Posts

Showing posts from July, 2016

ኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የሞጆ ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ለሆነው የዝዋይ - አርሲ ነገሌ መንገድ ግንባታ ኮንትራክተሮች እንዲወዳደሩ ጨረታ አወጣ

Image
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የሞጆ ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ለሆነው የዝዋይ - አርሲ ነገሌ መንገድ ግንባታ ኮንትራክተሮች እንዲወዳደሩ ጨረታ አወጣ፡፡ ባለሥልጣኑ ጨረታውን ያወጣው ሐምሌ 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ሲሆን፣ በፕሮጀክቱ ላይ ፍላጎት ያላቸው ኩባንያዎች እ.ኤ.አ. እስከ ኦክቶበር 25 ቀን 2016 ድረስ ለፕሮጀክቱ ግንባታ የሚያቀርቡትን የገንዘብ ፍላጎት ሰነድ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ለመወዳደር የሚፈልጉ ኩባንያዎች የገንዘብ ፍላጎት ሰነዳቸውን በሚያስገቡበት ጊዜ፣ 500 ሺሕ ዶላር የጨረታ ማስረከቢያ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 202 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የሞጆ - ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ሲሆን፣ ከዝዋይ (ባቱ) አርሲ ነገሌ ያለው መንገድ ርዝመት 57.1 ኪሎ ሜትር እንደሆነ ፕሮጀክቱን በገንዘብ ከሚደግፈው የዓለም ባንክ ድረ ገጽ ለመረዳት ተችሏል፡፡ በአጠቃላይ ከሞጆ - ሐዋሳ የሚዘረጋው የፍጥነት መንገድ ከሐዋሳ - ሞያሌ በመቀጠልም ከሞያሌ - ናይሮቢ ሞምባሳ ወደብ የሚዘልቅና ኢትዮጵያን በኬንያ በኩል ከወደብ የሚያገናኝ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የዚህ ፕሮጀክት የመጀመርያ ምዕራፍ ከሞጆ - መቂ የሚገነባው 56.8 ኪሎ ሜትር መንገድ ሲሆን፣ የቻይናው ቻይና ሬልዌይ ሰቭንዝ ግሩፕ ውል ተፈራርሟል፡፡ ኩባንያው ፕሮጀክቱን በ3.66 ቢሊዮን ብር እንደሚገነባና በ42 ወራት እንደሚያስረክብ ይጠበቃል፡፡ ሁለተኛው ምዕራፍ ከመቂ - ባቱ የሚገነባው 37 ኪሎ ሜትር መንገድ ሲሆን፣ የኮሪያ መንግሥት ባቀረበው 82 ሚሊዮን ዶላር ብድር የሚገነባ ነው፡፡ ለግንባታውም የተመረጠው ዳዎ ኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ኩባንያ ነው፡፡ የሦስተኛው ምዕራፍ ከባቱ - አርሲ ነገሌ ለሚገነባውና በአሁኑ ወቅት ጨረታው ለወጣው መንገድ ግንባታ የዓለም ባንክ 370 ሚሊዮን ዶላር

Hawassa International Stadium to host Ethiopia’s last AFCON Qualifier

Image
Residents of  Hawassa City  have a reason to smile as they will host  Ethiopia’s Walia Ibex  last  AFCON 2017  qualifier against  Seychelles  in September. The match initially scheduled for the Capital’s  Addis Ababa Stadium , will now be staged at the  Hawassa International Stadium. The newly built stadium was given a clean bill of health by  CAF  inspectors who toured the facility a month a go paving way for it’s first international event. Hawassa hosted eight group A and B matches of the  2015 CECAFA Senior Challenge Cup  that saw the 60,000 capacity masterpiece fill to the rafters. It adds to three the number of approved stadiums in the country after Addis and  Bahir Dar Stadiums . Bahir Dar hosted Walia’s 2-1 win over Lesotho in March; a tie watched by a record 100,000 plus fans. The Group “J” action headed to Addis Stadium for Algeria fixture in the same month that ended in a 3-3 draw. Addis Stadium playing surface has lately become unplayable due to heavy rains, an

ሲዳማን ጨምሮ በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች በመጪዎቹ አስር ቀናት ከባድ ዝናብ ሊያጋጥም እንደሚችል ተጠቆመ

