Posts

Showing posts from October, 2014

ዛምቢያ የመጀመሪያውን ነጭ መሪ ጊዚያዊ ፕሬዝዳንት አድርጋ ሾመች

Image
አዲስ አበባ ጥቅምት 20/2007 ዛምቢያ ፕሬዝዳንቷን በሞት ካጣች በኋላ የአገሪቱ ካቢኔ አዲስ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት መሾሟን ዘ ኒዮርክ ታይምስ ዘገበ። የአገሪቱ ካቢኔ ትናንት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ  የአገሪቱ  ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩትን ጌይ ስኮትን በጊዜያዊነት ሰይሟል። የእንግሊዙ ዜና ማሰራጫ ቢቢሲ የዛምቢያን መከላከያ ሚኒስትር ኢድጋር ሉንጉን እንደዘገበው ደግሞ የዘር ሃረጋቸው ከስኮትላንድ የሚመዘዙት ሚስተር ስኮት ዛምቢያ ከቅኝ አገዛዝ ነጻ ከወጣች በኋላ የአገሪቱ የመጀመሪያው ነጭ የአገር መሪ ያደርጋቸዋል። ጌይ ስኮት የፕሬዝዳንትነት ምርጫው በ90 ቀን ውስጥ እስከሚካሄድ ድረስ በተጠባባቂነት አገሪታን ይመራሉ። የ70 ዓመቱ አዛውንት ጌይ ስኮት ከዚህ ቀደም አርሶ አደር፣የግብርና ባለሙያና የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ሆነው መሰራታቸውን የቢቢሲ ዘገባ አመልክቷል። በተጨማሪም ሚስተር ስኮት በተለያዩ ሃላፊነቶች፣ የሚኒስቴር ቦታዎችና እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር  ከ2011 እስከ 2014 በምክትል ፕሬዝዳንትነት አገልግለዋል። የሚስተር ስኮት እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር በ1994 የደቡብ አፍሪካ መሪ የነበሩት ኤፍ ዴ ክለርክ ከስልጣን ከወረዱ በኃላ ከሳሃራ በታች የመጀመሪያው ነጭ መሪ ሆነው መመረጥ በአለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛ ተቋማት አዎንታዊና አሉታዊና አስተያዬቶችን እየሰጡ ነው። ዛምቢያን ለ3 አመታት የመሩት የ77 አመቱ ሚካኤል ሳታ ከትናት በስቲያ በሞት መለየታቸው ይታወሳል። ምንጭ፦ ኢዜኣ

በቀርከሃ ተክል ላይ ያተኮረ አለማቀፍ ጉባኤ በቀጣዩ ሳምንት በአዲስ አበባ ይካሄዳል።

Image
በግብርና ሚኒስቴር የዘላቂ መሬት አያያዝ  ፕሮግራም አማካሪ አቶ መላኩ ታደሰ  እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ ለቀርከሀ ምርት ያላት ምቹነት ጉባኤውን እንድታስተናግድ አስመርጧታል። በጉባኤው የግሉ ዘርፍ ለቀርከሃ ልማት በሚኖረው ድርሻ እንዲሁም ቀርከሃ ለተፋሰስ ልማት በሚኖረው ሚና  ዙሪያ ጥናቶች ቀርበው ውይይት ይደረጋል። ቀርከሀ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለኢኮኖሚ እድገትና የህብረተሰቡን የኑሮ ደረጃ  ለመለወጥ የሚኖረው አስተዋጽኦም የጎላ መሆኑን ነው አቶ መላኩ የተናገሩት። ኢትዮጵያ 1 ሚሊዮን ሄክታር ላይ ያረፈ የቀርከሃ ምርት ያላት ሲሆን፥ ከአፍሪካ በአጠቃላይ ካለው ምርት 67 በመቶውን ትሸፍናለች፡፡ ምንጭ፦   ኤፍ.ቢ.ሲ.

South Korea is preparing to provide assistance for construction of the Modjo- Hawassa highway.

