Posts

Showing posts from January, 2016

የሐዋሳውን መሬት መንቀጥቀጥ ሽሽት ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ የነበሩ 5 ተማሪዎች በመኪና አደጋ ሕይወታቸው ተቀጠፈ

Image
(ዘ-ሐበሻ) በሐዋሳ ከተማ ዛሬም እንደአዲስ የመሬት መንቀጥቀጥ ደረሰ:: ባለፈው ሳምንት ለ6 ጊዜያት የደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ በርካቶችን ቤታቸው ገብተው ለማረፍ እንኳ ፍርሃት እንዲደርስባቸው አድርጎ ነበር:: የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች የ እረፍት ጊዜ ሰጥቶ ከየቤተሰባቸው ጋር እንዲያሳልፉ ፈቃድ በሰጠው መሰረት በርካታ ተማሪዎች ወደየ ከተማቸው ያመሩ ሲሆን በዚህም መሠረት ዛሬ ከሐዋሳ ተሳፍረው ወደ አዲስ አበባ ሲጓዙ የነበሩ 5 ወጣት ተማሪዎች ሕይወታቸው በመኪና አደጋ ተቀጥፏል:: ተማሪዎቹን ከሐዋሳ ጭና ስትሄድ የነበረችው መኪና ከአዲስ አበባ ወደ ሃዋሳ ሲጓዝ ከነበረ አይሱዙ መኪና ጋር በመጋጨቷ የ5ቱ ተማሪዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ የሰጠው መግለጫ ያስረዳል:: የአደጋው መን ስ ኤ ይበልጥ እየተጣራ መሆኑንም ፖሊስ አስታውቋል:: ተሽከርካሪዋ ከአዲስ አበባ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ ኤፍ ኤስ አር አይሱዙ የጭነት መኪና ጋር በመጋጨቷ ነው አደጋው የደረሰው። ይህ አሰቃቂ ዛሬ ጃንዋሪ 29, 2016 7 ሰዓት ላይ የደረሰው በሞጆ እና በመኪ ከተሞች መካከል ላይ በሚገኘው የአዋሽ ወንዝ ድልድይ ላይ መሆኑም ታውቋል:: ይህ የአዋሽ ድልድይ በጣም ጠባብ ከመሆኑ የተነሳ በተቃራኒ መንገድ 2 መኪኖች በአንድ ላይ ለመጓዝ አስቸጋሪ እና አስፈሪ ነው የሚሉት ለዘ-ሐበሻ አስተያየታቸውን የሰጡ የአካባቢው ነዋሪዎች የክልሉ የትራፊክ ፖሊስ በድልድዩ ላይ በአንድ ጊዜ አንድ መኪና ብቻ እንዲያልፍ የሚያዝ ህግ ማውጣት ነበረበት እንዲሁም መኪኖችም በፍጥነት እንዳይሄዱ  ማስጠንቀቂያዎችን በአካባቢው መለጠፍ ነበረበት ሲሉ ይናገራሉ:: Source  http://www.zehabesha.com/amharic/wp-content/uploads/2016/01/Awash-Bridge-and-hawasa-student

