Posts

Showing posts from August, 2015

ኢህኣዴግ የድርጅቱን ከፍተኛ ኣመራሮች መረጠ፤ ኣዲስ ፊት የለም

Image
ሰሞኑን በመቀሌ ከተማ ሲካሄድ የሰነበተው 10ኛ  የኢህኣዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ የፓርቲውን ከፍተኛ ኣመራሮች በመምረጥ የተጠናቀቀ ሲሆን፤ ድርጅቱ በመከተል ላይ ባለው የመተካካት ፖሊሲ መስረት ኣዳዲስ የፓርቲው መርዎች ብጠበቁም ኣዲስ ፍት ሳይታይ ቀርቷል። ፎቶ ከፋና ድረገጽ ዝርዝር ወሬው ያፋና ነው፦ ( ኤፍ.ቢ.ሲ ) ካለፈው አርብ ጀምሮ 10ኛ ድርጅታዊ ጉባኤውን በመቀሌ ሲያካሂድ የቆየው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝን የግንባሩ ሊቀመንበር በማድረግ በድጋሚ መርጧል። ድርጅቱ አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ በምክትል ሊቀመንበርነት መርጧል። አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ መስከረም ወር 2005 ዓመተ ምህረት በተካሄደው የኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ለመጀመሪያ ጊዜ በሊቀመንበርነት መመረጣቸው ይታወሳል። ዛሬም 180 አባላት ያሉት የኢህአዴግ ምክር ቤት አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝን በድጋሚ ግንባሩን ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ተኩል ግንባሩን በሊቀመንበርነት እንዲመሩ መርጧል። አቶ ሀይለማርያም ባለፈው ሳምንት በሀዋሳ በተካሄደው የኢህአዴግ አባል ድርጅት በሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ የንቅናቄው ሊቀመንበር አድርጎ እንደመረጣቸው ይታወቃል። እንዲሁም የድርጅቱ የኦዲት እና ቁጥጥር ኮሚሽን አባላት እና አመራሮች ተሰይመዋል። 10ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ባለ ዘጠኝ ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣትም ተጠናቋል። ጉባኤተኞቹ በአገሪቱ የተጀመረውን ፈጣን እድገት ከህዝቡ ጋር በመሆን ለማስቀጠል ቃል ገብተዋል በመግለጫቸው። የመልካም አስተዳደር ችግርን ለመፍታትም የሞት ሽረት ትግል እናደርጋለን ብለዋል። የኢህአዴግ ሊቀመንበር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ የጉባኤውን መጠናቀቅ አስመ

ከሲዳማ ቡና ኣምራቾች ጋር በመስራቷ የምትታወቀው ጃፓን በኣጠቃላይ በኣገሩ የቡና ምርት ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ካነሳች ከስድስት ዓመት በኋላ በቡና ጥራት አለመደሰቷን ይፋ አደረገች