Image
በመጭዎቹ አስርት ቀናት በአንዳንድ የአገርቱ አካባቢዎች ከባድ ዝናብ ሊያጋጥም እንደሚችል የብሔራዊ ሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። ዝናቡ በገደላማ ቦታዎች ላይ የመሬት መንሸራተትና ጎርፍ ሊያስከትል ስለሚችል ጥንቃቄ እንዲደረግም አሳስቧል። አርሶ አደሮች ውሃ ማሳ ላይ እንዳይተኛ ቦይ ከማውጣትና ከማንጠፈፍ በተጨማሪ የተዘራና ለዘር የተዘጋጀ ማሳ በጎርፍ እንዳይሸረሸር የጎርፍ መከላከል ስራ መስራት እንደሚገባ ኤጀንሲው ገልጿል። ፎቶ ከ ኮሊኢሜጂስ በተለያዩ የአገርቱ ክፍሎች ዝናቡ ቀጣይነት ስለሚኖረው የመኸር አብቃይ አካባቢዎች የመካከለኛ ጊዜ ሰብሎችን ለመዝራት፣በቡቃያ ደረጃ ለሚገኙና የቋሚ ሰብሎችን የውሃ ፍላጎት ለመሟላት አመቺ  ነው ተብሏል። በአፋርና ሰሜን ሶማሌ ለሚገኙ አርሶና ከፊል አርብቶ አደሮች ለመጠጥ ውሃና ለግጦሽ ሳር አቅርቦት የጎላ ጠቀሜታ እንዳለውና አርሶ አደሮች  ግብአቶችን በወቅቱ በመጠቀም  ሰብሎችን በፍጥነት መዝራት ይኖርባቸዋልም ብሏል። እንደ ኤጀንሲው መረጃ ከኦሮሚያ ክልል ምሥራቅና ምዕራብ ወለጋ ፣ጅማ ፣ኢሉ አባቦራ፣ምዕራብና ሰሜን ሸዋ ፣አዲስ አበባ መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ  ያገኛሉ። የጋምቤላ ክልል ዞን 1፣2 እና 4 እንዲሁም ከአማራ ክልል ምዕራብ እና ምሥራቅ ጎጃም፣ሰሜን ሸዋ ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ ባህርዳር ዙሪያ ፣አገው ፣አዊ፣ የሰሜንና የደቡብ ጎንደር ዞኖች መደበኛና ከመደበኛ  በላይ ዝናብ የሚያገኙ ናቸው። ቤንሻንጉል ጉሙዝ ፣ ሁሉም የትግራይ ዞኖች ፣የአፋር ክልል ዞን 3፣4 እና 5 እንዲሁም ከደቡብ ክልል የሃዲያና ጉራጌ ዞኖች ፣የወላይታና የሲዳማ ዞኖች መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ የሚያገኙ ስፍራዎች መሆናቸው ተገልጿል። ምዕራብና ምሥራቅ ሐረርጌ ፣የአርሲና ባሌ ዞኖች ፣ከፋና ቤንች ማጂ ፣ከሶ