3 ህፃናት ሃዋሣ ዩኒቨርሲቲ ጉድጓድ ውስጥ ገብተው ሞቱ

Image
በሃዋሣ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የሃዋሣ ዩኒቨርሲቲ ፍሳሽ ማጠራቀሚያ ገንዳ ውስጥ የገቡ 3 ህፃናት ህይወታቸው አለፈ፡፡ ዕድሜያቸው 8‚ 12‚ እና 14 የሚሆናቸው ህፃናት፤ በሽቦ አጥር በተከለለው የዩኒቨርሲቲው የቆሻሻ ፍሳሽ ማጠራቀሚያ ገንዳ ውስጥ በአጥር ተንጠላጥለው በመግባት ለመዋኘት ሲሞክሩ ህይወታቸው አልፏል፡፡ ወደ ፍሳሽ ማጠራቀሚያው የገቡት አራት ህፃናት ሲሆኑ ከሁለት መንትያ ወንድማማቾች መካከል አንደኛው ወደ ማጠራቀሚያ ውስጥ ሳይገባ በመቅረቱ ህይወቱ የተረፈ ሲሆን፤  የስምንት አመቱ ህፃን መንትያ ወንድሙን ጨምሮ ሁለት ጓደኞቹ በገንዳው ውስጥ ገብተው በመቅረታቸው ሁኔታውን ለሰዎች ነግሮ፣ የህፃናቱ አስከሬን ከገንዳው ውስጥ ሊወጣ ችሏል፡፡ የህፃናቱ የቀብር ስነስርዓት ከትናንት በስቲያ በስላሴ ቤተክርስቲያን የተፈፀመ ሲሆን በህፃናቱ ሞት የአካባቢው ነዋሪዎች በእጅጉ አዝነዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለፍሳሽ ማጠራቀሚያ ባዘጋጀው ገንዳ ውስጥ የተጠራቀመውን ፍሳሽ እያጣራ መልሶ ለአገልግሎት እንዲውል በሚያስችል ቴክኖሎጂ እየተጠቀመ መሆኑን የሚናገሩት ምንጮች፤ ማጠራቀሚያው ግን በበቂ ሁኔታ በአጥር ተከልሎና ጥበቃ ተመድቦለት ቁጥጥር ሊደረግበት ይገባ ነበር ብለዋል፡፡ ስለጉዳዩ እንዲነግሩን ለዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ያደረግነው ተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ ምላሽ ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ በሌላ በኩል ከሰሞኑ ርዕደ መሬት ጋር በተያያዘ አዋሣ ዩኒቨርሲቲ ለ15 ቀናት በመዘጋቱ ምክንያት ወደ ቤተሰቦቻቸው በመኪና ሲጓዙ የነበሩ 5 የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ትናንት ዝዋይ ላይ በተፈጠረ መኪና አደጋ ህይወታቸው አልፏል፡፡ Source  http://www.zehabesha.com/amharic/archives/50458

Residents of Hawassa spend the night outside of their home

Image
Following the continuous earthquake the city is experiencing since Sunday evening, residents are in fear to stay in their house. To avoid any risks and damages they are spending the night out of their houses. Students in different collages are pushed out to sleep in the fields. It has been for the six tine that the city shocked with the earthquake within 24 hours. However, it is reported that the government is yet behind to announce emergency evacuation and related matters.  Source

Ethiopia: Time to Repeal Anti-Terrorism Law in Ethiopia

By Anuradha Mittal Oakland — With the African Union celebrating the African Year of Human Rights at its 26th summit, at its headquarters in Addis, Ethiopia, the venue raises serious concerns about commitment to human rights. Ethiopia's so called economic development policies have not only ignored but enabled and exacerbated civil and human rights abuses in the country. Case and point is the ongoing land grabbing affecting several regions of the country. Under the controversial "villagization" program, the Ethiopian government is forcibly relocating over 1.5 million people to make land available to investors for so called economic growth. Since last November, the country's ruling party, EPRDF's, "Master Plan" to expand the capital Addis has been the flashpoint for protests in Oromia which will impact some 2 million people. At least 140 protestors have been killed by security forces while many more have been injured and arrested, including political l

UNPO: European Parliament’s resolution on Ethiopia brings hope and courage to the Oppressed

On 21 January 2016, the European Parliament passed an urgent resolution on the situation in Ethiopia – condemning the use of violence by the security forces against Oromo peaceful protesters in particular, and drawing attention to the increased number of human rights violations in Ethiopia more generally. The resolution also highlights the dire situation in the Ogaden region and calls for a credible investigation into atrocities committed in the country. Importantly, as stressed by UNPO at multiple occasions, the resolution calls for greater scrutiny by the EU of its development assistance to Ethiopia, to ensure it is not contributing to further human rights violations. A recent plan by the Ethiopian Government to expand its capital city, Addis Ababa, into surrounding Oromo lands has caused mass demonstrations among the Oromo community over the past months. Since November 2015, at least 140 peaceful protesters have been killed, and many more imprisoned. Ethiopia, being an important