Image
ወሬው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው ፎቶ ከኢንተርኔት ላይ ከስድስት ዓመት በፊት ወደ ጃፓን በተላከ የቡና ጆንያ ላይ በተገኘ የኬሚካል ቅሪት ሳቢያ ጃፓን ከኢትዮጵያ የሚላከውን ቡና አግዳ ብትቆይም፣ አሁንም በሚላክላት ቡና ላይ የጥራት ጉድለት እየታየ በመሆኑ የቀድሞውን ያህል እየገዛች አለመሆኗ ተገለጸ፡፡  በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ካዙሂሮ ሱዙኪ ሪፖርተር ላቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ ከስድስት ዓመት በፊት በፀረ አረምና ፀረ ተባይ ኬሚካል ሳቢያ ጃፓን ትገዛው የነበረው ቡና ለተወሰነ ጊዜ ከተቋረጠ በኋላ መልሶ ማገገም ቢጀምርም፣ ከስድስት ዓመት በፊት ወደነበረበት ደረጃ ሊመለስ አልቻለም ብለዋል፡፡ ይህ ሊሆን የቻለው ደግሞ ጥራት ያለውና ከፍተኛ ደረጃ የተሰጠው ቡና ተብሎ የሚላከው ጥራቱም ደረጃውም ዝቅተኛ ከሆነው ጋር እየተደባለቀ በመገኘቱ እንደሆነ አምባሳደር ሱዙኪ ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሳቢያም የሚፈለገውን ያህል ቡና ወደ ጃፓን መላክ ባይቻልም በየጊዜው እያደገ መምጣቱ ግን ተነግሯል፡፡  የግብርና ሚኒስቴር መረጃ እንደሚጠቁመው በዓመት ከ170 እስከ 190 ሺሕ ቶን ቡና ለዓለም ገበያ ይቀርባል፡፡ ከዚህ መጠን ውስጥ የጃፓን ድርሻ ግን ከአሥር በመቶ እንደማይበልጥ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በአንፃሩ ከስድስት ዓመት በፊት ወደ ጃፓን ይላክ የነበረው የቡና መጠን ከጠቅላላው የኢትዮጵያ ኤክስፖርት እስከ 25 ከመቶ ይደርስ ነበር፡፡  የኬሚካል ንክኪውን ለማስቀረት የጃፓን ባለሙያዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በጃፓን መንግሥት ድጋፍ የላቦራቶሪ ማዕከል ተቋቁሞ አገልግሎት እየሰጠ ቢሆንም፣ ከፍተኛ ጥራት ያለው ቡና ከመደበኛው ቡና ጋር ተቀላቅሎ እየተላከ በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ ቡና የጃፓንን የጥራት ደረጃዎች ማሟላት ተስኖት እንደሚገኝ አምባሳደሩ ይ

ከጊዜ ወደ ጊዜ በኣለማችን ላይ ተወዳጅነትን እያተፈሩ ከመጡት የቡና ኣይነቶች ኣንዱ ስለሆነው ስለ ሲዳማ ሁንቁጤ ቡና ምን ያህል ያውቃሉ

Image
ከጊዜ ወደ ጊዜ በኣለማችን ላይ ተወዳጅነትን እያተፈሩ ከመጡት የቡና ኣይነቶች ኣንዱ ስለሆነው ስለ ሲዳማ ሁንቁጤ ቡና  ምን ያህል ያውቃሉ፦ ዝርዝሩን በምከተለው ድረገጽ ላይ ተጭነው ይመልከቱ ለዝርዝሩ

ለዝናብ እጥረት ተጐጂዎች የ230 ሚሊዮን ዶላር ዕርዳታ ተጠየቀ

Image
- 4.5 ሚሊዮን ሕዝብ ዕርዳታ ይፈልጋል የኢትዮጵያ መንግሥትና ለጋሾች በጋራ በመሆን ባወጡት የሰብዓዊ ድጋፍ ሰነድ፣ በክረምት ዝናብ እጥረት ምክንያት 230 ሚሊዮን ዶላር ሰብዓዊ ዕርዳታ እንደሚያስፈልግ ይፋ አደረጉ፡፡  ነሐሴ 18 ቀን 2007 ዓ.ም. የኢትዮጵያ መንግሥት ተወካዮችና ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ድርጅቶች ባወጡት መግለጫ፣ እ.ኤ.አ. በማርች 2015 ወጥቶ የነበረውን የሰብዓዊ ዕርዳታ ሰነድ በመከለስ፣ ቀደም ሲል ተገምቶ ከነበረው በተጨማሪ 1.6 ሚሊዮን ሕዝብ የሰብዓዊ ዕርዳታ እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል፡፡  የዚህ ምክንያቱም በበልግና በክረምት ወቅቶች በኢትዮጵያ የታየው የዝናብ እጥረት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም ቀደም ሲል ሰብዓዊ ዕርዳታ ያስፈልገዋል ተብሎ ተገምቶ ከነበረው 2.9 ሚሊዮን ሕዝብ በተጨማሪ 1.6 ሚሊዮን ሕዝብ የሰብዓዊ ዕርዳታ በመሻቱ፣ አጠቃላይ የተረጂዎች ቁጥርን 4.5 ሚሊዮን እንዳደረሰው የመንግሥትና የሰብዓዊ ድርጅቶቹ የጋራ መግለጫ ያስረዳል፡፡ ለአፋጣኝ የሰብዓዊ ዕርዳታ ፍላጐቶች የኢትዮጵያ መንግሥት 700 ሚሊዮን ብር ወይም 33 ሚሊዮን ዶላር መመደቡን መግለጫው ያስረዳል፡፡  ‹‹የአውሮፓውያኑ 2015 ሲጀምር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ስለበልግ የአየር ሁኔታ ከተነበየው እጅግ የከፋ የዝናብ እጥረት በመከሰቱ፣ የምግብ እህልና የተመጣጠነ ምግብ እህል ችግር ተከስቷል፤›› በማለት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ተጠባባቂ ኃላፊ ዴቪድ ዴል ኮንቴ ገልጸዋል፡፡ በከፍተኛ ደረጃ አምራች የነበሩት የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች በተለይም የአርሲና የምዕራብ አርሲ አካባቢዎች የሰብዓዊ ዕርዳታ እንዳስፈለጋቸው መግለጫው ያብራራል፡፡  በአርብቶ አደር አካባቢዎች የተከሰተው የከብቶች

