Posts

Introducing... The Fayye Foundation!

Image
FRIDAY, MAY 11, 2012 Introducing... The Fayye Foundation! Wow, yesterday was quite a media storm for my girl Jamie and her controversial  Time Magazine cover !  If you're offended by the title, I implore you to read Jamie's  Q&A  with Time Magazine, to see that while she has chosen extended breast feeding for her family, she has the utmost respect for mothers who don't.  In fact, she's one of the most non-judgmental people I know.  She did not pick the title of the article!  Unfortunately her  personal blog  has been down due to traffic, but they're working hard to get it back up.  In the meantime, reporters and news media have been contacting me through our  Mommy Hates Chemicals blog, to try and get in touch with Jamie.  Thankfully Time Magazine is helping her out by assigning her a PR person to handle all the media.  She will be on the Today Show (today!) at the 9:ooam hour, being interviewed by Matt Lauer and will also be on Dateline tonight,

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የህግ ተማሪዎች የአምሳለ ፍርድ ቤት የክርክር ውድድር የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ አጠቃላይ አሸናፊ ሆነ

Image
አዋሳ, ሚያዝያ 29 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - ሰብአዊ መብት እንዲጎለብት ከትምህርት ሚኒስቴርና ከ18 ዩኒቨርስቲዎች ጋር በመተባበር እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ለሶስት ቀናት ያዘጋጀው 4ኛ ብሄራዊ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የህግ ተማሪዎች የአምሳለ ፍርድ ቤት የክርክር ውድድር ትናንት ተጠናቋል፡፡ በውድድሩም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል፡፡ የኮሚሽኑ የሴቶችና ህጻናት ኮሚሽነር ወይዘሮ አስማሩ በሪሁን በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ሰብኣዊ መብቶች በየደረጃው በሚገኙ የትምህር ተቋማት በስርዓተ ትምህርት እንዲካተት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመው ተግባራዊ እንቅሳቃሴ ተጀምሯል፡፡ እንዲሁም ከ18 የህግ ትምህርት ከሚሰጡ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ጋር ለመስራት ስምምነት ላይ በመደረሱ ከ110 በላይ ነጻ የህግ ማዕከላትን ከፍተው አቅም ለሌላቸው በተለይም ለሴቶች፣ ለህጻናት፣ ለአካል ጉዳተኞችና ለሌሎችም የህብረተስብ ክፍሎች አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ በተጨማሪም የህግ ትምህርት ከሚሰጡ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር የሰብአዊ መብት ግንዛቤን የማስፋት ስራዎች እየተከናወነ ከመሆኑም በላይ በህግ ተማሪዎች መካከል የአምሳለ ፍርድ ቤት የክርክር ውድድር በመቀሌ ፣ በጅማና በባህር ዳር ዩኒቨርስቲዎች አዘጋጅነት በተለያዩ ርዕሶች ላይ ላለፉት ሶስት አመታት መካሄዱን ገልጸዋል፡፡ ዘንድሮ ለ4ኛ ጊዜ ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር " የባህል መብቶችና የሴቶች መብት " በሚሉ ጉዳዮች ዙሪያ መካሄዱንና በተለይ በሴቶች መብት ላይ ተማሪዎች መሰረታዊ ዕውቀትና ክህሎት እንዲያዳብሩ መንገድ በማሳየት ለ

የኢጋድ አባል ሀገራት የግጭት ቅድመ ማስጠንቀቂያና አፋጣኝ ምላሽ ሜካኒዝምን (ሲዋርን CEWARN) አቋቋመው እንቅስቃሴ ከጀመሩ ወዲህ በቀጣናው ድንበር ዘለል ግጭቶች እየቀነሱ መጥተዋል ተባለ፡፡

የኢጋድ አባል ሀገራት የግጭት ቅድመ ማስጠንቀቂያና አፋጣኝ ምላሽ ሜካኒዝምን (ሲዋርን CEWARN) አቋቋመው እንቅስቃሴ ከጀመሩ ወዲህ በቀጣናው ድንበር ዘለል ግጭቶች እየቀነሱ መጥተዋል ተባለ፡፡የሜካኒዝሙ ጥረት በሀገራቱ መሀከል መተማመንና በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ አብሮ የመስራት ልምድ እንዲያዳብሩ አስተዋፅኦ ማበርከቱንም ገልጿል፡፡ ሜካኒዝሙ ለሚቀጥሉት 8 ዓመታት የሚመራበት አዲስ ስትራቴጂ በመንደፍ ላይ መሆኑን አመልክቷል፡፡የኢጋድ አባል ሀገራት በአርብቶ አደሩ አካባቢ የሚከሰቱት ድንበር ዘለል ግጭቶችን በማስወገድ አካባቢው አስተማማኝ ስላም ያለው የልማት ቀጠና ለማድረግ ነበር ከ9 ዓመታት በፊት የግጭት ቀድመ ማስጠንቀቂያና አፋጣኝ ምላሽ ሜካኒዝምን ያቋቋሙት፡፡ ሜካኒዝሙ በሀገሪቱ የሚገኘውን የመነገስት መዋቅርና ህብረተሰቡን በማሳተፍ የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም ግጭቶች እንዳይከሰቱ ከተሰከቱም በአፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኙ ሲሰራ ቆይቷል፡፡በኢትዮጵያ የሜካኒዝሙ የካራሞጃና የሶማሊያ ቅርንጫፎች ሜካኒዝሙ ለቀጣዩቹ 9 ዓመታት የሚመራበት አዲስ ስትራቴጂ ለመንደፍ በሀዋሣ ከተማ ባካሄዱት ስብሰባ ላይ እንደተገለፀውም በሁሉም ሀገራት በአርብቶ አደሩ አካባቢዎች አንፃራዊ ሰላም እየሰፈነባቸው መጥቷል፡፡ የሜካኒዝሙ ዳይሬክተር ዶክተር ማርቲን ኪማኒ እንዳሉት በሀገሪቱ እስከ ቀበሌ ደረጃ መዋቅሮችን በመዘርጋት ባህላዊና ዘመናዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በመጠቀም ድንበር ተሻጋሪ ግጭቶች በከፍተኛ ሁኔታ ለመከላከል ተችሏል፡፡በቀጣናው በተፈጥሮ ሀብት፣ በግጦሽ፣ በውሃ፣በባህላዊ ተፅዕኖና ሌሎች ምክንያቶች አልፎ አልፎ ግጭቶች ሲከሰቱም ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አቅም ተፈጥዋል ብለዋል፡፡ አባል ሀገራቱ ግጭቱን ለማስወገድ ፈጣን የመረጀ ልውውጥና የጋራ አፈተት ስልቶች ማዳበራ

