Posts

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የተፋሰስ ልማትን ለማጠናከር በውሃ ሀብት ላይ ያተኮሩ ሶስት የምርምር ፕሮጀክቶችን እያካሄደ ነዉ

Image
አዋሳ, መጋቢት 14 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ የተጀመረውን የተፋሰስ ልማት ለማጠናከር በውሃ ሀብት ላይ ያተኮሩ ሶስት የምርምር ፕሮጀክቶችን እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ ። አለም አቀፍ የውሃ ቀን " ውሀና ምግብ ዋስትና ለሁሉም " በሚል መሪ ቃል ከትናንት ጀምሮ ለሁለት ቀናት በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ በፓናል ውይይትና በፎቶ ግራፍ አውደ ርእይ ተከብሯል፡፡ የዩኒቨርስቲው ምሁራን በፓናል ውይይቱ ላይ እንዳስረዱት በሀገራችን የተጀመረው የተፋሰስ ልማት ውሃን በአግባቡ ለመጠበቅና ለመጠቀም በተለይም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያለዉ አስተዋጾኦ ከፍተኛ ነዉ ። በዩኒቨርስቲው የመስኖና ውሃ ሀብት ምህንድስና ትምህርት ክፍል ሃላፊ አቶ ሄኖክ ጥላሁን እንደገለጹት የተጀመሩትን አበረታች የተፋሰስ ልማት ስራዎች ይበልጥ ለማጠናከር የርምር ፕሮጀክቶቹ እየተካሄዱ ያሉት በደቡብ ክልል በሀዋሳ ሀይቅ ፣ በብላቴ ወንዝና ሌሎች የተፋሰስ አካባቢዎች ላይ ነዉ ። ከምርምሮቹም መካከል በሀዋሳ ሀይቅ ላይ ከከተማው የተለያዩ አቅጣጫዎች ከሚለቀቁ ዝቃጭ ቆሻሻዎች ለመታደግና የሃይቁን ደህንነቱ ለመጠበቅ ብሎም ለልማት እንዲውል ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰሩና የአቅም ግንባታ ድጋፍ እያደረጉ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ በደቡብ ክልል ከሚገኙ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የሚያካሄዳቸው የምርምር ስራዎች ወደሌሎችም የሀገራችን አካባቢዎች በማስፋፋት የድርሻውን እንደሚወጣ ተናግረዋል፡፡ የዩኒቨርስቲው የባዮ ሲስተምና ኢንቫይሮሜንታል ምህንድስና ዲፓርተመንት መምህር አቶ አሰግድ ቸርነት በበኩላቸው በተለይ ተማሪዎችንና ወጣቶች የውሃን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ በውል ተገንዝበው እን

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty ...In the Sidama region of Ethiopia,  coffee  is a vital source of income. But coffee processing can place enormous strain on the region’s limited water resources. In partnership with Mother Parkers Tea & Coffee, TechnoServe is helping 17 coffee wet mills to plant vetiver grass wetlands that will naturally treat and filter waste water from coffee processing. This program will help improve water quality for communities and demonstrate a sustainable model for other wet mills in the region.  ...

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty

Lasting Solutions to Water Challenges | TechnoServe - Business Solutions to Poverty New

በሲዳማ ዞን የመጠጥ ውሃ ተቋማት ግንባታ እየተካሄደ ነው

Image
አዋሳ, መጋቢት 12 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - በሲዳማ ዞን ከ97 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ በጀት በ19 ወረዳዎች የውሃ ተቋማት ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ገለጸ። የመምሪያው ኃላፊ አቶ አብሩ ደቃሞ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት በመንግስት፣ በአለም ባንክ፣መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና በህብረተሰቡ ተሳትፎ በ19 ወረዳ በመገንባት ላይ ካሉት የውሃ ተቋማት መካከል ጥልቅ ፣መለስተኛና አነስተኛ ጉድጓድ ምንጭ የማጎልበት ይገኝበታል። የአዋዳ ቦርቻ ከፍተኛ ምንጭ ግንባታና ማስፋፊያን በማጠናቀቅ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ገልጸው ለሸበዲኖና ጎርቼ የሚገነቡ ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች የመገንባት ስራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል። የይርጋለምና አለታ ወንዶ ከተሞች የመጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማከናወን ጨረታ ወጥቶ አሸናፊው ግንባታ መጀመሩን ገልጸው ለሁለቱ ከተሞች የመጠጥ ውሃ ግንባታ ከ29 ሚሊዮን ብር በላይ መመደቡን አስታውቀዋል። በዞኑ የተጀመረው የመጠጥ ውሃ ተቋማት ግንባታ ከ60 በመቶ በላይ መጠናቀቁን አስታውቀው በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ህብረተሰቡ በገንዘብ በቁሳቁስና ጉልበት አስተዋጽኦ ማድረጉን ጠቁመው ግንባታቸው ሲጠናቀቅ ከ760 ሺህ የሚበለጥ የዞኑ ነዋሪ ተጠቃሚ በማድረግ የዞኑን የውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ41 በመቶ ወደ 60 በመቶ እንደሚያሳድገው ገልጸዋል

Cost efficacy of Community-Based and In-Patient Therapeutic Feeding …

This investigate estimated a cost efficacy of community-based healing caring (CTC) for children with serious strident gauntness (SAM) in Sidama Zone, Ethiopia compared to trickery formed healing feeding core (TFC). Methods: A cost efficacy research comparing costs and outcomes of dual diagnosis programmes was conducted. The governmental perspective, that considers costs to all sectors of a society, was employed. Outcomes and health use costs of CTC and TFC were performed from Save a Children USA (SC/USA) CTC and TFC programme, supervision health services and UNICEF( in kind supplies) cost estimates of section costs. Parental costs were estimated by interviewing 306 caretakers. Cost categories were compared and a singular cost efficacy ratio of costs to provide a child with SAM in any module (regardless of outcome) was computed and compared. Results: A sum of 328 studious cards/records of children treated in a programs were reviewed; out of that 306 (157 CTC and 149 TFC) were