Posts

Showing posts from June, 2015

የንግሥት ፉራ አፈታሪክ

Image
ምንጭ፦  ሪፖርተር በሲዳማ ውስጥ አንዲት ስመ ገናና እና ታላቅ ንግሥት ነበረች፡፡ ይች ታላቅና ስመ ገናና ንግሥት የወንዶችን የበላይነት ሥርዓት አስወግዳ የሴቶችን የበላይነት ለመመሥረት ጥረት ያደረገች ስትሆን በጀግንነቷ ወደር እንዳልነበራት ይነገርላታል፡፡ ሆኖም ስለዚች ታላቅ ንግሥት ትኩረት የተሰጠው ካለፉት አሥር እና አሥራ አምስት ዓመታት ወዲህ ነው፡፡ በዚህ ረገድ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በሲዳማ ዞን መጠነኛ ሥራዎች ተሠርተዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በትውልድ ስፍራዋ በይርጋለም የምርምር ተቋም በስሟ ተቋቁሟል፡፡ በሐዋሳ ውስጥም አደባባይና የጉባኤ አዳራሹ እርሷን ለማስታወስ በሚያስችል መልኩ ተቋቁመዋል፡፡ ሆኖም ስለዚህ ታላቅ ንግሥት የምናገኛቸው የሥነጽሑፍ ሥራዎች ውሱን ናቸው፡፡  ስለሆነም ወጣቱ ትውልድ ንግሥት ፉራንና ሌሎችም በአፈታሪክ የምናውቃቸው የአገራችንን ታላላቅ ሴቶች የበለጠ እንዲያጠና በማሰብ ይህ ጽሑፍ ተዘጋጅቷል፡፡  የንግሥት ፉራን አፈታሪክ ስንመለከተው በጣም ትልቅ ነገር ግን የማይታወቅ ድንቅ ለልብ ወለድ፣ ለድራማ፣ ለፊልምና ለሌሎችም የሥነ ጽሑፍ ሥራ¬ዎ‹ የሚጠቅም ሆኖ እናገኘዋለን፡፡  እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የንግሥት ፉራ አፈ ታሪክ እንደትልቅ ባህላዊ ሀብትና እሴት ባለመቆጠሩ ምክንያት በተለይም ያለፈው አንድ ትውልድ ይህችን ንግሥት በከፋ ሁኔታ ረስቷት፣ ወይም እርባና ቢስ ተረት ነው በሚል አስተሳሰብ ትቷት ነበር፡፡ ይህም ሆኖ ታሪኳ በጣም ጠንካራ በመሆኑ ምክንያት አልፎ አልፎም ቢሆን በመገኛኛ ብዙኃን ብቅ ማለቷ አልቀረም፡፡  ጸሐፊው ከ1970-1976 በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የሕፃናትና የወጣቶች ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ ሆኖ ሲሠራ የሲዳማ ወጣቶች ኪነት ቡድን አባል ሆኖ የተዋወቀው አብርሃም ረታ ዓለሙ

በ2007 በኢትዮጵያ የተካሄደውን ምርጫ በሚመለከት ከመድረክ የተሰጠ መግለጫ:- ሕገ-መንግሥታዊና ሕጋዊ የምርጫ ሥርዓት በተጣሰበት ሂደት የተከናወነው ሕገ ወጥ የምርጫ ድራማ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም!