EEPCO wins in Arba Minch, St. George held in Hawassa

Image
Addis Ababa, Ethiopia  – EEPCO and Dedebit FC are closing in on current Ethiopia Premier League leader St. George, who was held scoreless in Hawassa. EEPCO scored a valuable 1-0 away victory against Arba Minch, while defending champion Ethiopian Coffee and Defence Force played to a 1-1 draw here in Addis. With one match in hand, St. George is still in the lead with 43 points followed by Dedebit FC and EEPCO, who accumulated 39 points each. Week 19 Results: Tuesday, April 24, 2012 Dire Dawa City 1-0 CBE Thursday, April 26, 2012 Arba Minch 0-1 EEPCO Hawassa City 1-1 St. George Ethiopian coffee 1-1 Defence Force League Table Standings: Rank Teams Played Wins Draw Lost Diff GD Points 1 Saint George 18 13 4 1 27 – 4 23 43 2 Dedebit FC 19 12 3 4 35 – 13 22 39 3 EEPCO FC 19 11 6 2 32 – 14 18 39 4 Hawassa City FC 19 6 10 3 18 – 15 3 28 5 Mugher Cement 19 6 8 5 22 – 22 0

በማንኛውም ቦታ የሚለበስ የሲዳማ ባህላዊ ልብስ

Image
የፋሽን ኢንዱስትሪ እየተስፋፋ ከመጣበት ዘመን አንስቶ በርካታ የአለባበስ ልምዶችም አብረው ተፈጥረዋል። በተለይ በአውሮፓውያኑ አካባቢ አንድን ልብስ ከመምረጣቸው በፊት ለምን ጉዳይ እንደሚለብሱትና በምን ወቅት እንደሚያዘወትሩት ጠንቅቀው ማወቅ ይጠበቅባቸዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህም በአገራችን የሚዘጋጁ ባህላዊ አልባሳት ጊዜና ቦታ ተመርጦላቸው እንዲለብሱ እየሆነ ነው። ብዙ ጊዜ የባህላዊ አልባሳት በበዓላት ቀን ላይ ብቻ እንዲለበሱ የተወሰኑ ነበሩ። አሁን አሁን ግን የባህላዊ አልባሳትን በዘመናዊ መንገድ በማዘጋጀት በተለያዩ ወቅቶች በማንኛውም ቦታ እንዲለበሱ እየደተረገ ነው። በሐዋሳ ከተማ የሚገኘው አበባ ሹራብና ባህላዊ አልባሳት ማምረቻና ማከፋፈያም ከአገራችን አልፎ እስከ ውጭ አገር ድረስ ባህላዊውን አልባሳት በዘመናዊ መንገድ በማዘጋጀት ዕውቅናን እያተረፈ መጥቷል፡፡  ዋና ሥራ አስኪያጇ ወይዘሮ አበባ ዘነበር እንደ ገለጹልን፣ የባህላዊ አልባሳት በዘመናዊ መንገድ በመዘጋጀታቸው ፈላጊያቸው መብዛቱን ነው። ለዛሬ ሊያስተዋውቁን የወደዱት በሲዳማ የባህል ጨርቅ የሚሠራውን ሸሚዝ ወይም የሱሪ አላባሽ ነው። ልብሱ የሚሠራው የሲዳማ ባህላዊ አልባሳት ከሚጠቀምባቸው ሦስት ቀለሞች አንዱ በሆነው በቀይ ቀለም ነው። የጨርቁ ምርት ሳባ ይባላል። አሠራሩ ብዙዎች እንዲጠቀሙበት በማሰብ በአፍሪካውያን አለባበስ ዲዛይን ተደርጓል። ሰፋ ያለና ለሁሉም ሰው እንዲያመች ተደርጐ ተዘጋጅቷል። ሸሚዙን ወፍራምም ሆነ ቀጭን ሰው፤ ወንድም ሆነ ሴት በማንኛውም ጊዜና ቦታ ሊለብሰው ይችላል። «ወንዶች ከመረጡት ሱሪ ጋር ሴቶች ደግሞ በጂንስና በታይት ቢለብሱት የበለጠ ውበታቸውን ያጐላላቸዋል» የምትለው ዲዛይነር ወይዘሮ አበባ፣ በተለይ በሙቀት ወቅት ቢለበስ የበለጠ ምቾትን ይሰ