ከጢልቴ ዱሜ ግርጌ

Image
በእንዳለ ደበላ ሀዋሳ ኢዜአ “ተረግዞ ለመወለድ ያለ ተጨማሪ ቀናት ዘጠኝ ድፍን ወራት ብቻ የፈጀበት በርካቶችን ያስደመመ ልጅ  በሀዋሳ ተወልዷል”  አሉኝ አንድ በእድሜ የገፉ አዛውንት፡፡ እንዴ ታዲያ እርግዝና እኮ ዘጠኝ ወር ነው የሚፈጀው በዘጠኝ ወር መወለድ ያስደመመበት ምክንያት አልገባኝም አልኳቸው፡፡ “አይ ልጄ አሉኝ በቅዱስ መጽሀፉ የሰፈረውን እንኳን ብናይ ማርያም እየሱስ ክርስቶስን የወለደችው ከዘጠኝ ወር ከዘጠኝ ቀናት እርግዝና በኋላ ነው” አሉኝ፡፡ “እናቶችን ብትጠይቅ ልጆቻቸውን ለመውለድ ከዘጠኝ ድፍን ወራት ተጨማሪ ቢያንስ ዘጠኝ ቀናት ይኖራል ፡፡ ይህ ልጅ ግን ዘጠኝ ድፍን ወር ብቻ የተረገዘ ነው ፡፡ ያለ ተጨማሪ ቀናት ተወለደ ”፡፡  በቅርቡ ወንድ ልጅ ያስታቀፈችኝ ውዷ ባለቤቴ ልጁን የተገላገለችው አስር ወር ከሰባት ቀን መሆኑን ትውስ አለኝና የአዛውንቱን ወግ ማድመጥ ቀጠልኩ፡፡ አቶ ታደሰ ባላ ከሀዋሳ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኝ የሸበዲኖ ወረዳ ማዕከል በሆነችው ለኩ እንደተወለዱና በተለምዶ እርሻ ጣቢያ እየተባለ በሚጠራው የመንግስት እርሻ ድርጅት ተቀጥረው ሲሰሩ ቆይተው ጡረታ ከወጡ 12 ዓመት እንደሆናቸው አወጉኝ፡፡ “ዛሬ በዘጠኝ ወሩ የተወለደውን ልጅ ለማየት መጣሁ እናም በእድሜዬ እንደዛሬው ተደምሜ አላውቅም” ባይ ናቸው ፡፡ “እንዲህ ፈጥኖ ይሆናል ብዬ በፍጹም አልጠበቅሁም ነበር ፡፡ ግን ሆኖ ሳየው አስደመመኝ ፡፡ በዚች ከተማ ባልወለድባትም የስራን ሀሁ የጀመርኩባት ናት”፡፡ “ከ40 አመት በላይ የኖርኩባት በመሆኑ በዚህ መልክ በአጭር ጊዜ የሆነ ታምር ገጥሞኝ አያውቅም” ብለው ከታሪክ ያወቁትን የሀዋሳን አመሰራረት አጫወቱኝ፡፡ እሳቸው ያወጉኝን በከተማዋ ታሪክ ዙሪያ በዘለቀ ከበደና ሰርካለም አለማየ

U17 ፕሪሚየር ሊግ ፡ ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ተሸጋግረዋል

Image
ፎቶ ከ ሶከር ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅለዋል፡፡ 10:00 ላይ በወንጂ ሜዳ ጨዋታቸውን ያደረጉት ሐረር ሲቲ እና ሲዳማ ቡና 1-1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ ብሩክ ሰሙ ለሐረር ሲቲ ሲያስቆጥር አንለይ የሲዳማ ቡናን ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ሲዳማ ቡና ነጥቡን 8 በማድረስ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ በመቀመጥ ወደ ግማሸ ፍጻሜው ተቀላቅሏል፡፡ በተመሳሳይ 10:00 አዳማ አበበ ቢቂላ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ አዲስ አበባ ከተማን ወንድወሰን ቢራራ ባስቆጠረው ግብ 1-0 ቢያሸንፍም ወደ ግማሽ ፍጻሜው ለማለፍ በቂ አልሆነለትም፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሀዋሳ ከተማ ጋር እኩል 7 ነጥብ ቢይዝም በግብ ልዩነት ተበልጦ ከምድቡ ተሰናብቷል፡፡ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች በመጪው ሀሙስ አዳማ አበበ ቢቂላ ላይ ሲደረጉ 07:00 ላይ ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ ፤ 09:00 ላይ አዳማ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ይጫወታሉ፡፡ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች 4 ዮሐንስ ደረጄ (መከላከያ) 3 የኋላሸት ፍቃዱ ( አዳማ ከተማ) 3 እንደልቡ ደሴ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) 2 ታዲዮስ አዱኛ (ሐረር ሲቲ) 2 ወንድማገኝ ታደሰ (ሀዋሳ ከተማ) 2 ምንተስኖት ማቲዮስ (ሀዋሳ ከተማ) 2 ይገዙ ቦጋለ (ሲዳማ ቡና) 2 ኢሳ ንጉሴ (አዳማ ከተማ) 2 ዳንኤል ጌድዮን (ደደቢት) ምንጭ

በዘጠኝ ወራት ተገንብቶ የተጠናቀቀው የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የውጭ ኩባንያዎች ሊያስተዳድሩት ነው