በ2007 በኢትዮጵያ የተካሄደውን ምርጫ በሚመለከት ከመድረክ የተሰጠ መግለጫ:- ሕገ-መንግሥታዊና ሕጋዊ የምርጫ ሥርዓት በተጣሰበት ሂደት የተከናወነው ሕገ ወጥ የምርጫ ድራማ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም! June 28, 2015   Ethiopia ,  Oromia  ምንጭ፦ ኣያንቱ ኔት ሕገ-መንግሥታዊና ሕጋዊ የምርጫ ሥርዓት በተጣሰበት ሂደት የተከናወነው ሕገ ወጥ የምርጫ ድራማ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም! በሀገራችን ኢትዮጵያ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት እውን ሆኖ በነፃና ፍትሐዊ ምርጫ አማካይነት የሕዝባችን የሥልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጥበት ሁኔታ በሕገ-መንግስቱ እውቅና ተሰጥቶት በይፋ ተደንግጎአል፡፡ ይሁን እንጂ ኢህአዴግ ሕገመንግሥቱንና የምርጫ ሕጎችን የጣሰ የምርጫ ድራማ በየ5 ዓመቱ በመቶ ሚሊዮኖች የሀገር ገንዘብ እያባከነ ያካሂዳል፡፡ ኢህአዴግ ይህንን የምርጫ ድራማ የሚያከሂደው፣ ወቅቱን የጠበቀ ምርጫ ማካሄድ በዓለም አቀፍ ለጋሽ ዴሞክራሲያዊ ሀገሮች ዘንድ እውቅና የስገኝልኛል በሚል ተስፋ ነው፡፡ ተጨባጩ እውነታ የሚያሳየው ግን ኢህአዴግ በሥልጣን ላይ በቆየባቸው 24 ዓመታት ራሱ ያጸደቃቸውን ሕጋዊና ሕገመንግሥታዊ ድንጋጌዎችን በመርገጥ የራሱን አምባገነናዊ ገዥነት ለማስቀጠል እንዲያስችለው የሕዝብ ድምፅ መንጠቂያና ማፈኛ ሕገወጥ የምርጫ ስትራቴጂዎችን እያወጣና ሥራ ላይ እያዋለ መሆኑን ነው፡፡ የሕዝባችንን ድምፅ መቀማቱንና ማፈኑን በየምርጫ ዙሮቹ እያባባሰ መሄዱን ቀጥሎበት አሁን ለደረስንበት የ100 ፐርሰንት ቅሚያም ደርሶአል፡፡ በተለይም በ2007 ዓም በተካሄደው የ5ኛ ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ ሕጋዊና ሕገመንግሥታዊ ድንጋጌዎችን በማንአለብኝነት በመጣስ በአጋርነት የፈረጃቸውን ፓርቲዎች አስከትሎና ሕዝቡንና ሐቀኛ ሰላማዊ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በኃይል አፍ

Indian firms sprawling land empire in Ethiopia fails to ensure food security back home

Image
Source: www.ibnlive.com Indian firms have a sprawling land empire abroad, especially in Ethiopia, as part of a move encouraged by different governments to safeguard the nation's food supply. But is the policy truly succeeding in helping feed over a billion Indians? Erratic weather in India repeatedly causes a scare about low food stocks and rising inflation. As agricultural productivity in India has significantly come down, many Indians are looking to Africa, particularly Ethiopia, buying large tracts of agricultural land to safeguard food supply. Indian firms have a sprawling land empire abroad, especially in Ethiopia, as part of a move encouraged by different governments to safeguard the nation's food supply. #Ethiopia   #food price   #food security   #India According to the global land monitoring agency Land Matrix, India is the biggest investor in land in Ethiopia, accounting for 70 per cent of the land acquired by foreigners since 2008. Firms from India hav

Summer break is underway at SOS Children's Villages

Image
Source: www.soschildrensvillages.org.uk Summer break at SOS Children’s Villages is jam-packed with fun activities for children of all ages. It is a time where children can discover new talents, socialise and be active. We plan a range of summer activities from field trips to art lessons. With July just around the corner, many SOS schools are starting to close for the summer. We take a look at how two Villages in  Ethiopia  – Makalle  and  Hawassa  – are keeping busy this summer. Cultural learning in Makalle, Ethiopia  Ethiopia   is filled with many historical landmarks and natural wonders. At the Makalle Village (spelled Mek'ele in the local language), children 14 years and over have the chance to visit historical sites on their summer break. One ancient city they visit is Axum and its royal tomb.  SOS children singing and dancing at the Ashanda festival Children of all ages visit numerous museums such as the Hawelti Museum, where the children learn about the ro

UK MINISTER FOR AFRICA “EXPRESSES CONCERN” OVER ETHIOPIAN ELECTIONS

Image
Source:  Addisstandard.com   As t he ruling EPRDF in Ethiopia claimed a  100% historic election victory , Britain’s   Minister for Africa, James Duddridge, calls on the government in Ethiopia “to increase diversity in parliament and ensure the voices of all citizens are heard”, a statement from the UK’s Foreign Office said yesterday. The statement quoted minister Duddridge as saying he welcomed “the fact that the recent Ethiopian parliamentary elections were conducted in a generally peaceful environment and that the Ethiopian people turned out in large numbers.” But he said he agreed with the “European Union concerns about the negative impact on the electoral environment of arrests of opposition members and journalists, closure of media outlets, and obstacles faced by the opposition while campaigning.” On the 100% electoral win for the ruling EPRDF, Mr. Duddridge urged the government in Ethiopia “to explore ways to increase the diversity of political parties in future par

