Posts

Ethiopian Premier League: Sidama Coffee & Harar Brewery victorious

Image
Sebeta  – Sidama Coffee climbed four spots (5 th  place) with a 2-1 victory over home side Sebeta City, Harar Brewery edged Mugher Cement 1-0, while last placed Fincha Sugar continues its winless season after it was held to a 2-2 draw by Commercial Banks at home, reported  Ermias Amare . Former St. George striker Binyam Assefa scored Sebeta’s consolation goal, giving him 9 goal for the season. Harar’s victory was also monumental as the club climbed five spots to 7 th  place. Unlike in the past where the top teams will be so far ahead of the rest of the group, the current season seems to be a little bit compacted, thus making it very interesting. It is true that some teams have played fewer games than others and the situation could easily be reversed. Nevertheless, the fact that 8 teams (4 th  to 12 th ) are separated by just three points keeps all teams on their toes. Saturday February 5 Dire Dawa Kenema – Trans Ethiopia 1-1 Sunday February 6 Harar Beer – Mugher Cement 1-0 F

በሃዋሳ ከተማ ባሉ የገበያ ማዕከላት እና ከማዕከላቱ ጋር ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ እየተደረገ ያለው ለውጥ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ከማጉላት አንፃር ከፍተኛ ድርሻ እንደሚያበረክቱ የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡ ለውጦቹ ከማህበራዊ ፋይዳቸው በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው የጐላ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡

የሃዋሳ ከተማ በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ካሉ የሃገሪቱ ከተሞች መካከል አንዷ ስትሆን የነዋሪው ቁጥርም እየተበራከተ መጥቷል፡፡ ይህንን መነሻ በማድረግ የከተማ አስተዳደሩ የማህበራዊ አገልግሎት ዘርፎችን እያስፋፋ ይገኛል፡፡ ከነዚህም መካከል በከተማው አንድ ተጨማሪ የገበያ ማዕከል በታቦር ክፍለ ከተማ በፋራ ቀበሌ የተቋቋመ ሲሆን ከዘርፉ ጋር ተያያዥነት ባላቸው የተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያም ለውጥ ተደርጓል፡፡ አቶ ብርሃኑ ላታሞ የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ኃላፊ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም በከተማው አንድ የገበያ ማዕከል  ብቻ የነበረ በመሆኑ ራቅ ባሉ የከተማው ክፍሎች ለሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች አዳጋች ሁኔታዎች ፈጥሮ ቆይቷል፡፡ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የከተማው ክፍሎች ሲከናወኑ የነበሩ የጉልት እና የቆጪ ገበያዎች ሙሉ በሙሉ ወደ አዲሱ ገበያ የተወሰዱ ሲሆን በቀድሞ ገበያ ቦታ ያላገኙ  እስከ 400 የሚደርሱ ነጋዴዎችም በአዲሱ ገበያ ቦታ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በተለያዩ የከተማው ክፍሎች ይከናወኑ የነበሩ የከብት ገበያዎች ወደ አዲሱ ገበያ የተሸጋገሩ ሲሆን ገበያው አገልግሎት ከሚሰጥባቸው የእሮብ እና አርብ ቀናት በተጨማሪ በሳምንት ውስጥ ባሉ ቀናቶች ሁሉ አገልግሎቱ ይከናወናል ሲሉ ኃላፊው አስረድተዋል፡፡ በከተማው የተቋቋመው አዲሱ የገበያ ማዕከል በማህበራዊ አገልግሎት ዘርፍ እና በመሰረተ ልማት እየተደራጀ እንደሚኝ አቶ ብርሃኑ ገልጸው፤ ገበያው አመቺ መንገድ የተዘረጋለት ከመሆኑ በተጨማሪም ወደ ማዕከሉ የሚደረግ ጉዞ ቀልጣፋ እንዲሆን 3 ማዕከላትን መሰረት ያደረገ የታክሲ እና የባጃጅ ስምሪት ተመድቦ ህብረተሰቡ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ተደርጓል ብለዋል፡፡ በከተማው ተግባራዊ ከተደረጉ ለውጦች መካከል በሰረገላ ጋሪዎች ላይ

የብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ጽህፈት ቤት ባወጣው መርሃ-ግብር መሰረት በሲዳማ ዞን ወንዶ ገነት ወረዳ በ14ቱም ቀበሌያት ምርጫው እንደሚደረግ የዞኑ እና የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡

የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዱካሞ እንዳስታወቁት ባለፈው ዓመት ግንቦት 15/2002 በተካሄደው ህገራዊ ምርጫ ወቅት በወረዳው በተጓደሉ የቀበሌ፣ የወረዳና የዞን ምክር ቤት አባላትን ለመምረጥ የማሟያው ምርጫ ማካሄድ አስፈልጓል፡፡ በመሆኑም በወረዳው የማሟያ ምርጫ ለማካሄድ 50 የምርጫ ጣቢያዎች መዘጋጀታቸው ተገልጿል፡፡ የምርጫ አስፈጻሚዎችና ታዛቢዎች በህዝብ መመረጣቸውንና የምርጫ ቁሳቁሶችንም ወደ የምርጫ ጣቢያዎቹ ለማሰራጨት ዝግጅቱ  መጠናቀቁንም እንዲሁ፡፡ ከጥር 18 ጀምሮም ስለማሟያው ምርጫ፣ ስለመራጮች ምዝገባና ድምጽ አሰጣጥ ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ትምህርት በመሰጠት ላይ መሆኑንም አቶ ብርሃኑ ገልጸዋል፡፡ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ጽህፈት ቤት ባወጣው መርሃ-ግብር መሰረትም ከጥር 20 እስከ ጥር 29 የመራጮች እንዲሁም የተወዳዳሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ዕጩዎች ምዝገባ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል፡፡ በወረዳው የኢህአዴግ ፓለቲካ  ፓርቲ እጩዎችን ጨምሮ ከ3 የሚያንሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች በማሟያው ምርጫው ይወዳደራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የገለጹት የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ የግል ተወዳዳሪዎች ደግሞ ከጥር 14 እስከ 20 ከየቀበሌው አስተዳደር የድጋፍ ፊርማ እንዲያሰባስቡ የወጣው ፕሮግራም እንደሚገልጽ ማስረዳታቸውን የሲዳማ ዞን ባህል፣ ቱሪዝምና የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ዘግቧል፡፡

በከተማዋ ያሉ የተለያዩ አደረጃጀቶች የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ውጤታማ እንዲሆን ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡

የከተማው የህዝብ ግንኙነትና አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ተገኔ ታደሰ የሴቶችንና የወጣቶችን አደረጃጀት ለማጠናከር በተካሄደው ውይይት ላይ እንዳመለከቱት የአምስት ዓመቱን እቅድ ለማሳካት እያንዳንዱ አደረጃጀት ሚናውን ሊወጣ ይገባል፡፡ እነዚህ አደረጃጀቶች የሚያደርጉት እንቅስቃሴ መልካም ቢሆንም በቂ አይደለም ያሉት አቶ ተገኔ በሚደረግላቸው ድጋፍ የልማት ተዋናይነት ሚናቸውን መወጣት ይገባቸዋል፡፡ የሃዋሳ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች መምሪያ ሃላፊ ወይዘሪት ስምረት ግርማ በበኩላቸው መድረኩ ውስጣዊና ውጫዊ ችግሮችን በመለየት የተጠናከረ አደረጃጀት ለመፍጠር  ታስቦ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ በከተማዋ ከሚገኙ የተለያዩ አደረጃጀቶች የተወጣጡ አካላት የመድረኩ ተሳታፊ ነበሩ ሲል ደስታ ወ/ሰንበት ዘግቧል፡ ፡

Over a billion US Dollar commodities traded through ECX's floor in 1000 days: ECX CEO

Addis Ababa, February 8, 2011 (Addis Ababa) - Over a billion US Dollar worth of commodities were traded through Ethiopian Commdity Exchange (ECX) floor in its 1st 1000 days of operation, ECX Chief Executive Officer (CEO) Dr. Eleni Gabre-Madhin said. In an exclusive interview with ENA on Tuesday, Dr. Eleni said during ECX’s 1st one thousand days of operation, over 583,501 tons of commodities worth a billion US dollars were traded in its trading floor. Dr. Eleni said Sir Bob Geldof rang the first trading bell April 24/ 2008 that heralded ECX’s operations, it has registered impressive results in many aspects. She said when ECX went in to operation in 2008 the daily value of trade started very low. ‘‘The first day of trade we have traded only 200 tons but today we are trading many times over. The difference is off course very very big.’’ Dr. Eleni said. ‘‘Now we are trading 3.000 or 4,000 tons of coffee, and 3,000 or 4,000 of sesame on daily basis. Roughly around the same time of our