የሲዳማ ቡና አምራቾች ብቻ የሚሳተፉበት ውድድር

Image
ውድድሩ የቡና ጥራትንና አቅርቦትን ለማሻሻል ያግዛል፤ ውድድሩ ከጥር እስከ የካቲት  2008  ዓ . ም የሚካሄድ ሲሆን፤ በሲዳማ አካባቢ የሚገኙ ከ 24  ሺ በላይ የቡና አምራቾች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል ዩሺማ ኮፊ ካምፓኒ በተሰኘ የጃፓን የቡና ማቀናበሪያ ካምፓኒ አማካኝነት የኢትዮጵያን ቡና በዓለም የቡና ገበያ የበለጠ ለማስተዋወቅ የሚያስችልና የቡና አምራች አርሶ አደሮቹን ተጠቃሚ የሚያደርግ የኢትዮጵያ የቡና አምራቾች ውድድር ሊካሄድ ነው። የውድድር ሂደቱን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በጃፓን አምባሳደር መኖሪያ ግቢ መግለጫ በተሰጠበት ወቅት እንደተነገረው፤ ውድድሩ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካም የመጀመሪያ ነው። የውድድሩ ተግባራዊ መሆንም የኢትዮጵያ ቡና ዓለም አቀፍ እውቅና ባላቸው ድርጅቶች እንዲተዋወቅ ዕድል የሚፈጥርና አምራቾችም ተገቢውን ጥቅም እንዲያገኙ የሚያደርግ ነው። የካምፓኒው ዳይሬክተርና የአቅርቦት ትስስር ማኔጅመንት ሊቀመንበር ሚስተር ቲቲሱያ ሴኪ በመግለጫው ላይ እንደተናገሩት፤ በዚህ ውድድርም እስከ ስድስተኛ በመውጣት የሚያሸንፉ አምራች ገበሬዎችን ካምፓኒው ምርቶቻቸውን ከመደበኛው ዋጋ ጨምሮ የሚገዛና ለምርት ጥራት የሚያግዙ ድጋፎችን የሚያደርግ ሲሆን፤ ከስድስተኛ በላይ ለሚወጡ ደግሞ የምርት ግዥውን በተወሰነ መልኩ የሚያከናውን ይሆናል። በውድድሩም የሲዳማ ቡና አምራቾች ብቻ የሚሳተፉ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የቡና አምራች አገር እንደመሆኗ በቀጣይ የሌሎች አካባቢ አምራቾችን ለማሳተፍ የሚሰራ ይሆናል። ቡናው ወደ ጃፓን ከተወሰደ በኋላም አስፈላጊው የጥራት መመዘኛ ተከናውኖ የማስተዋወቅ ሥራ ይሰራበታል። በመሆኑም አምራቾቹ በውድድሩ መሳተፋቸው የቡና ምርትና ጥራትን ጠብቀው እንዲያመርቱና በዛው ልክ ከሚገኘው የገበያ ዋጋ ተጠቃ