Image
ፎቶ ከሪፖርተር ጋዜጣ በታሰበለት ጊዜ መጠናቀቁ ዶ/ር አርከበ ዕቁባይን አስወድሷቸዋል ዘጠኝ ወራት የግንባታ ጊዜ ወስዶ ባለፈው ሳምንት የተመረቀው የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለማስተዳደርና እንቅስቃሴውን በአግባቡ ለማስቀጠል፣ ለህንድና ለቻይና ኩባንያዎች ኮንትራት መሰጠቱ ተገለጸ፡፡ ግንባታውን በታሰበለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በማስቻልና በጥራት እንዲከናወን በማድረግ፣ በበላይነት በመምራትና በማስተካከል ባደረጉት አስተዋጽኦ ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ ከመንግሥትና ከባለሀብቶች ውዳሴ ጎርፎላቸዋል፡፡ በ250 ሚሊዮን ዶላር በቻይናው ተቋራጭ (ሲሲኢሲሲ) ኩባንያ የተገነባው የኢንዱስትሪ መንደር ዓለም አቀፍ መሥፈርቶች ያሟላና ከብክለት ነፃ የሚያደርግ ቴክኖሎጂ የተገጠመለት ሲሆን፣ በዓመት አንድ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ እንደሚያስገኝም ተገልጿል፡፡ የፓርኩ አሠራር ውስብስብና ከፍተኛ የማስተዳደር ክህሎት የሚጠይቅና በአገር ውስጥ ባለሙያዎች ለማስተዳደር የሚያስቸግር በመሆኑ፣ በውጭ ኩባንያዎች ለሦስት ዓመታት እንዲተዳደር በመንግሥት መወሰኑን ዶ/ር አርከበ በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ወቅት አስታውቀዋል፡፡ የፓርኩን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴን ጨምሮ አጠቃላይ አስተዳደራዊ ሥራና የጥገና አገልግሎቶችን እንዲያስተዳድር ተቋራጩ ሲሲኢሲሲና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በማስተዳደር ዝና አለው የተባለው ኩን ሻን ኩባንያ በጋራ ኃላፊነቱን ወስደዋል፡፡ እንዲሁም ፓርኩ ከብክለት ነፃ እንዲሆን ፍሳሽ አልባ ቴክኖሎጂ (Zero Liquid Discharge) የተከለው የህንዱ አርቪን ኩባንያ ይህንን ኃላፊነት መውሰዱን ዶ/ር አርከበ ገልጸዋል፡፡ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት ሚኒስትር አቶ ሲሳይ ገመቹ፣ ሦስቱ ኩባንያዎች ፓርኩን ለሦስት ዓመት እንደሚያስተዳድ

Bureau Steps Up Hawassa IP Recruitment

Image
A total budget of 60 million Br has been set aside for the recruitment and training of HIP staff Though he arrived late Sisay Gemechu's (IPDC CEO) (sitting left to right) mandate was out of the ordinary. Genet Mekuria, Bureau head of Trade & Industry (SNNPR), Sileshi Lema Director General - ETIDI, Taddesse Haile state minister of MoI, Nebil Kalow Managing Director of EP, Ranjanshi Dutta Tenants’ Association representative. The Southern Nations, Nationalities and Peoples’ Trade and Industry Bureau has sourced close to 25,000 workers to be trained and recruited for the Hawassa Industrial Park (HIP), which is expected to become operational in October 2016. A total budget of close to 60 million Br is set aside for the Hawassa Industrial Park Sourcing and Training Employees in the Region (HIPSTER) to source, recruit and train 30,000 workers in two years. This represents half of the ultimate absorption capacity of the Park when it is fully occupied and operational

Sidama study shows economic benefits of sheep milk in Ethiopia

Image
S heep rearing is an important part of livestock production in Ethiopia and sheep milk could offer additional nutritional and income benefits for the country’s smallholder farmers. Currently, sheep production in Ethiopia generates household income through the sale of live animals, provides meat (animal protein) for families, manure for fertilizing cropping land and meets socio-economic needs. Sheep and sheep products are also exported to provide much needed foreign exchange for the country.But, despite its socio-economic  importance, the role of sheep as a source of milk is not well developed in the country. On the other hand, some areas of the country are, however,  now paying attention to sheep’s role in providing milk. In the Sidama highlands of southern Ethiopia, sheep not only provide meat but are also being used for milk production. According to farmers in the Gonjebe peasant association of Bensa District, sheep milk is being used by the elderly (when mixed with coffee) and

