Posts

Showing posts from August, 2014

የMekane Yesus Church ኣመጣጥ በሲዳማ

Image
ሲዳማን በተመለከተ በተለያዩ ቋንቋዎች ከተጻፉ መጽሐፊት መካከል በዚህ ሳምንት እንድያነቡት የወደድነው በ Tolo እና Arne (Uppsala University, Humanistisk-samhällsvetenskapliga vetenskapsområdet, Faculty of Theology, Department of Theology) ለዶክተሬት ዲግሪ ሟሟያነት  Sidama and Ethiopian: The emergence of the Mekane Yesus Church in Sidama በሚል ርዕስ የተጻፈውን የምርምር ስራ ይሆናል። መልካም እሁድ እና ንባብ ይሁንላችሁ! Abstract (en)  : The present work belongs to local African church history and international mission history.The author shows why and how the Sidama people in south Ethiopia became part of theevangelical movement. During the last hundred years this group has experienced a lot ofchanges, incorporated in the greater Ethiopia, being influenced by the internationalmissionary movement, occupied by an European power and becoming a part of themodernising movement. As a result of all the changes and impulses the people faced, the Sidama to a great extendturned away from their traditional worldview and practices including their religion andacc

ከዶ/ር አንበሴ ተፈራ የምርምር ስራዎች መካከል...

Image
የኢትዮጵያ ብሔረሰቦችና ቋንቋዎቻቸው አጭር ቅኝት ( የዚህ አጭር ጽሁፍ አዘጋጅ ዶ/ር አንበሳ ተፈሪ ሲዳማ ውስጥ ይርባ በምትባል ቦታ በ1962 ተወለዱ።በ1984 ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን፡ በ1987 ደግሞ ሁለተኛቸውን፡ በቋንቋ ጥናት ተቀበሉ።ከ1984 ጀምሮም፡ ወደ እስራኤል እስከተሰደዱበት 1990 ድረስ፡በተማሩበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ውስጥ በመምህርነት አገልግለዋል።ከ1990 ጀምሮ ደግሞ በእስራኤል በተለያየ ቦታ በሚገኙ፡ ዩኒቨርስቲዎች፡እንዲሁም)የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ጭምር አማርኛንና የቋንቋ ጥናትን አስተምረዋል።መልካም ንባብ!) ኢትዮጵያ በተለምዶ 3 ሺ ዘመን ታሪክ ያላት ሲሆን በአንዳንድ ታሪካዊና የአርኪኦሎጂያዊ ቁፋሮ መረጃዎች ግን ይህ ታሪካዊ ዕድሜ እስከ 5 ሺ ዓመት ሊደርስ ይችላል። ይህቺ ረጅም ታሪክ ያላት አገር በአሁኑ ጊዜ በኦፊሲዬላዊነት 73 “በሕይወት ያሉ” ቋንቋዎች አሏት። የኢትዮጵያ 73 ቋንቋዎች የሚመደቡት በ2 የቋንቋ ቤተሰቦች ውስጥ ነው።እነዚህም አፍሮ-እስያዊ እና ኒሎ-ሰሐራዊ (ዓባይ-ሰሐራዊ) ናቸው። አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች በሰሜን አፍሪቃና በደቡብ ምዕራብ እስያ የሚነገሩ ሲሆን 6 ንዑሳውያን ቤተሰቦች አሉት። እነዚህም ጥንታዊ ግብጽ፣ በርበር፣ ቻዳዊ፣ ኩሻዊ (ሐማዊ)፣ ኦሞአዊና ሴማዊ ቋንቋዎች ናቸው። ከእነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ውስጥ 3ቱ ማለትም ጥንታዊ ግብጽ፣ በርበር እና ቻዳዊ በኢትዮጵያ የማይነገሩ ሲሆን የተቀሩት 3ቱ ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ ይነገራሉ። እነዚህም ኩሻዊ (ሐማዊ)፣ ኦሞአዊና ሴማዊ ቋንቋዎች ናቸው። በዕድሜ ረገድ ኩሻዊና ኦሞአዊ ጥንታዊ ቋንቋዎች ሲሆኑ ሴማዊ ቋንቋዎች ከእነሱ ቀጥለው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ናቸው። ሴማዊ ቋንቋዎች የሚባሉት ግዕዝ

መንግሥትና የአውሮፓ ኅብረት በሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ሳይስማሙ ተለያዩ

