Posts

US Agency for International Development - Reading for Ethiopia's Achievement Developed (READ) including Sidama Language-- Deadline Extended

US Agency for International Development - Reading for Ethiopia's Achievement Developed (READ) -- Deadline Extended Synopsis: The purpose of this Program Description is to obtain technical assistance and services proposals from qualified institutions for implementation of “Reading for Ethiopia‘s Achievement Developed (READ) Technical Assistance project" in Ethiopia. Recipients should develop technical and financial descriptions for a five-year project that begins on or about May 2012 and ends no later than June 2017. This project will provide an innovative approach to supporting the Ethiopian Ministry of Education‘s (MOE‘s) efforts in developing a nationwide reading and writing program that will reach the vast majority of Ethiopian primary students. This project has a heavy focus on providing technical expertise in international best practices of teaching reading and writing; expertise that is to be applied to a variety of Ethiopian languages in order to develop syllabi, cur

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተፋሰስ ልማትን ለማጠናከር በውሃ ሀብት ላይ ያተኮሩ ሶስት የምርምር ፕሮጀክቶችን እያካሄደ ነዉ

Image
አዋሳ, መጋቢት 14 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ የተጀመረውን የተፋሰስ ልማት ለማጠናከር በውሃ ሀብት ላይ ያተኮሩ ሶስት የምርምር ፕሮጀክቶችን እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ ። አለም አቀፍ የውሃ ቀን " ውሀና ምግብ ዋስትና ለሁሉም " በሚል መሪ ቃል ከትናንት ጀምሮ ለሁለት ቀናት በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ በፓናል ውይይትና በፎቶ ግራፍ አውደ ርእይ ተከብሯል፡፡ የዩኒቨርስቲው ምሁራን በፓናል ውይይቱ ላይ እንዳስረዱት በሀገራችን የተጀመረው የተፋሰስ ልማት ውሃን በአግባቡ ለመጠበቅና ለመጠቀም በተለይም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያለዉ አስተዋጾኦ ከፍተኛ ነዉ ። በዩኒቨርስቲው የመስኖና ውሃ ሀብት ምህንድስና ትምህርት ክፍል ሃላፊ አቶ ሄኖክ ጥላሁን እንደገለጹት የተጀመሩትን አበረታች የተፋሰስ ልማት ስራዎች ይበልጥ ለማጠናከር የርምር ፕሮጀክቶቹ እየተካሄዱ ያሉት በደቡብ ክልል በሀዋሳ ሀይቅ ፣ በብላቴ ወንዝና ሌሎች የተፋሰስ አካባቢዎች ላይ ነዉ ። ከምርምሮቹም መካከል በሀዋሳ ሀይቅ ላይ ከከተማው የተለያዩ አቅጣጫዎች ከሚለቀቁ ዝቃጭ ቆሻሻዎች ለመታደግና የሃይቁን ደህንነቱ ለመጠበቅ ብሎም ለልማት እንዲውል ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰሩና የአቅም ግንባታ ድጋፍ እያደረጉ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ በደቡብ ክልል ከሚገኙ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የሚያካሄዳቸው የምርምር ስራዎች ወደሌሎችም የሀገራችን አካባቢዎች በማስፋፋት የድርሻውን እንደሚወጣ ተናግረዋል፡፡ የዩኒቨርስቲው የባዮ ሲስተምና ኢንቫይሮሜንታል ምህንድስና ዲፓርተመንት መምህር አቶ አሰግድ ቸርነት በበኩላቸው በተለይ ተማሪዎችንና ወጣቶች የውሃን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ በውል ተገንዝበው እን

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty ...In the Sidama region of Ethiopia,  coffee  is a vital source of income. But coffee processing can place enormous strain on the region’s limited water resources. In partnership with Mother Parkers Tea & Coffee, TechnoServe is helping 17 coffee wet mills to plant vetiver grass wetlands that will naturally treat and filter waste water from coffee processing. This program will help improve water quality for communities and demonstrate a sustainable model for other wet mills in the region.  ...

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty New

በሲዳማ ዞን የመጠጥ ውሃ ተቋማት ግንባታ እየተካሄደ ነው

Image
አዋሳ, መጋቢት 12 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - በሲዳማ ዞን ከ97 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ በጀት በ19 ወረዳዎች የውሃ ተቋማት ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ገለጸ። የመምሪያው ኃላፊ አቶ አብሩ ደቃሞ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት በመንግስት፣ በአለም ባንክ፣መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና በህብረተሰቡ ተሳትፎ በ19 ወረዳ በመገንባት ላይ ካሉት የውሃ ተቋማት መካከል ጥልቅ ፣መለስተኛና አነስተኛ ጉድጓድ ምንጭ የማጎልበት ይገኝበታል። የአዋዳ ቦርቻ ከፍተኛ ምንጭ ግንባታና ማስፋፊያን በማጠናቀቅ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ገልጸው ለሸበዲኖና ጎርቼ የሚገነቡ ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች የመገንባት ስራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል። የይርጋለምና አለታ ወንዶ ከተሞች የመጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማከናወን ጨረታ ወጥቶ አሸናፊው ግንባታ መጀመሩን ገልጸው ለሁለቱ ከተሞች የመጠጥ ውሃ ግንባታ ከ29 ሚሊዮን ብር በላይ መመደቡን አስታውቀዋል። በዞኑ የተጀመረው የመጠጥ ውሃ ተቋማት ግንባታ ከ60 በመቶ በላይ መጠናቀቁን አስታውቀው በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ህብረተሰቡ በገንዘብ በቁሳቁስና ጉልበት አስተዋጽኦ ማድረጉን ጠቁመው ግንባታቸው ሲጠናቀቅ ከ760 ሺህ የሚበለጥ የዞኑ ነዋሪ ተጠቃሚ በማድረግ የዞኑን የውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ41 በመቶ ወደ 60 በመቶ እንደሚያሳድገው ገልጸዋል