Image
President says: Bilateral relationship between Ethiopia, South Korea deepen President Mulatu Teshome said that the bilateral relationship between Ethiopia and South Korea has been further boosting. While discussing with departing South Korean Ambassador to Ethiopia Kim Jong Geun yesterday, the President noted the ties between the two countries in economic, social, political and cultural areas have deepen. The President urged the need to deepen ties in investment and trade to further boost the relationships, according to a high level official who attended the meeting. The departing ambassador for his part said the bilateral relationship between the two countries is further strengthening. He noted that 20 South Korean companies are investing in Ethiopia in various areas, including industry and infrastructure development, among others. According to the Ambassador, South Korea is preparing to provide assistance for construction of the Modjo- Hawassa highway. After a decade of closure,

Third Coast Coffee Ethiopia Sidama - 9.3 (93) - Episode #1813 - James Me...

Image

Third Coast Coffee Ethiopia Sidama - 9.3 (93) - Episode #1813 - James Me...

Image

Two Sustainable Harvest®-sourced coffees earn Good Food Awards finalist spots

Image
The  Good Food Awards  announced its 2015 finalists in several categories, including beer, chocolate, and pickles. In the coffee category, 25 coffees from 23 roasters earned finalist nods, with 20 of those 25 hailing from East Africa (16 from Ethiopia and four from Kenya). Sustainable Harvest ®  proudly sourced two of the Ethiopian coffees to earn finalist spots: Sidama Homacho Waeno from San Francisco’s  Blue Bottle Coffee  and Shilicho (pictured above) from Ashland, Ore.’s  Noble Coffee . Both coffees are now available in Sustainable Harvest®’s  Current Offerings . Homacho Waeno is a 3,500-member cooperative whose members  cultivate coffee on 2,000 sloped hectares of rich volcanic soils in Ethiopia’s Sidama region. The co-op  produces world-class coffee with citrus and spice notes balanced by nice acidity and a nuanced, sweet aftertaste. Blue Bottle won first place with the coffee in the Africa category at Sustainable Harvest ® ’s Roaster HarVees earlier this month, held in

Ethiopia: Amnesty International’s Report: Sensationalism Gone Wild

Image
Amnesty International made waves this week with  its report  alleging ”patterns of human rights violations” on the Oromos – a community to which the President of Ethiopia belongs. The London-based rights group claimed: “at least 5,000 Oromos have been arrested based on their actual or suspected peaceful opposition to the government” and presented troubling accounts of individuals who allegedly had been subjected ”to treatment amounting to torture and other cruel, inhuman or degrading treatment.” Inadequacy of the human rights practices in Ethiopia is not a much disputed matter. Even the authorities in Addis Ababa felt the need to launched an inter-ministerial  National Human Rights Action Plan  (NHRAP) so as to “review the  present  human  rights  situation  of  the country, identifies potential problems, and sets feasible solutions.” But the similarity ends there. What the NHRAP acknowledges is “occasional human rights violations are committed by some police officers due

ቦርዱ ለ5ኛ ጊዜ ለሚካሄደው ጠቅላላ የምርጫ አፈጻጸም የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አደረገ

