Posts

በሲዳማ ዞን ቦርቻ ወረዳ አስተዳደር ባለፈው ግማሽ የበጀት ዓመት በህብረተሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና በመልካም አስተዳደር ተቃሚነት ላይ ትኩረት ያደረጉ ተግባራት ማከናወኑን አስታወቀ፡

በሲዳማ ዞን ቦርቻ ወረዳ አስተዳደር ባለፈው ግማሽ የበጀት ዓመት በህብረተሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና በመልካም አስተዳደር ተቃሚነት ላይ ትኩረት ያደረጉ ተግባራት ማከናወኑን አስታወቀ፡፡የአስተዳደሩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን መንግስቱ እንደገፁት በተጠናቀቀው ግማሽ የበጀት ዓመት 13ዐ የህዝብ አቤቱታዎች ለወረዳው አስተዳደር ቀርበው እልባት ላይ እንዲደርሱ ተደርጓል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶችና ጊዜያት የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች ሰው ሠራሽ እግርና ባለ ብረት የአካል ድጋፍ ተገዝቶ አንደተሰጣቸው ጠቁመዋል፡፡የገንዘብ ችግር ያለባቸው 28 ሰዎች በይርጋለም ሆስፒታልና ጤና ጣቢያ ነፃ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን አቶ ተመስገን መግለፃቸውን የዘገበው የወረዳው የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ነው፡፡ Source: http://www.smm.gov.et/_Text/14MegTextN204.html  

በወንዶ ገነት አካባቢ በሚገኘው በተፈጥሮ ደን ላይ ተነስቶ የነበረው የሰደድ እሳት ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡

Image
በወንዶ ገነት አካባቢ በሚገኘው በተፈጥሮ ደን ላይ ተነስቶ የነበረው የሰደድ እሳት ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡ በሲዳማ ዞን የወንዶ ገነት ወረዳ የመንግስት ኮሚኒኬሽን  የጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ዮሐንስ ጉራቻ እንደገለፁት መጋቢት 8 ቀን 2ዐዐ4 ዓ/ም ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ ባልታወቀ ምክንያት ተነስቶ የነበረው ሰደድ እሳት ለ2 ተከታታይ ቀናት በመቆየቱ በ2ዐዐ ሄክታር መሬት ላይ የነበረ የተፈጥሮ ደን ሊወድም ችሏል፡፡ በተነሳው የሰደድ እሳት ምክንያት በርካታ ብርቅዬ አዕዋፋትና የዱር እንስሳት ከቦታው መሰደዳቸውን የገለፁት ምክትል ኃላፊው የእሳቱን መንስኤ ለማጣራት የወንዶ ገነት ደን ኮሌጅ ጉደዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ጥናት እያካሄደ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የእሳቱን ኃይል በቁጥጥር ስር ለማዋል የፌዴራል ፣ የዞንና የወረዳው ፖሊስ እንዲሁም የኮሌጁ ሠራተኞችና የአካባቢው ህብረተሰብ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረሃጋቸውንም ገልፀዋል፡፡ የወንዶ ገነት ደን  ኮሌጅ ማነጂንግ ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ አክሊሉ በአካባቢው በየዓመቱ ለግል ጥቅማቸው ሲሉ በደኑ ላይ የሰደድ እሳት የሚለቁ ግለሰቦች እንደሚስተዋሉ አውስተው ይህ ተግባር ህዝብንና መንግስትን የሚጐዳ በመሆኑ ከድርጊታቸው ሊቆጠቡና ደኑን በባለቤትነት ሊጠብቁ እንደሚገባቸው ገልፀዋል ሲል ሪፖርተራችን ካጀ ጀንቦላ ከበንሳ ቅርንጫፍ ጣቢያችን ዘግቧል፡፡ Source:  http://www.smm.gov.et/_Text/14MegTextN404.html

New State of the Art Southern Nationalities, Nations and Peoples Region Regional Laboratory in Hawassa City