ኢትዮጵያና ሳዑዲ አረብያ የሠራተኞች ቅጥር ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

Image
( ኤፍ.ቢ.ሲ ) ኢትዮጵያና ሳዑዲ አረብያ የኢትዮጵያውያን ሠራተኞችን መብት የሚያስጠብቀውን የሰራተኞች ቅጥር ስምምነት በመጪው መስከረም ሊፈርሙ ነው። ስምምነቱ የሳዑዲ  አረብያ  መንግሥት ኢትዮጵያውያን ሠራተኞች ክፍያቸውን በወቅቱ እንዲያገኙ፣ ከማንኛውም አካላዊ ትንኮሳ የመጠበቅና ደህንነታቸው እንደተጠበቀ ወደ አገራቸው የመመለስ ኃላፊነት እንዳለበት ያስቀምጣል። በሳዑዲ  አረብያ  የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጉዳይ አስፈፃሚ አቶ ተመስገን ዑመር እንደገለጹት፥ ስምምነቱ በሳዑዲ ዓረቢያ ተቀጥረው የሚሰሩ ኢትዮጵያውያንን የክፍያና የሥራ ሁኔታን የሚቀይር ነው። በአሰሪዎቻቸው ከሚደርስባቸው ጭቆና የመጠበቅና የመኖሪያ ፈቃድ የማግኘት መብትንም ያስገኝላቸዋል ብለዋል። ስምምነቱ የሳዑዲ መንግሥት ኢትዮጵያውያን በአሰሪዎቻቸውና በኤጀንሲዎች ለሚደርሰባቸው ማንኛውም የመብት ጥሰት ኃላፊነትን እንዲጋራ የሚጠይቅ ነው። በዓረብ አገራት ተቀጥረው የሚሰሩ ኢትዮጵያውያን በአሰሪዎቻቸው በተደጋጋሚ ደመወዝ መከልከልን ጨምሮ የተለያዩ የመብት ጥሰቶች እየተፈጸመባቸው መሆኑን ይናገራሉ። ይህን ተከትሎም የኢትዮጵያ መንግሥት ለችግሩ እልባት እስኪያገኝለት ድረስ ዜጎቹ ሥራ ፍለጋ ወደ ዓረብ አገራት የሚያደርጉትን ጉዞ ከጥቅምት 2006 ዓ.ም ጀምሮ አግዷል። ይህን ተከትሎ ከሳዑዲ  አረብያ ና ከሌሎች የዓረብ አገራት ጋር የሠራተኞቹን መብትና ጥቅም ሊያስጠብቅ የሚችል የሠራተኛ ቅጥር ስምምነት መፈረም የሚያስችሉ በርካታ ድርድሮች ሲካሄድ ቆይቷል። በኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል ሲደረግ በቆየው ድርድር መሰረት ስምምነቱ በመጪው መስከረም እንደሚፈረም ይጠበቃል። በሳዑዲ ዓረቢያ ይኖራሉ ተብሎ ከሚገመተው 500 ሺህ ኢትዮጵያውያን መካከል 200 ሺህ የሚሆኑት ህጋዊ አለመሆናቸውም መ

Cape Town Expresses Interest to Create Link with Ethiopian Cities

Image
Executive Mayor of the City of Cape Town,  Patricia de Lille (DA), expressed readiness to form sister city agreement with various cities in Ethiopia for a mutual benefit in the tourism sector. Cape Town and Hawassa have already inked sister city agreement last year. Lille told ENA that Cape Town is keen to create link and share best practices with Ethiopian sister cities to market the two countries’ natural and historical tourist destinations. “We need to engage more with each other and share best practices. As brothers and sisters of Africa, we need to work together because we can only make progress possible when we are together and not separate,” she said. Lille also called on Ethiopians to utilize the ample business opportunities available in Cape Town and promote their country’s tourist destinations for South Africans as a whole and Cape Town in particular. In a related development, the South Africa Minister of Economy and Tourism, Alan Winde said his government is stri

Untapped The Scramble for Africas Oil

Image
By topsoilingteething Let me suggest a way to get low-level golfers more involved in the game of golf. Consider the scramble. Thus, combining the  scramble  format with TeeGolf makes the game of golf easier and less frustrating for the recreational golfer. 1. When playing for fun, try TeeGolf in addition to using the  scramble  format. Soon, publishers began to produce books entirely devoted to playing or solving word puzzles. The next real innovation in crosswords was the cryptic puzzle, imported from England in 1968 which involves very difficult clues derived from puns, metaphors and lateral thinking. Soon, these puzzles were available throughout the jumblee world in a variety of languages and are now a common puzzle for all ages. The education value of crossword puzzles is readily apparent when one considers the multiple learning skills involved in both creating and solving these puzzles. That is less than 2% of coffee supplied in the international market indicating tha

