Posts

Kaaye kaamballi kayatamaho Sidamu osso

Image
New

በሃዋሳ ከተማ ወደ ባለሃብትነት የተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች ተመረቁ

Image
ሃዋሳ, ታህሳስ 27 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራዝ ልማት የተሰማሩ ወጣቶች ሀገሪቱ ስራ አጥነትን በመቅረፍ ልማታዊ ባለሃብትን ለመፍጠር በምታደርገው ጥረት ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆናቸውን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ተሰማርተው ወደ ልማታዊ ባለሃብትነት የተሸጋገሩ 16 ማህበራት መመረቃቸው ተገልጿል፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ዮናስ ዮሴፍ ትናንት ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ የከተማውን ነዋሪ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ገጽታ በመቀየር በርካታ ስራ በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ ኢንተርፕራይዞቹ በከተማው ስራአጥነትና ድህነትን በመቀነስ ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመሸጋገር በሚደረገው እንቅስቃሴ ከፍተኛ ሚና በመጫወት ላይ እንደሚገኙ ገልጸው አመራሩ ባለሙያውና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ለዘርፉ ጥንካሬ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡ ማህበራቱ ሙስናና ብልሹ አሰራር እንዲቀረፍ እንዲሁም ፍትሃዊ የሃብት አከፋፈልና አጠቃቀም በከተማው እንዲሰፍን እስካሁን ያበረከቱት አስተዋጽኦ አበረታች እንደነበር አስታውሰው ኪራይ ሰብሳቢነት በልማታዊ አስተሳሰብ እንዲለወጥ ጠንክረው ሊሰሩ አንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ በሃዋሳ ከተማ በስምንቱ ክፍለ ከተሞች በተለያየ የስራ ዘርፎች የተሰማሩ ከ100 የሚበልጡ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማቶች እንደሚገኙ የገለጹት አቶ ዮናስ በመንግስት፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች የተቀናጀ ስራ ወደ ልማታዊ ባለሃብትነት የተሸጋገሩ 16 ማህበራት መመረቃቸውን ተናግረዋል፡፡ ማህበራቱ ባለፉት አምስት ዓመታት እያንዳንዳቸው ከአንድ ሚልዮን ብር በላይ ካፒታል በማስመዝገ

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በአሲዳማ አፈር ላይ ከፍተኛ ምርት ማግኘት እንደሚቻል በምርምር ማረጋገጡን አስታወቀ

Image
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 26 2004 /ዋኢማ/  -የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በአሲዳማ አፈር ላይ የቢራ ገብስና የስንዴን ምርት ለማሳደግ ላለፉት አራት አመታት ሲያካሂድ በቆየዉ ምርምር በሄክታር ከአምስት እጥፍ በላይ ምርት ማግኘት እንደሚቻል ማረጋገጡን አስታወቀ፡፡ ዩኒቨርስቲው በአሁኑ ወቅት ከ100 የሚበልጡ የምርምር ፕሮጀክቶችን እያካሄደ መሆኑም ተመልከቷል፡፡ የዩኒቨርስቲው የምርምር ልማት ዳይሬክተር ዶክተር ተስፋዬ አበበ በሲዳማና በጌዴኦ ዞኖች መልጋና ቡሌ ወረዳዎች ሰሞኑን በተካሄደ የመስክ ጉብኝት ላይ እንደተናገሩት አሲዳማ አፈርን ምርታማ ማድረግ የተቻለው በአርሶ አደሩ ማሳና በገበሬ ማሰልጠኛ ማዕከላት በተከናወነ በተግባር የተደገፈ የሙከራ ምርምር ነው ። አርሶ አደሩን በማሳተፍ ሲከሄድ በቆየዉ በዚሁ ምርምር አሲዳማ አፈርን ከኖራ ፣ ተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ማዳበሪያ ጋር አቀናጅቶ በማከም የቢራ ገብስን በሄክታር እስከ 34 ኩንታል በማምረት በተለምዶ ከሚገኘው ከ5 እጥፍ በላይ ምርት መገኘቱን ገልፀዋል ። በስንዴ ምርት ላይ በተካሄደ ምርምርም በተመሳሳይ ከፍተኛ ምርት ሊገኝ መቻሉን ዶክተር ተስፋዬ አስታውቀዋል፡፡ በሲዳማ ፣ በጌዴኦ ፣ በስልጤና ጉራጌ ዞኖች በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎችና ቀበሌዎች የምርምር ስራው የተካሄደው ከኔዘርላንድ መንግስትና ከሌሎች የምርምር ተቋማት ጋር በመተባበር መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በምርምር ስራው ላይ ከ200 የሚበልጡ አርሶ አደሮች መሳተፋቸውንና ምርምሩ እስከቀጣዮቹ አምስት አመታት እንደሚቆይና የተሳታፊ አርሶ አደሮችን ቀጥርም ከአራት ሺህ በላይ ለማድረስ እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው። የምርምሩ ዋነኛ አላማም የገበሬውን ምርታማነት በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ለማጠናከር መሆኑን የምርምር ልማቱ ዳይ

Ethiopia Soccer: Hawassa City holds St. George scoreless

Image
Addis Ababa, Ethiopia  – Hawassa City held St. George scoreless in Week 6 of the 2011/12 Ethiopia Premier League double header match played here today. Meanwhile, Commercial Bank of Ethiopia (CBE) scored its first victory of the season when it defeated Dire Dawa City 1-0 in the day’s other match. The victory lifted CBE 4 notches to 8th place. Today’s Results: CBE vs Dire Dawa City 1-0 St. George vs Hawassa City 0-0 The league will continue tomorrow with the following fixtures:   Sunday, January 1, 2012: Mugher Cement vs Dedebit FC Adama City vs Ethiopian Air Force Sidama Coffee vs Harar Brewery Defence Force vs Ethiopian Coffee

Mojo-Hawassa to see express way

Image
The Ethiopian Roads Authority (ERA) is currently conducting a feasibility study to construct a parallel toll road project that will stretch from Mojo to Hawassa (Awassa). The study will help to undertake detailed design work of the new expressway. It is being undertaken by ERA’s own staff.  The Southern Nation, Nationalities and Peoples’ Regional State capital, Hawassa, is 200Km from Mojo Town. Mojo is 73Km east of Addis Ababa. The Addis-Adama toll road, which is Ethiopia’s first expressway, is currently under construction by China Communications Construction Co (CCCC) at a cost of USD 612 million. ERA had also plans to continue the Addis-Adama expressway further east to Awash; however it is not expected to be implemented within the next few years as the cost to construct this type of project is huge. “The traffic flow on the route from Mojo to Hawassa is increasing. This is the reason to start the feasibility study for the new expressway,” officials at the authority said. Even tho