European Parliament Resolution on Ethiopia Brings Hope and Courage to the Oppressed

Image
On 21 January 2016, the European Parliament passed an urgent resolution on the situation in Ethiopia, condemning the use of violence by the security forces against peaceful Oromo protesters, in particular, and drawing attention to the increased number of human rights violations in Ethiopia, more generally. The resolution also highlights the dire situation in the Ogaden region and calls for a credible investigation into atrocities committed in the country. Importantly, as stressed by UNPO at multiple occasions, the resolution calls for greater scrutiny by the EU of its development assistance to Ethiopia, to ensure it is not contributing to further human rights violations. Read more:  https://www.google.com/url?rct=j&sa=t&url=http://unpo.org/article/18867&ct=ga&cd=CAEYACoUMTQ1NzAxNTM4MDM4ODc5NTg3NDQyGjIyYzhkMDcyMWEwOWM0YjI6Y29tOmVuOlVT&usg=AFQjCNGGtJfdezGKREm2bqExgwA8V_lZPg

በጀርመን ፖስትዳም የምገኘው ሄልም ሆልትዝ የጂኦፎርሽኑንግ ማዕከል የሃዋሳውን የመሬት መንቀጥቀጥ በተመለከተ መረጃ ይፈልጋል

Image
በጀርመን ፖስትዳም የምገኘው ሄልም ሆልትዝ የጂኦፎርሽኑንግ ማዕከል የሃዋሳውን የመሬት መንቀጥቀጥ በተመለከተ መረጃ ይፈልጋል። የመሬት መንቀጥቀጡን በተመለከተ የተለያዩ  መረጃዎች ያሏችው የወራንቻ ቢሎግ ኣንባቢያን ከታች ካለው ከማዕከሉ ድረገጽ ላይ ያለውን ፎርም በመሙላት ይተባበሩ። http://www.emsc-csem.org/Earthquake/Contribute/?lang=en&id=484139 http://www.emsc-csem.org/Earthquake/earthquake.php?id=484139

Health Ranger launches 100% organic, fair trade certified, hand roasted whole bean coffee

Image
Our  Ethiopia blend  is a light-to-medium roast, with a creamy body and features the slight taste of red berries and cocoa. This exceptional flavor comes from the Sidama Coffee Farmers' Cooperative Union, which represents almost 100,000 farmers in the Sidama region of Ethiopia, where  coffee  production is a proud and longstanding tradition. Sales of the Sidama co-op's coffee have directly benefited the local community, funding roads, bridges, electricity and schools. Learn more:  http://www.guarfood.com/052715_organic_coffee_Fair_Trade_certified_Health_Ranger.html#ixzz3yHEsQom5