Image
New State of the Art Southern Nationalities, Nations and Peoples Region Regional Laboratory in Hawassa City Fig 1: His Excellency President Shiferaw Shegute Right top corner: Rendering of the SNNPR Regional laboratory SNNPR President H.E Shiferaw Shegute, Ethiopian Minister of Health, Dr. Tedros Adhanom, Ato Kare Chawicha Regional Health Bureau Head and Country Director of the United States’ Center for Disease Control and Prevention (CDC) Dr. Tom Kenyon, and invited guests broke ground on the construction of a new SNNPR Regional Laboratory in the city of Hawassa in SNNPR on June 30, 2011 within walking distance from the Hawassa Regional Referral Hospital The New SNNPR Regional Laboratory will augment the current Hawassa Regional Laboratory, which is one of the six regional labs in the country to be upgraded to support DNA PCR and TB culture, DST and Molecular Diagnostic Laboratory supporting four sub-regional laboratories situated in Hossana, Arbaminch, Mizan and Jinka. The Ne

በደቡብ ክልል አዲሱ የሊዝ አዋጅ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል -የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

Image
በደቡብ ክልል አዲሱ የሊዝ አዋጅ ከዛሬ ጀምሮ በየደረጃው ተግባራዊ እንደሚሆን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የንግድ ፣ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ሀላፊ አስታወቁ ። በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችና ህብረተሰቡም ለአዋጁ ተግባራዊነት የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የቢሮው ሃላፊ አቶ ታገሰ ጫፎ ትናንት ለጋዜጠኞች እንደገለጹት በሀገር ደረጃ ህዳር 18/2004 የጸደቀው አዲሱ የሊዝ አዋጅ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ነው፡፡ መሬት የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዘቦች የጋራ ሀብት እንደመሆኑ የከተማ ቦታ በሊዝ ጨረታ ወስዶ ያለማ ሰው እሴት እንደሚፈጥርለትና ተጠቃሚ እንደሚሆን አስታዉቀዋል ። በአዋጁ መሰረት የተከለከለው ባዶ መሬት በሊዝ ከወሰደ በኋላ ሳይሰራበት መሬቱን አሲዞ አለአግባብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር ከባንክ መበደርና መሸጥ ነው ብለዋል፡፡ መሬት ልማታዊ ባልሆነ መንገድ ወስዶ በአቋራጭ መበልጸግና ሀብት ማግበስበስ እንደማይቻል በአዋጁ ላይ በግልጽ መደንገጉን ያስረዱት አቶ ታገሰ በዚህ ዐይነት ህገ ወጥ አካሄድ የመሬት ዋጋ ጣሪያ ከመድረሱም በላይ ለልማት የሚውለው ገንዘብ በመሬት ግዥና ሽያጭ እየባከነ ችግር መፍጠሩን ተናግረዋል፡፡ የመሬት አስተዳደር ስርዓትና የመሬት አቅርቦትን ከከራይ ሰብሳቢነት የጸዳ ለማድረግ አዋጁ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አመልከተው በፕላን መሰረት ቤት የሰራና በዙሪያው ያለማውን ሀብት መሸጥ እንደሚችል ፣ ነገር ግን መሰረት በመጣልና ከ50 በመቶ በታች ግንባታ በማካሄድ በከፍተኛ ገንዘብ መሸጥ የማይቻል መሆኑን ህዝቡ በግልጽ መገንዘብ እንዳለበት አስረድተዋል፡፡ ነባር ይዞታዎች በውርስ ማስተላላፍ እንጂ ወደ ሊዝ የሚገባን መሬት ለሶስተኛ ወገን

Ethiopian Coffee Exports Decline

The export of coffee from  Ethiopia  has declined by 38% in the first eight months of the financial year, as compared to the same period last, according to data from players in the sector. The Ethiopia Commodity Exchange has consequently eliminated the 5% +/- price range for coffee intended to regulate against price fluctuations on the international market last week. The range will not be applicable on the trading floor of  Exchange until the price of coffee stabilizes on the international market said Dr. Eleni Z. Gebremedhin, Chief Executive of the ECX. It is estimated that the annual coffee production of Ethiopia for this harvest year will be 8,312,000 bags or 498,720 tons according to forecasts made by the International Coffee Organization.  Ethiopia expects to export 50% of its coffee production amounting to an estimated 249.5 tons this year. Coffee exports in the first eight months of the fiscal year, however have only added up to 75,000 tons. The decrease in  coffee sh