Diversity and Abundance of Arbuscular Mycorrhizal Fungi Under Different Plant and Soil Properties in Sidama, Southern Ethiopia

Image
Abstract:  In Sidama, agroforestry represents land-use systems with deliberate management of multipurpose trees and shrubs that grow in intimate association with annual and perennial agricultural crops and/or livestock. The interaction of microbiota with the trees, shrubs and crops make the system fertile, productive and sustainable. One of the beneficial microbiota which has symbiotic association with most of the plants in agroforestry is arbuscular mycorrhizal fungi (AMF). In November and December of 2012, root and rhizosphere soil samples of 21 plant species from nine peasant associations (PAs)(villages within districts where 300-500 families live) were collected from the agroforestry practices in Sidama of Southern Ethiopia for the determination of diversity and abundance of AMF under selected soil parameters and plant species density. Findings on the diversity of AMF based on soil properties showed that at moderate to low P and N concentrations the rate of AMF root colonization

30k workforce to be trained for Hawassa Industrial Park

Image
Courtesy: Industrial Parks Development Corporation, Ethiopia and Ethiopian News Agency An agreement has been signed to source, recruit and train 30,000 people in the  textile  and garment industry for the newly launched Hawassa Industrial Park in Ethiopia.   The agreement has been signed by four parties, viz. the Enterprise Partners, a programme of UK's Department for International Development (DfID),  Trade  and Industry Bureau of Southern Nations, Nationalities and Peoples Regional State (SNNPRS), Ethiopian Textile Industry Development Institute (ETIDI), and the Tenants' Association representing the manufacturers at park.   As per the agreement, beginning September 2016, people will be imparted on-the-job training over the next two and a half years. Around 80 per cent of the workforce is expected to be women.   The workforce would be selected through a process of informing, registering, orienting and pre-selection from potential recruitment areas within SNNPRS

የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ መመረቅ

Image
Photo from Ethiopia Online በሀዋሳ የተገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክ ዛሬ በይፋ ተመርቆ ተከፈተ። በኢንዱስትሪው ፓርክ የሚከናወነው የማምረት ስራ ወደ ውጭ የሚላከውን ንግድ በማሳደጉ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው በምረቃው ስነ ስርዓት ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታውቀዋል። ዝርዝር መረጃውን DW ላይ ያዳምጡ

Ethiopia opens new industrial park

Image
Ethiopia has unveiled Africa’s largest industrial park in the city of Hawassa 275km southeast of the capital Addis Ababa – one of several it is building or planning to build all over the country. The project is inspired by China and the Hawassa Industrial Park (HIP) – like many equivalents in China – will be dedicated solely to just one sector, textile and apparel. At 1.3 million square meters it is the biggest in Africa and also the largest dedicated solely to export, said Zemdeneh Negatu, managing partner at Ernst and Young international consultancy firm. Speaking at the inaugural ceremony last week, Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn said the manufacturing sector’s share in Ethiopia’s gross domestic product (GDP) for many years stood at only 0.5 percent, showing the need for economic re-structuring if the country was to fulfil its economic promise. Ethiopia’s economy, despite a period of rapid economic growth, still largely depends on agriculture. Volatile commodity pri

New industrial park to give ten-fold boost to Ethiopia’s textile output

Image
Source Fifteen global fashion firms, including giants H&M and PVH Corp., are tenants in a major new textile industrial park that officially opened its doors in Ethiopia yesterday. Inaugurated 13 June by Prime Minister Hailemariam Dessalegn, and built by a Chinese contractor, the 1.3-million-sq-m Hawassa Industrial Park will house 21 apparel and textile manufacturers in all, leading to a doubling of the number of jobs for Ethiopians in the sector, and the ballooning – by a factor of 10 – of the revenue generated by textile exports, the government says. The Hawassa complex will be the single most dominant contributor to the country’s manufacturing sector, and will help the country generate $1bn from export revenues, said Arkebe Okubay, special advisor to Ethiopia’s prime minister and chairman of the country’s Industrial Parks Development Corporation, according to  local media Currently just over $100m is secured from the export of Ethiopian-made textile and apparel, but A

Would you like to have your whisky with coffee?