TRANSHUMANT LIVESTOCK PRODUCTION: IMPLICATIONS FOR MARKET ORIENTED LIVESTOCK FARMING IN SIDAMA HIGHLANDS OF ETHIOPIA

Image
Mixed herd grazing under extensive production system in Arbegona District of Sidama zone (photo credit:ILRI\Yoseph). Livestock production remains a major component of the Ethiopian agriculture sector. Mixed crop-livestock farming is the major livestock production system in rural areas of the Livestock and Irrigation Value Chains for Ethiopian Smallholders (LIVES) project intervention districts (Arbegona, Bona Zuria and Bensa) in the Si…. Read more

የኢትዮጵያን ቡና አምራቾች የቡና ገበያ የሚያጠናክር ውድድር ሊካሄድ ነው

Image
የኢትዮጵያን ቡና አምራቾች በዓለም የቡና ገበያ ማስተዋወቅ የሚያስችል ውድድር በኢትዮጵያ ሊካሄድ ነው። ውድድሩ በአፍሪካ ሲካሄድ የመጀመሪያው እንደሆነም ተገልጿል። የቡና አምራቾቹን የሚያወዳድረው ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው ዩሺማ የተሰኘ የጃፓን የተፈጨ ቡና አከፋፋይ ድርጅት ሲሆን የሲዳማ ቡና አምራቾችን ብቻ ያሳትፋል። የድርጅቱ የአቅርቦት ትስስር ማኔጅመንት ዳይሬክተር ሚስተር ቲቲሱያ ሴኪ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ቡና በከፍተኛ መጠን የምታመረትና እምቅ የቡና ኃብትም ያላት አገር ናት። በመሆኑም ይህ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ውድድር ኢትዮጵያ ውስጥ ይደረጋል። ውድድሩ በሲዳማ ክልል በሚገኙ ቡና አምራቾች መካከል ከጥር እስከ የካቲት 2008 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ከ24 ሺህ በላይ አምራቾች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በቀጣይ ሌሎች ክልሎችን ያሳተፈ ውድድር ለማካሄድ መታቀዱንም ነው የተናገሩት ዳይሬክተሩ።   ድርጅቱ በውድድሩ ከ1ኛ እስከ 6ኛ የሚወጡ አሸናፊዎችን የመጀመሪያ ደረጃ ቡና ከመደበኛው ዋጋ ከ10 እስከ 30 በመቶ በሚደርስ ጭማሪ ይገዛቸዋል ብለዋል። ጥሬው የቡና ፍሬ ወደ ጃፓን ከተላከ በኋላ ጥልቅ በሆነ የጥራት ማረጋገጫ መመዘኛ የተለያዩ ምርመራዎች እንደሚደረግለትም ገልጸዋል። አምራቾቹ በውድድሩ መሳተፋቸው ምርታማነታቸውንና ጥራታቸውን የሚሻሻል በመሆኑ የቡናቸው ዋጋ በዚያው መጠን እንደሚያድግ ተናግረዋል።    በጃፖን የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ማርቆስ ተክሌ በበኩላቸው ውድድሩ አምራቾች ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተጠቅመው እንዲያመርቱ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ሥልጠናን ያካተተ ነው። ለቴክኖሎጂ ሽግግር ዕድል የሚፈጥርና የቡና አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪውንም የሚያሻሽል መሆኑን ተናግረዋል። በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሚስተር ካዙሂ