Spotlight on Ethiopia’s First Aikido Association & Training Center

Spotlight on Ethiopia’s First Aikido Association & Training Center

Earthquake Reported near Hawassa City - Jan 24, 2016

Image
A Very Scary Earthquake reported Hawassa City, Ethiopia at 10:02PM on Jan 24, 2016. No major injuries or death was reported. http://www.diretube.com/uploads/articles/8b77a0bc.jpg አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 2008 (ኤፍ ቢ ሲ) በሬክተር ስኬል መለኪያ 4 ነጥብ 3 ሆኖ የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ በሀዋሳ እና አከባቢው ትናንት ምሽት ተከስቷል። የመሬት መንቀጥቀጡ በዋናነት ከከተማዋ ደቡብ ምእራብ አቅጣጫ 20 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን፥ የመንቀጥቀጡ ንዝረት ሀዋሳን ጨምሮ በአከባቢው ባሉ ከተሞች ተሰምቷል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳይንስ ባለሙያው ዶክተር አታላይ ዓየለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ የመሬት መንቀጥቀጡ ሁለት ጊዜ ነው የተከሰተው። የመንቀጥቀጡ ንዝረት ስፋት እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮች እየተጠኑ መሆናቸውን ዶክተር አታላይ ተናግረዋል። ዛሬ ረፋድ ላይ በአከባቢው ንዝረት እንደነበር የተረዳን ሲሆን፥ ዶክተር አታላይ ትናንት የተከሰተውን የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ በተደጋጋሚ ንዝረቶች ሊከሰቱ እንደሚችሉ ነው የጠቆሙት። ይህም ምንም ዓይነት ጉዳት እንደማያደርስ የአከባቢው ነዋሪ ተረድቶ ምንም እንዳይሸበር አሳስበዋል። በከተማዋ የመኖሪያ መንደር በሆኑ የኮንዲሚኒየም ቤቶች አከባቢ ከቤት እቃ የማውጣት ሁኔታ የሚስተዋል ሲሆን፥ ህብረተሰቡ ዋናው የመሬት መንቀጥቀጥ ከተከሰተ በኋላ የሚኖር ንዝረት እንዳለ ተገንዝቦ ሊረጋጋ እንደሚገባም ነው ያመለከቱት። ዛሬ ላይ የነበረው ንዝረት እጅግ ዝቅተኛ በመሆኑን የመለኪያ መሳሪያው ራሱ እንዳልመዘገበው ዶክተር አታላው ገልፀዋል። የሀዋሳ ከተማ

Liberating a Training Challenge in Sidama

Image
Ethiopia Sidama region of the traveling photographer Ron Hallam, the children deprived of educational opportunity to explore an initiative which has helped to return to school. Ethiopia Sidama region is one of the world's poorest places.   Most of the people earning less than $ 2 per month and rely on agricultural products in order to maintain their livelihood.   Seasonal products and the sales they have grown from a small amount of flour, salt, in order of importance, are buying things like sugar.   Although free education in Ethiopia, items needed for families of children go to school, even if they are forced to go small necessities such as books.   Although education is inaccessible for thousands of families.   In sub-Saharan Africa region, and the number of children who can not receive education outside of school found 30 million in the last 5 years.   The number of children deprived of education in rural areas is more than twice those in urban areas. In 2011, he co

The Role of Sidama Indigenous Institutions in Conflict Resolution: In the Case of Dalle Woreda, Southern Ethiopia

Image
Abstract   The major goal of this study was to assess the role of indigenous institutions in handling/ settling conflicts in the Sidama Society. Sidama Communities are found in Sidama Zone, Southern Nations, Nationalities and Peoples Regional State (SNNPRS). The research was conducted in Dalle woreda, Sidama Zone and it was purposively selected. Qualitative research methodology was employed in the study for its appropriateness to assess the role of indigenous institutions in handling/ settling conflicts in the study area and data was collected through the use of interview, key informant interview, focus group discussion, personal observation and document review. The results obtained from the study suggest that Conflicts in Sidama, as in anywhere else, may vary from trivial interpersonal disagreements to a serious dispute which might eventually lead to homicide. The most common conflict issues in Sidama are grazing land, water, farmland and borderland. There are many deeds and accou

የሲዳማ ህዝብ በሀዋሳ አከባቢ፡ በኦሮሞ ተማሪዎችና ሕዝቦች ላይ እየደረሰ ያለዉ ግድያ፡ እንግልትና የመብት ረገጣ በተመለከተ ከሲዳማ አርነት ንቅናቄ(ሲአን/መድረክ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ

የሲዳማ ህዝብ በሀዋሳ አከባቢ፡ በኦሮሞ ተማሪዎችና ሕዝቦች ላይ እየደረሰ ያለዉ ግድያ፡ እንግልትና የመብት ረገጣ በተመለከተ ከሲዳማ አርነት ንቅናቄ(ሲአን/መድረክ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ  መግለጭውን ለማንበብ ከትች ያለሁን ሊንክ ይጫኑ http://sidamaliberationmovement.org/SLM_Press_Release_10