Posts

የሀዋሳ ሐይቅ ውሃን ከብክለት ለመከላከል በሚያስችሉ መንገዶች ላይ የሚመክር ጉባኤ ተካሄደ።

የኢንዱስትሪ እድገት መጨመር በተፈጥሮ አካባቢ ላይ አሉታዊ ተጽንኦ ያሳድራል፡፡ በእድገቱ ሳቢያ በተፈጥሮ ላይ የሚደርሰውን አደጋ ለመከላከል ደግሞ በየደረጃው የሚገኘው የህብረተሰብ ክፍል ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ ይገባል፡፡ በኤስ.ኦ.ኤስ ሳህል ኢትዮጵያ የሀዋሳን ሀይቅ ከብክለት የመከላከል ፕሮጀክት ማነጀር አቶ ታደለ ባንቶ እንዳሉት ድርጅቱ ከዛሬ አንድ አመት በፊት ከኖርዌ ፕዩፕል ኤይድ በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ ሀይቁን በቀጣዩ ሊበክሉ በሚችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ፕሮጀክት ቀርጾ ጥናት ሳያደርግ ቆይቷል፡፡ ጥናቱ በሀይቁ የውሃ ይዘት፣ ብክለት ሊያደርሱ ይችላሉ ተብለው በሚታሰቡ መንስኤዎችና መከላከያ መንገዶች ላይ ያተኮረ እንደነበር ተገልጿል፡፡   ጥናቱ በአምስት አጢኝ ቡድኖች የተዘጋጀ ሲሆን ውጤቱ ለውይይት ቀርቧል፡፡ ከፋብሪካዎች የሚወጡ ፈሳሾችና በጥቁር ውሃ አካባቢ የሚገኘው የከባድ ብረት ኬሚካል ወደ ሀይቁ የሚደርሱበት አጋጣሚ ሊኖር ስለሚችል ከወዲሁ ጥንቃቄ ሊደረግበት እንደሚገባ አቶ ታደለ ተናግረዋል፡፡ የሀዋሳ ከተማ ውበቷን እንደጠበቀች ልትቀጥል የምትችለው የሀይቁን ቀጣይነት በማረጋገጥ ስለሆነ በሀይቁ ላይ ብክለት ሊያደርሱ የሚችሉ ነገሮችን ለመከላከል ሁሉም በጋራ ሊረባረብ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ከጥናቱ አቅራቢያዎች መካከል አንዱ የሆኑት ዶክተር በቀለ ለማ በበኩላቸው ሀይቁ ለከተማው በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ ስለሆነ አስፈላጊው ክትትልና እንክብካቤ ሊደረግለት ይገባል ብለዋል፡፡ ለዚህም በየደረጃው የሚገኘው ህብረተሰብ በሀይቁ አያያዝና በአካ ባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ላይ ግንዛቤ እንዲኖረው ማድረግ ቀዳሚውን ስፍራ እንደሚያዝ ጠቁመዋል፡፡ ከተለያዩ አካባቢዎች የሚነሱ ቆሻሻዎች በቀጥታ ወደ ሀይቁ ከገቡ በስነ-ምህዳሩ ላይ ጉዳት ስለሚያደርሰ

ለሀዋሳ ከተማ 50ኛ አመት እና ለከተሞች ቀን በአል የሚመጡትን እንግዶች...

የሀዋሳ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንትና የደቡብና የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሻለቃ ፊልሞን ጁታ በአሉን ምክንያት በማድረግ በሰጡት መግለጫ በመንግስት ምቹ የኢንቨስትመንት ፓሊሲ በመታገዝ የከተማዋን ፈጣን እድገት ወደዚህ ደረጃ በማድረስ ረገድ የነጋዴው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ሀዋሳ ባሳየችው ፈጣን እድገት ደረጃቸውን የጠበቁ ውብ፣ ዘመናዊና ምቹ ሁቴሎች፣ ካፍቴሪያዎችና ሌሎችም የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንዲሁም መሰረተ ልማት የተስፋፉበት ከተማ ለመሆን በቅታለች፡፡ ህብረ ብሔሯ ሀዋሳ ህዳር 29 የብሄረሰቦች ቀን፣ የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ እና ሌሎችም ሀገር አቀፍ በአላትን በማስተናገድ ብቃቷ እንደምትታወቅ ፕሬዝዳንቱ ሻለቃ ፊልሞን ገልፀዋል፡፡  እንግዶችን በማስተናገድ ተገቢውን ልምድ ያካበቱት የደቡብ መዲና የህብረ ብሄሯ ከተማ ነጋዴዎች የሀዋሳ 50ኛ አመትና የ2003 የከተሞች ቀን ለማክበር ወደ ከተማዋ የመጡትን እንግዶች ለማስተናገድ ሁሉም በአንድነት ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ ተዘጋጅተዋል ብለዋል፡፡ ከዚህ አንጻር በመኝታ፣ በካፍቴሪያና በሆቴል አገልግሎት ያለምንም የዋጋ ጭማሪ በተገቢው በማስተናገድ የከተማዋን መልካም ስምና ገጽታ በይበልጥ ለማሳደግ በከተማው ነጋዴዎች በኩል አስፈላጊውን ዝግጅት መደረጉን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል፡፡ ከሚመጡት እንግዶች ነጋዴው ተጠቃሚ ከመሆኑ ባሻገር እንደግዶች፣ ኢንቨስተሮችና የንግዱ ማህበረሰብ አባላትን የሚያካትት በመሆኑ ከተማዋን ለማስተዋወቅና ተጨማሪ ኢንቨስተሮችን ለመሳብ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ፕሬዝዳንቱ ጨምረው አስታውቀዋል፡፡