Ethiopia declares election sweep for ruling party, critics cry foul

Ethiopia's ruling party has swept all but one seat in the election to the 547-seat parliament held in May, final results showed on Monday, again crushing an opposition that complained of voting abuses. Voting for the last seat was delayed after clashes between backers of an independent and those supporting the candidate of the ruling Ethiopian People's Revolutionary Democratic Front (EPRDF). But the EPRDF is expected to win that too. Merga Bekana, the electoral board chairman, declared the final tally, barring the last seat, at a news conference. The opposition secured just one seat in the last parliament, after winning an unprecedented 147 seats in the 2005 election, which was marred by violence. The opposition did not take up their seats after that vote, saying the poll was rigged. Opposition activists have accused the authorities of irregularities and squeezing them out of politics in this latest and previous votes, a charge government officials dismiss. "Th

Ethiopian ruling party wins all parliamentary seats

Image
An Ethiopian woman casts her ballot as other queue up in Addis Ababa, during general elections on May 24, 2015 (AFP Photo/Zacharias Abubeker) Addis Ababa (AFP) - Ethiopia's ruling party and its allies achieved a clean sweep in last month's general election, winning all 546 parliamentary seats, the final results showed Monday. African Union observers said the polls passed off without incident, but the opposition alleged the government had used authoritarian tactics to guarantee victory. The Ethiopian People's Revolutionary Democratic Front (EPRDF) of Prime Minister Hailemariam Desalegn scored a landslide victory, stripping the opposition of the one seat it had held in the outgoing chamber, said Merga Bekana, chairman of the electoral board. Preliminary results for the one constituency that still had to return final results -- the southwestern Bonga district where elections were delayed -- showed the EPRDF also winning that seat. "The performance of the rulin

ADVANTAGE ETHIOPIA AS KENYA SLUMPS TO DEFEAT

Image
Kenya's hopes of reaching the African Nations Championship were dented by a 2-0 defeat to Ethiopia in the first leg of its preliminary qualifier. Goals from Aschalew Girma and Gatoch Panom gave Ethiopia the advantage ahead of the return meeting and delighted a huge crowd in Addis Ababa. To make matters worse for Kenya, Kevin Kimani saw a penalty saved in the closing stages - leaving Bobby Williamson's side with much work to do in the second leg. Ethiopia is 24 places above Kenya in the world rankings and claimed a deserved lead midway through the first half as Girma found the net. Panom, a scorer in his country's 2-1 victory over Lesotho last week, was given a chance to extend the lead with 14 minutes remaining when Biniam Assefa was brought down for a penalty. And the youngster made no mistake, converting from 12 yards to put Ethiopia in control. Kenya responded swiftly by winning a spot-kick of its own, but Tariku Getnet denied Kimani to ensure Ethiopia rema

Ethiopia needs more private sector investment to sustain growth: IMF

Ethiopia, whose economy is one of the fastest growing in the world, needs to encourage private sector investment to sustain its rapid expansion, the International Monetary Fund said. Hefty state-led investment has kept the economy of Africa's second most populous nation growing at more than 8 percent a year for over a decade, but economists say Ethiopia's rulers need to relax their grip and give room for more private enterprise to maintain momentum. Foreign investors are also barred from key sectors of the economy, such as banking or telecoms, which is a state-monopoly. The IMF said gross domestic product is set to grow 8.7 percent in the fiscal year ending in June, and 8 percent in the same period in 2015/2016. In 2013, it forecast Ethiopia's economy would expand by 7.5 percent in 2014/2015. "Looking ahead, the mission identified two key factors to sustain rapid and broad-based growth over the medium term: boosting domestic and foreign resource mobilisation, and red

«ግጭቱ ከመከሰቱ በፊት ብናመለክትም እርምጃ አልተወሰደም» - የሃዲቾ ጎሳ አባላት «አስፈላጊው እርምጃ ተወስዶ ችግሩ በቁጥጥር ስር ውሏል» - የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንና የወንዶገነት ወረዳ አስተዳደር