‹‹ዲሞክራሲ እንደ ጃኬት ከአውሮፓ ተሰፍቶ አይመጣም›› መንግሥት የአውሮፓ ኅብረትና የኢትዮጵያ መንግሥት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች እንዲሁም በአካባቢው ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ሰሞኑን ሲመክሩ፣ በአገሪቱ የዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ግምገማ ሳይስማሙ ቀርተዋል፡፡  ባለፈው ሐሙስ ነሐሴ 21 ቀን 2006 ዓ.ም. ጠዋት በጽሕፈት ቤታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ እንዳሉት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተገኙበት የአውሮፓ ኅብረት ተወካዮች ከኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በኢኮኖሚያዊ ልማት፣ በዕርዳታ፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንትና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ እጅግ ጠቃሚ የሆነ ምክክር አድርገዋል፡፡  የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያ የሚሰጠው የኢኮኖሚ ዕርዳታ ከፍተኛውን መጠን የሚይዝ መሆኑ የተናገሩት አምባሳደር ዲና፣ አገሪቷ ውስጥ ባለው የዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ግን ሳይስማሙ መለያየታቸውን ገልጸዋል፡፡ በእስር ላይ ስለሚገኙት ጦማሪያንና ጋዜጠኞች አስመልክቶ ውይይት ስለመደረጉም ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር፡፡ ከሰብዓዊ መብትና ሐሳብን በነፃነት ከመግለጽ መብት ጋር ተያይዞ የታሳሪዎች ጉዳይ መነሳቱን ገልጸው፣ ‹‹በእስር ላይ ያሉት ጋዜጠኞች የታሰሩት ጋዜጠኞች በመሆናቸው አይደለም፤›› የሚለው የመንግሥት አቋም በአውሮፓ ኅብረት ተቀባይነት አለማግኘቱን አስታውቀዋል፡፡ እንዲሁም ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ችግር በማናቸውም የዲሞክራሲ ሒደት ውስጥ የሚያጋጥም እንጂ፣ ‹‹ሲስተሚክ›› አይደለም የሚለው የመንግሥት አቋም ነው፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ግን መንግሥት በተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችና በ

Sidama Traditional Medicinal Plants

Image
McAlvay_Sidama_Plant_Based_Medicine.pdf ምንጭ፦ http://www.surgery.wisc.edu/system/assets/1951/McAlvay_Sidama_Plant_Based_Medicine.pdf?1389376111

በሲዳማ መዲና ሐዋሳ ስለተሰየመችው የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ምን ያውቃሉ?

Image
የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት በቅርብ በቻይና ካሰራቸው እና በክልል ከተሞች ስም ከሰየማቸው መከቦች መካከል ኣንዷ የሆነችው ሐዋሳ በኣይነቷ ታንከር ወይም ድፍድፍ ነዳጅ ጫኚ ስትሆን፤ 26ሺ820 ቶኔጅ የመያዝ ኣቅም ኣላት። መርከቧ 187 ነጥብ 8 ሜትር በ 32 ሜትር ሪዝመት ኣላት፤ ክብደቷ ደግሞ  42 ሺ 190 ዴድ ዌይት ነው። የተመረተችው እንደፈረንጆቹ ዘመን ኣቆጣጠር በ 2ሺ 13  ሲሆን በኣሁኑ ሰዓት በ13 ነጥብ 3 ኬኤን በ328ድግሪ ፊጥነት 27 ነጥብ 77716 ድግሪ ላቲቱድ እና 50 ነጥብ 63666ድግሪ ሎንግቱድ በፐሪሺያ ወሽመጥ በመቅዘፍ ላይ ትገኛለች። ለተጨማሪ መረጃ ከታች  ይመልከቱ፦ IMO:  9617454 MMSI:  624018000 Call Sign:  ETHW Flag:  Ethiopia (ET) AIS Type:  Tanker Gross Tonnage:  26820 DeadWeight:  42190 Length x Breadth:  187.8m × 32m Year Built:  2013 Status:  Active Last Position Received In Range Info Received: 3 min ago (2014-08-29 15:27) Area:   Persian Gulf Latitude / Longitude: 27.79563° / 50.62411° Status: Underway using Engine Speed/Course:   13.2kn / 329° AIS Source:   1947 Itineraries History Latest Positions Nearby Vessels Show on live map    Wind:  11 knots Wind direction:  SE (150 o ) Tempe

