የተመድ ባለሥልጣን ከኢህአዴግና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ፤ “ሊቆጣጠረው ያልቻለው ችግር እንዳለበት ኢህአዴግ አምኗል”

የተመድ ባለሥልጣን ከኢህአዴግና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ፤ “ሊቆጣጠረው ያልቻለው ችግር እንዳለበት ኢህአዴግ አምኗል”

በተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ ኮሚሺነር ጋር ያደረጉት ውይይት በኢትዮጵያ ያለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ ያግዛል ሲሉ አንዳንድ የሀገር አቀፍ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናግረዋል፡፡ ኮሚሺነሩ ለመንግሥት ምክር ከመስጠት የዘለለ ተግባር ሊኖራቸው እንደማይችል የኢትዮጵያ ችግርም ከውጭ በመጡ ሰዎች ይፈታል ብለው እንደማያምኑ ግን ፓርቲዎቹ አስታውቀዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሺነር ዘኢድ አል ሁሴን ከገዥው ኢህአዴግና ከሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡
ለዝርዝር ወሬው የዛጎል ዜናን ይመልከቱ

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር