሰው ሰራሽ ጸጉር ( ዊግ ) በማድረግ ከሞት ዳነ፡፡ ( ዊግን የፈጠረው ሰው እርሱ ነው፡፡ ) ታዲያ አጭሩና ራሰ በራው ሰዎች ንግስ

Unborn Hawassa Bank Requests Transfer of Equity to Berhan Bank

New Promoters of the under formation Hawassa Bank requested the central bank to transfer the equity contributions  of their shareholders to Berhan International Bank (BIB), one of the nine existing banks expected to fulfil the half a billion Birr threshold capital requirement after four years. National Bank of Ethiopia (NBE) raised the capital requirements for banks from 75 million to 500 million Br with the motive to create strong banks, in September 2011. The regulator’s directive put 13 private banks under formation, including Hawassa in limbo. Some of the banks have still not decided their fates, including some contemplating liquidation. Hawassa Bank started floating its shares in 2009, through 43 promoters, and was able to raise 20 million Br in capital from 530 shareholders. But, before it accomplished collecting the previously required amount, the central bank issued the new directive. The majority of the promoters were frustrated by the new capital requirement and gave

Why Sidama? There are many places around the world that need aid. So, why should you care about Sidama specifically? There are only two hospitals serving more than ten million people. Most residents have no access to any kind of healthcare.

http://www.fayyefoundation.org/ HOME ABOUT MEMBERS STAFF BOARD OF DIRECTORS WHY SIDAMA DONATE CONTACT Did you know? The most important source of income for Sidama is coffee. The area produces a large percentage of Ethiopia’s exported coffee. Help Support Fayye If you are interested in our cause and volunteering for our foundation please contact our volunteer coordinator. Volunteer Now >> How we make a difference There are two ways to help Fayye Foundation - either time or a donation. To learn more about each option please visit our  volunteer  or  how to donate  pages. We appreciate any help, no matter how big or small. Mission Statement The Fayye Foundation was created to address the orphan crisis in Sidama, Ethiopia. It is our mission to help end this tragedy by focusing on two areas where help is needed the most: maternal health for expecting mothers, and assistance to famili

Introducing... The Fayye Foundation!

Image
FRIDAY, MAY 11, 2012 Introducing... The Fayye Foundation! Wow, yesterday was quite a media storm for my girl Jamie and her controversial  Time Magazine cover !  If you're offended by the title, I implore you to read Jamie's  Q&A  with Time Magazine, to see that while she has chosen extended breast feeding for her family, she has the utmost respect for mothers who don't.  In fact, she's one of the most non-judgmental people I know.  She did not pick the title of the article!  Unfortunately her  personal blog  has been down due to traffic, but they're working hard to get it back up.  In the meantime, reporters and news media have been contacting me through our  Mommy Hates Chemicals blog, to try and get in touch with Jamie.  Thankfully Time Magazine is helping her out by assigning her a PR person to handle all the media.  She will be on the Today Show (today!) at the 9:ooam hour, being interviewed by Matt Lauer and will also be on Dateline tonight,