EthSwitch selects SmartVista to enhance payments infrastructure in Ethiopia

Ethiopian banks consortium EthSwitch has selected Swiss-based BPC Banking Technologies’ SmartVista for national switching operations in Ethiopia. The company zeroed in on SmartVista because of its functionality, and advanced technology, BPC said. EthSwitch has been formed by the Ethiopian banks to work towards connecting the banks to a central transaction switching platform, which will provide customers access to money and other banking services through ATM, point of sale (POS) device, mobile and internet channels. The consortium is being backed by the Ethiopian Bankers' Association and the National Bank of Ethiopia. EthSwitch CEO Bizuneh Bekele said: "Our goal is to make inter-bank retail payments processing easier, while increasing security and transparency." BPC-Africa managing director Daryl Berg said: "We have a long track record with projects such as this and we are certain that EthSwitch will have the most advanced, robust and innovative payments

ሃይ_ቴክ የህክምና መሳሪያዎች የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልን ጨምሮ በኣምስት ሆስፒታሎች ልከፋፈሉ መሆኑ ተሰማ

Image
ከሶስት ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሃይቴክ የህክምና መሳሪያዎች የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልን ጨምሮ በኣምስት ሆስፒታሎች ልከፋፈሉ መሆኑ ተሰማ፤ የህክምና መሳሪያዎቹ መካከል ዲጂታል ኤክ ሪይ ማንሻ፤ የኩላሊት ማቆያ ሬፍሪጄራቶር፤ የኦፕሬሽን ኣልጋ፤ ወዘተ የሆኑ ለኩላሊት ትራንስ ፕላንት የምውሉ ናቸው ተብሏል። ዝርዝር ዜናው የኣፍሪካ ዶትኮም ነው፦ The Ethiopian Pharmaceuticals Fund & Supply Agency (PFSA) has acquired Hi Tech medical equipment for 3.1 billion Br to be distributed to five hospitals across Ethiopia. The equipment includes - Computed Tomography (CT) scanners, Magnetic Resonance Imaging (MRI) machines, Intensive Care Unit (ICU) machines, Radiant Warmers, anesthesia machines and endoscopy machines. There is also a set to be used for kidney transplants, including operation tables, Harmonic generators, kidney refrigerators and digital X-rays. This equipment will go to the Black Lion Hospital, St Paul Hospital, Jimma University Specialised Hospital, University of Gondar Hospital and Hawassa University Hospital, as soon as the they finish preparing for installation. Ninety-five

ከአዲስ አበባ ናዝሬት ለተዘረጋው የፍጥነት መንገድ ማስፋፊያ ለሆነው የሞጆ- ሐዋሳ-ሞያሌ መንገድ ከፊል ግንባታ የሚውል 300 ሚሊዮን ዶላር ብድር ከዓለም ባንክ ተጠየቀ፡፡

የብድር ጥያቄውን በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ያቀረበው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ሲሆን፣ የፕሮጀክቱ ፈጻሚ ደግሞ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን መሆኑን የተገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት የብድር ጥያቄውን ያቀረበው ከዝዋይ-ሐዋሳ ላለው የመንገድ ግንባታ መሸፈኛ የሚሆን 300 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን፣ የዚህ መንገድ አጠቃላይ ወጪ 370 ሚሊዮን ዶላር ነው፡፡ በብድር ከሚገኘው 300 ሚሊዮን ዶላር በተጨማሪ የሚቀረው ወጪ በኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚሸፈን ለማወቅ ተችሏል፡፡ የሞጆ-ሐዋሳ-ሞያሌ (የኬንያ ድንበር ከተማ) መንገድ የሚገነባው በተለያዩ ምዕራፎች ሲሆን፣ የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ የሚካሄደውም ለሁለት ተከፍሎ ነው፡፡ በዚህም መሠረት ከሞጆ-መቂ-ዝዋይ ያለው መንገድ የመጀመሪያው ምዕራፍ አጠቃላይ ወጪውም 225 ሚሊዮን ዶላር ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ ከሞጆ-መቂ ያለውን የመንገድ ክፍል ለመገንባት ከአፍሪካ ልማት ባንክ 126 ሚሊዮን ዶላር ሲገኝ፣ ቀሪው 99 ሚሊዮን ዶላር በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል እንደሚሸፈን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ቀሪውን ከመቂ-ዝዋይ የሚገኘውን መንገድ ለመገንባት ደግሞ ከኮሪያ የኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ 100 ሚሊዮን ዶላር ብድር በመገኘቱ የኢትዮጵያ መንግሥት ቀሪውን ወጪ ይሸፍናል፡፡ ከዓለም ባንክ የተጠየቀው ብድር ከዝዋይ-ሐዋሳ የሚያመራውን መንገድ ለመሸፈን የሚውል ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት ባንኩ የቀረበውን የብድር ጥያቄ ተቀብሎ እየገመገመ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ በባንኩ በኩል የብድር ጥያቄውን እየገመገመ ያለው ቡድን መሪ የቀድሞው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ ተስፋ ሚካኤል ናሁሰናይ መሆናቸውን ለመረዳት ተችሏል፡፡ የተጀመረው የፍጥነት መንገድ ግንባታ የኢትዮጵያ መን