Image
The Singleton Presso-Tini comes with a marshmallow garnish that helps to balance out the bitterness and sourness of the drink perfectly. Photos: Diageo Malaysia Of course, when you’re pairing whisky and coffee, it helps when both the whisky AND the coffee are good quality stuff in the first place.How would you like to have your single malt whisky with a dollop of espresso? Pairing whisky and coffee may seem like a far out idea, but it’s hardly a new one. After all, the popular “Irish coffee” is essentially a cup of coffee with a shot of whisky in it. Single malt whisky brand The Singleton recently launched the Singleton Selects campaign, a unique and creative food and beverage movement that aims to create exceptional eat-drink experiences for Malaysians. “Singleton Selects is a platform for us to welcome a new generation of whisky drinkers, particularly for those who are new to malt whisky,” according to Rajesh Joshi, marketing director of Moet Hennessy Diageo Malaysia for Di

Exclusive New Year at Sidama

Image
Photo  If you had your New Year in January and you are craving for the next holiday, just come to Ethiopia which can allow you to have an exclusive New Year in June. The UNESCO registered heritage festivity marks the Sidama people New Year. The Fichee-Chambalaalla festivity started by a married Sidama woman who paid a visit to her parents and relatives annually. She used to bring ''buurisame'' a local favorite made from false banana tree (quocho flour) mixed with spiced and purified butter and organic milk._ She served the special dish to her family and the neighbours which remained to be a symbol of unification and generosity of the society. The people kept the gala marking their New Year. The Sidama have their own unique calendar; a week has five days, a month has twenty-eight days while a year is thirteen months long. Each year, the celebration date is fixed by the local elders who count the days through astrology practice. The day is commemorated with colo

የሐዋሳ ምዕራፍ ሁለትና የሌሎች ፓርኮች ግንባታ በስድስት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል ተባለ

Image
ሙሉ ዜናውን ከ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ያንቡ በሐዋሳ ከተማ በ300 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተንጣለለው የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ፣ ለማምረቻ የተገነቡት 37 የማምረቻ ሼዶች ሙሉ በሙሉ በውጭና በአገር ውስጥ ባለሀብቶች መያዛቸው ተገለጸ፡፡ ከቀናት በኋላም በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመርቆ በይፋ ሥራ እንደሚጀምር ታውቋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ፣ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ያልቃል ተብሎ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከክረምቱ ወራት በፊት ሊጠናቀቅ ቀናት ቀርተውታል፡፡ በመሆኑም ሰኔ 23 ቀን 2008 ዓ.ም. የግንባታ ሥራው ሙሉ ለሙሉ እንደሚጠናቀቅ ዶ/ር አርከበ ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍጹም አረጋ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከውጭ ከመጡት አሥር ዋና ዋና ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች በተጨማሪ ስምንት የአገር ውስጥ ኩባንያዎች በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማምረቻ ሼዶችን ተረክበዋል፡፡ እስካሁን ስድስት ያህል እንደነበሩ ሲገለጽ ቢቆይም፣ አቶ ፍጹም ግን ስምንት እንደደረሱና በጠቅላላው በአገሪቱ እየተገነቡ በሚገኙት ፓርኮች ውስጥ የማምረቻ ቦታ ለመከራየት የሚጠባበቁት የአገር ውስጥ ኩባንያዎች ቁጥር 22 መድረሱን ለሪፖርተር በሰጡት ማብራሪያ ጠቅሰዋል፡፡ ከዚህ ባሻገር በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ በአምራችነት ለመሳተፍ በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማምረቻ ቦታ የተከራየው የአሜሪካው ግዙፍ የአልባሳት አምራች ፒቪኤች (ዘ ፊሊፕ ቫን ሂውዝን ኮርፖሬሽን) ከሌላኛው የአሜሪካ ቪኤች (ቫኒቲ ፌር ኮርፖሬሽን) ከስዊድኑ ኤችኤንድኤም (ሔንስ ኤንድ ማውሪትዝ ኤቢ) ኩባንያዎች ከመንግሥት ጋር በመተባበር ባዘጋጁት ጉባዔ ላይ 35 ያህል የውጭ ኢንቨስተ