Image
 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ5ኛ ጊዜ ለሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸም የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አደረገ። ቦርዱ በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን አገራዊ ምርጫ  የጊዜ ሰሌዳና  ስላከናወናቸው ተግባራት ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል። የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ በቃና በዚህ ወቅት እንድተናገሩት ቦርዱ ያለፉትን አራት ምርጫዎች በመገምገምና  በቦርዱ ተመዝግበው ፍቃድ ካገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት አካሂዶ ለ30 የክንውን ሂደቶች የጊዜ ሰሌዳ አውጥቷል። በዚህ መሰረት ከህዳር 15 እስከ ህዳር 30 ፓርቲዎች የመወዳደሪያ ምልክቶች የሚመርጡበት፣ከታህሳስ 16 እስከ 27 የፖለቲካ ፓርቲዎች ዕጩ ምዝገባና ከጥር 1 እስከ 12 የመራጮች ምዝገባ የሚካሄድበት ጊዜ ይሆናል። ከየካቲት 7 እስከ 13  ደግሞ ዕጩዎች የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ በይፋ የሚጀምሩበትና የሚያጠናቅቁበት፣ ግንቦት 16 የድምፅ መስጫ ቀን ሲሆን ሰኔ 15 ውጤቱ ለህዝብ ይፍ ይደረጋል ሲሉ ሰብሳቢው አብራርተዋል። ይህ የክንውን የጊዜ ሰሌዳ የተለየው በአዲስ አበባ ካሉት 23 የፖለቲካ ፓርቲዎች ከ22ና በክልሎች ከሚገኙ ፓርቲዎች ጋር በአዳማና በሃዋሳ ከተማ ዝርዝር ውይይቶች ከተደረገ በኋላ እንደሆነ አስረድተዋል። ከፓርቲዎቹ ጋር በተደረገው ውይይት የዕጩዎችና የመራጮች ምዝገባ እንዲራዘም ለቀረበው ጥያቄ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ቦርዱ ምርጫው የተሳካ እንዲሆን የ2002 ጠቅላላ ምርጫን ከሚመለከታቻው  ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናት አካሂዶ የጥናቱን ወጤት ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት አሰራጭቷል። ከጥናቱ በኋላ የቦርዱ የትኩረት አቅጣጫንና የአምስት አመቱን የእቅድና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሰረት በማድረግ ከፍተኛ እንቅስቃሴ አድርጓል ብለዋል።

Prevalence and Correlates of Prenatal Vitamin A Deficiency in Rural Sidama, Southern Ethiopia

Image
Gebreselassie, Samson Gebremedhin, Gase, Fikre Enquselassie, Deressa, Melaku Umeta, Journal of Health Population and Nutrition INTRODUCTION Vitamin  A  is  an  essential  micronutrient  required  for  the  normal  functioning  of  the  vision  system, immunity,  epithelial  integrity,  cellular  differentiation,  growth  and  development,  and  possibly reproduction  (1, 2).  The  World  Health  Organization  (WHO)  defines  vitamin  A  deficiency  (VAD) as  tissue  concentrations  of  vitamin  A  (VA)  low  enough  to  have  adverse  health  consequences,  even if  there  is  no  evidence  of  clinical  deficiency  (3). VAD  remains  a  serious  public- health  problem  in  the  developing  world  (4).  Preschool  children and  pregnant  women  suffer  the  most  widespread  and  severe  effects  of  VAD  (2).  According  to WHO,  VAD  is  of  moderate  to  severe  public- health  importance  in  122  countries  (2).  Globally,  190 million  preschool  children  and 

Irgalem

Image
  (Redirected from  Irgalem, SNNPR ) Irgalem Abosto, Dalle Irgalem Location within Ethiopia Coordinates: 6°45′N   38°25′E  /  6.750°N 38.417°E Coordinates :  6°45′N   38°25′E  /  6.750°N 38.417°E Country Ethiopia Region Southern Nations, Nationalities, and Peoples' Zone Sidama Elevation 1,776 m (5,827 ft) Population  (2005)  • Total 43,815 Time zone EAT  ( UTC+3 ) Irgalem  ( Amharic :  ይርጋለም ? ; also spelled  Yrgalam ,  Yrgalem [1]  and  Yrga Alem ; alternate names include  Abosto ,  Dalle ) is a town in southern  Ethiopia . Located 260 kilometers south of  Addis Ababa  and 40 kilometers south of  Awasa  in the  Sidama Zone  of the  Southern Nations, Nationalities, and Peoples Region  (or  kilil ), the town has a latitude and longitude of  6°45′N   38°25′E  /  6.750°N 38.417°E  and an elevation of 1776 meters. It is the largest settlement in  Dale  woreda. Postal service is provided by a main branch; electricity and telephone service are