ያለሐኪም ትዕዛዝ የፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶችን መጠቀምና ጠንቆቹ

Image
መድኃኒት ማለት በሽታን ለመመርመር፣ ለመከላከል፣ ለማከምና ለመፈወስ የምንጠቀምበት ኬሚካል ነው፡፡ መድኃኒት ለበሽተኛ በሐኪም ትዕዛዝም ሆነ ያለሐኪም ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፡፡ ያለሐኪም ትዕዛዝ የሚሰጡ መድኃኒቶች በሽተኛው ላይ ብዙ የጎንዮሽ ጉዳቶች የሌሏቸውና በሽተኛው በሚፈልግበት ጊዜ በመድኃኒት ባለሙያው ድጋፍ፣ ምክርና መረጃ በመመርኮዝ የሚወስዳቸው ናቸው፡፡  በአገራችን ባለው የምግብ የመድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን መመርያ መሠረት ለራስ ምታት፣ ለጉንፋን፣ ለሆድ ቁርጠትና ለመሳሰሉት ቀላል ሕመሞች የሚወሰዱ መድኃኒቶች ያለሐኪም ትዕዛዝ ሊሸጡ የሚችሉ ናቸው፡፡  በሐኪም ትዕዛዝ (በማዘዣ ወረቀት) የሚሰጡ መድኃኒቶች፤ በባለሙያው ከፍተኛ ጥንቃቄ ተወስዶባቸው ካልታዘዙ በስተቀር በበሽተኛው ላይም ሆነ በማኅበረሰቡ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ ናቸው፡፡ በአግባቡ ካልተወሰዱም በሽታ አምጭው ተህዋስ መድኃኒቱን እንዲላመድ ያደርጋሉ፡፡  በሐኪም ትዕዛዝ ከሚወሰዱት መድኃኒቶች መካከል የፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶች (Antimicrobials) ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶች የሚባሉት በቫይረስ፣ በባክቴሪያ፣ በፈንገስና በፕሮቶዝዋ አማካይነት የሚመጡ በሽታዎችን ለማከም የሚያገለግሉ ናቸው፡፡  ፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶችን ያለሐኪም ትዕዛዝ መውሰድ ከሚያስከትላቸው ችግሮች መካከል አንዱና ዋነኛው የፀረ ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ (Drug Resistance) ነው፡፡ አንድ የፀረ ተህዋስያን መድኃኒት በትክክለኛ መጠኑ ወይም የሰውነታችን ሴሎች ሊቋቋሙት በሚችሉት መጠን ወይም ከመጠኑ በላይ ተሰጥቶ ተህዋስያኑ የማይሞቱ ወይም መራባታቸውን የማያቆሙ ከሆነ ተህዋስያኑ መድኃኒቱን ተላመዱ ይባላል፡፡  የፀረ ተህዋስያን መድኃኒ

Ethiopia’s herbal high struggles after foreign ban

Image
People barter over prices in the khat market in Awaday, Ethiopia. Awaday is the biggest town in the eastern region of Ethiopia for khat growing and export to nearby countries such as Somalia, Djbouti and also Arab states. – AFP pic, August 27, 2014. For a town seen as a key trading centre for khat, a drug that is banned in many countries, Ethiopia's Awaday can seem pretty drowsy and laid-back. As the sun sets on the small eastern town, farmers and brokers of the amphetamine shrub rouse from an afternoon slumber to cut deals in the bustling market, one of the busiest centres of international trade for the leaves. Khat, a multi-million dollar business for countries across the Horn of Africa and in Yemen, consists of the succulent purple-stemmed leaves and shoots of a bush whose scientific name is Catha edulis. Chewing it for hours produces a mild buzz. But Britain in June classified khat as an illegal drug, closing the last market in Europe in the wake of a similar ban by t