$386m Needed for Humanitarian Response

Image
By addisfortune.net The latest humanitarian requirement document released to public on August 19, 2015  shows that the number relief food beneficiaries has risen to 4.5 million; an increase by 55 pc and 36.3 pc from figures registered in January 2015, and the annual forecast of this year, respectively. The report was jointly released by the Ethiopian government and humanitarian partners. Regional distribution of the number of beneficiaries in Oromia, Somali and Amhara regional states, hit the first three ranks with 1.8 million, 1.08 million and 639,876 beneficiaries, respectively. The report also stated that funding requirements for food and non food items showed a 10.6pc increment to 386 million dollars, an increase from the figure forecasted in January, 2015. Of the total financial requirement 48pc of it is yet to be covered. In terms of financial requirements for relief divided in sectors, the requirement for relief food stands at 312 million dollars, of which 154 million

Japanese company to hold coffee quality contest in Ethiopia

Image
  The Japanese UCC Ueshima Coffee Ltd. Company announced today that it would organize coffee quality contest in Ethiopia in the middle of March, 2016. At a press conference he held here in Addis Ababa, Director of Supply-Chain Management Department of UCC Ueshima, Tetsuya Seki, said “we would like to hold the first contest in Africa and enhance the relationship between UCC and Ethiopia. The philosophy of UCC Coffee Quality Contest is “supporting coffee farmers”, according to the director. The contest would promote exchanges in local communities and provide opportunities to participate in seminars for technology improvement in the cultivation and sorting process, Tetsuya said, adding that winning the awards will bring honor to the producers too. Besides, the quality of coffee will be raised through the competition and the value of the coffee will increase and more sales opportunities will be created and the income of farmers will increase, the director elaborated. The comp

Reggae Hawassa

Image
ሬጌ ሃዋሳ ምኑ ላይ ነው የሃዋሳነቱ? Anyhow ጥቂት ስለ ሬጌ ሙዝቃ፦  Reggae  is a  music genre  that originated in  Jamaica  in the late 1960s. While sometimes used in a broad sense to refer to most types of popular  Jamaican dance music , the term  reggae  more properly denotes a particular music style that was strongly influenced by traditional  mento  and  calypso music , as well as American  jazz  and  rhythm and blues , especially the New Orleans R&B practiced by Fats Domino  and  Allen Toussaint , and evolved out of the earlier genres  ska  and  rocksteady . Read more at:  https://en.wikipedia.org/wiki/Reggae  Reggae Hawassa

Duckweed hunting in Hawassa

Image
By  A geochemist without borders Last weekend (weekend of July 24th) most of the Emory students [...] and I took a weekend trip to Hawassa, .... On  Sunday  we drove 45 minutes to Hawassa with one goal in mind: find duckweed. While there are many aspects to the research project we are working on, the entire project hinges on successfully cultivating duckweed, a tiny aquatic plant, and it is my job to ensure that we succeed. Despite being native to Ethiopia and a fast growing invasive ‘weed’, duckweed has remained elusive thus far. Ani identified duckweed growing in the baptismal  ponds  of Lalibela, the famous rock-hewn churches in northern Ethiopia, but being a holy site, he wasn’t able to collect any. We had a tip that duckweed is present in Hawassa – the authors of a research paper I read collected duckweed in marshes around Lake Hawassa – so we couldn’t return to Addis empty handed. Yup, it’s a hut. The stairs lead to a bedroom and bathroom. Behind the wooden wall are s

Water Wise Coffee Trailer - Donate Today

Image

Conserving natural pasture should be encouraged in Shebedino district: Study

Image
Full Length Research Paper Assessment of potential of natural pasture and other feed resources in sweet potato production system of Shebedino District, Sidama Zone, SNNPRS, Ethiopia Potential of natural pasture in Shebedino district, Southern Ethiopia was assessed. Based on availability and practice of supplementation of sweet potato vine (SPV) for livestock, 6 representative kebeles were selected from among 3 towns, 4 Degas, 15 sweet-potato-producing (SPP) and 13 sweet-potato-non-producing (SPNP) Kebeles. From each Kebele 30 households (HHs) were randomly selected and interviewed. Grazing land was protected (June-December/2013) and forage samples taken using a 0.5 m × 0.5 m quadrate from three strata. District average land holding was 0.43±0.45 ha/HH, SPP having larger land holding than that of town kebeles. In towns with no grazing land, 40% of HHs feed byproducts to livestock. In SPP and SPNP Dega Kebeles, private grazing land provided 37 to 43% of feed. All farmers feed SPV