Image
ዜና ሐተታ ከደቡብ ክልል ሲዳማ ዞን ወንዶገነት ወረዳ የሃዲቾ ጎሳ አባላት አቶ ዘሪሁን ሰንበቶና አቶ ሰለሞን አለሙ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባስገቡት ቅሬታ  « በሲዳማ ዞን የተለያዩ ቀበሌዎች ችግሩ ተፈጥሮ የአንድ ሰው ህይወት ከማለፉና ከ 60  ቤቶች በላይ ከመቃጠሉና በርካታ ንብረት ከመውደሙ በፊት ከወረዳ እስከ ክልል በየደረጃው ላሉ ተቋማትና ኃላፊዎች ችግሩ እንዳይፈጠር ብናመለክትም ሁሉም አካላት ምላሽ ባለመስጠታቸው ጉዳት ደርሷል »  ብለዋል። ቅሬታ አቅራቢዎቹ የግጭቱ መንስኤ የወላቢቾ ጎሳ አባል የሆነችው ወይዘሪት መብራቴ ገልገሎ የተባለች ወጣትና የሃዲቾ ጎሳ አባል የሆነ አቶ ቢኒያም ብርሃኑ ተዋደው በመጋባታቸው የወላቢቾ ጎሳ አባላት  « የሃዲቾን ጎሳ ልጅ እንዴት ያገባል። እኛ ምርጥ ዘር ነን »  በሚል የጎሳው አባላት ተሰባስበው በሃዲቾ ጎሳ ላይ ጥቃት በማድረሳቸው ጉዳት መድረሱን ጠቁመዋል። የወላቢቾ ጎሳና አባላት በሃዲቾ ጎሳ አባላት ላይ ጉዳት ከማድረሳቸው በፊትና በዝግጅት ላይ እያሉ  « ለወንዶገነት ወረዳ፣ ለሲዳማ ዞን አስተዳደር፣ ለደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንና ለሚመለከታቸው ተቋማት ሁሉ ግንቦት  3  ቀን  2007  ዓ . ም አቤቱ ታችንን ብናቀርብም በወቅቱ ምላሽ ባለመስጠታቸው ጉዳቱ ተፈጥሯል »  ብለዋል። በተፈጠረው ችግር የአንድ ሰው ህይወት አልፏል፣ ሌሎችም ቆስለዋል፣ ከ 60  በላይ ቤቶች መቃጠልና ዘረፋ ደርሷል፣ ቋሚ ተክሎች በገጀራ መጨፍጨፍና ሌሎች ጉዳቶችን እንዳደረሱባቸው ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅትም ለሚመለከታቸው አካላት ችግራቸውን ቢያስረዱም ከጥቃቱ ሙሉ በሙሉ መፍትሄ አለማግኘታቸውን ይናገራሉ።የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ ገብቶ አጥፊዎችን እንዲያርምላ ቸውና በህገ መንግሥቱ የተሰጣቸውን መብት እንዲከበርላቸውም ይጠይቃሉ ። በተ

ባለስልጣኑ ሃዋሳን ጨምሮ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆችን ከደለልና ከብክለት ለመከላከል እየሰራ ነው

Image
ሀዋሳ ሰኔ 12/2007 የስምጥ ሸለቆ ሀይቆችን ከደለልና ከብክለት ለመከላከል ማህበረሰብ አቀፍ የተፈጥሮ ሀብትና የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን በውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ተፋሰስ ባለስልጣን አስታወቀ ። በባለስልጣኑ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች የተቀናጀ የተፋሰስ ልማትና እንክብካቤ ፕሮጀክት የ2007 የበጀት አመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና አውደ ጥናት  በሃዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ፕሮጀክቱ በ2004 በደቡብና ኦሮሚያ ክልሎች በሚገኙ  ዘጠኝ ዞኖችና 21 ወረዳዎች የተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤ ስራን በማጠናከር በስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ላይ እያንዣበበ ያለውን አደጋ ለመከላከል ወደ ስራ መገባቱ ተገልጧል ። በዚህም በክልሎቹ ያሉ ሐይቆች፣ ወንዞችና ለተለያዩ አገልግሎቶች የተገነቡ ሰው ሰራሽ ግድቦችን ከደለል በመጠበቅ ዘላቂነት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን የባለስልጣኑ ዳይሬክተር ዶክተር ከበደ ካንቹላ አስታውቀዋል ። ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ በጎርፍ እየታጠበ ወደ ሀይቆቹ የሚገባውን የደለል አፈር በመከላከል ረገድ የየአካባቢው ህብረተሰብ እያደረገ ያለው ተሳትፎም  ውጤት  እያስገኘ ነው ብለዋል ። በተለይ የሃዋሳን ሀይቅ ከብክለት ለመከላከል በተያዘው ጥረት ከከተማውና በዙሪያው ካሉ አካባቢዎች በጎርፍ ታጥቦ የሚመጣውን ኬሚካልና ደረቅ ቆሻሻ አጣርተው የሚያስቀሩ ሁለት ሰው ሰራሽ ኩሬዎችን በመገንባት እየተካሄደ ያለው የሙከራ ስራ አበረታች መሆኑ ተገልጧል ። በተጨማሪም ባለስልጣኑ በሀይቆቹ የሚገኙ ለምግብነት ያለደረሱ አሳዎችን ከጥፋት ለመታደግ በአሳ ማስገር ስራ ላይ ለተሰማሩ ማህበራት አባላት ስልጠና  በመስጠት በሃላፊነት መንፈስ እንዲንቀሳቀሱ እየተደረገ መሆኑን አ