Leku Hospital Construction Underway

 The construction of a district hospital is well underway in Sidama Zone of Leku Town, Southern Nations, Nationalities, and Peoples (SNNP) Regional State, at a cost of six million Birr, the wereda health office announced.   The hospital, which is to consist of maternity and minor surgery wards, is expected to benefit an estimated 80,000 people and raise the state’s health coverage to 94pc upon its completion, according to the office.  The funding for the construction was covered by Wide Horve, a nongovernmental organisation (NGO).

የከተሞች ቀን በዓልን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15 2003 (ሬዲዮ ፋና) በነገው ዕለት በሃዋሳ ከተማ ለሚከበረው2ኛው ሃገር አቀፍ የከተሞች ቀን  በዓል ለማክበር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማዋ ከንቲባ ተናገሩ። ባለፈው ዓመት አንደኛው የከተሞች ቀን በአዲስ አበባ ሲከበር የስራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የ40 ከተሞች ውድድር ላይ የሃዋሳ ከተማ በገፅታ ግንባታና በልማታዊ ስራዎች አንደኛ በመውጣቷ  2ኛውን የከተሞች ቀንእንድታዘጋጅ መርጧታል። ከተማዋ ይህን በዓል ከማዘጋጀት ጎን ለጎንም የተቆረቆረችበትን 50ኛ የወርቅ ኢዮቤልዮበዓል በጥምረት ለማክበር ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎችን ስታከናውን ቆይታለች። ይህን ድርብ በዓል በደማቅ ሁኔታ ለማክበርም የተለያዩ ዝግጅቶች መደረጋቸውን የከተማዋከንቲባ  አቶ ሽብቁ ማደኔ ተናግረዋል። በዓሉ በከተማዋ መከበሩ የከተማዋን ገጽታ ለማስተዋወቅና በከተማዋ ያሉ የኢንቨስትመንትአማራጮችን ለመላው  ኢትዮጵያውያን ለማስተዋወቅ ትልቅ እገዛ ይኖረዋል ብለዋል። ባለፉት ዓመታት የተገኙትን ስኬታማ የገፅታ ግንባታ ስራዎችን በማስቀጠልም ከተማዋን የኢንቨስትመንትና  የቱሪስት መስህብ  ማዕከል ለማድረግ በዓሉ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው ገልጸዋል። አያይዘውም ከተሞች የተሻሉ የልምድ ልውውጦች የሚያደርጉበትና ለ5 አመቱ የዕድገትናየትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሳካት  የሚያደርጉትን ትግል ለመማማር እንደሚያግዝም አስረድተዋል። ወደ ከተማዋ በርካታ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ አምባሳደሮች፣ ከውጭና  በሃገር ውስጥ የሚገኙ የከተማዋ  ተወላጆች  እንዲሁም ከተለያዩ የሃገራችንከተሞች በዓሉን ለማድመቅ የሚመጡ በርካታ ዕንግዶች በመግባት ላይ ይገኛሉ። እነዚህን ዕንግዶች በአክብሮት በመቀበልና በማስተናገድ የከተማዋ ነዋሪዎች የተለመደውንየዕንግዳ ተቀባይነት  ባህ

The coffee - Single Origin, Organic Ethiopia Sidama Homecho Waeno

Wilco Gets Their Own Brand Of Coffee   Posted by  Mitch Michaels  on 11.23.2010   Wake up with Wilco Selects...   Wilco has  launched  the "Wilco Selects" coffee brand, which features beans personally tasted by the  band's  John Stirratt and Patrick Sansone at Intelligentsia's Cupping Lab earlier this fall. The coffee - Single Origin, Organic Ethiopia Sidama Homecho Waeno - comes from the Sidama region of Ethiopia and is grown by the Homecho Waeno co-op. You can also get the "Wilco Doesn't Select" brand, which is a decaf version. "In full disclosure, no decaf  coffee  was selected by the members of Wilco during the tasting field trip,"a press release says. "But our friends at Intelligentsia tell us this is as good a decaf as it gets." Orders are being taken now through Sunday on Wilco's site, and the beans will be freshly roasted on December 1st.