Posts

Showing posts from February, 2014

በሃዋሳ ከተማ የትምህርት ቤቶች የሳይንስና ፈጠራ ስራዎች አውደ ረኢ ተከፈተ

ሀዋሳ የካቲት 20/2006 ትምህርት ቤቶች የነገዎቹን ተመራማሪዎች፣ ሳይንቲስቶችና የልማት አርበኞች ማፍሪያ ስፍራዎች መሆናቸውን በተግባር እያሳዩ እንደሚገኙ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ገለጹ፡፡ ሁለተኛ ዙር የሃዋሰ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቤቶች የሳይንስና ፈጠራ ስራዎች አውደ ረኢ  " ትምህርት ቤቶች የፈጠራ ማዕከላት ይሆናሉ  "  በሚል መሪ ቃል ትናንት በሃዋሳ ከተማ ተከፍቷል፡፡ መንግስት ለሳይንስና ሂሳብ ትምህርቶች የሰጠው ትኩረት የፈጠራ ስራን ለማሳደግ  ከፍተኛ እገዛ እያደረገ መሆኑን የአውደ ረኢው ተሳታፊና የፈጠራ ባለቤት የሆኑ ተማሪዎች ገልፀዋል፡፡ የከተማው አስተዳደር  ምክትል ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት አስተዳደሩ ለትምህርት ልማት በሰጠው ልዩ ትኩረት አገልግሎቱን ለሁሉም ዜጎች በፍትሃዊነት ከማዳረስ አኳያ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በዚህም በከተማው የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከልማዳዊ አሰራር ተላቀው በተደራጀ መንገድ ሁሉንም  ባለድርሻ አካላት በተልዕኮ ዙሪያ በማሰለፍ የተማሪ ውጤትን ለመቀየር በሚያስችል የውድድር ሂደት ውስጥ  ተገብቷል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በከተማው ትምህርት ቤቶች የሚታዩት ሰፋፊ የፈጠራ ስራዎች የትምህርት ፖሊሲውና ፓኬጅ ትግበራ ውጤቶች መሆናቸውን ጠቁመው እነዚህ አበረታች ውጤቶች አጠናክሮ ለማስቀጠል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ጥረት ይጠይቃል ብለዋል፡፡ በተማሪዎች እየተሰሩና  ለህብረተሰቡ በአነስተኛ ዋጋ በጥራት የሚቀርቡ የፈጠራ ስራ ውጤቶች ሀገራችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ ለመድረስ ያስቀመጠችውን ግብ ማሳካት እንደሚትችል በተግባር እያሳየ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡ የከተማው አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ታዬ ቢሊሶ በበኩላቸው በከተማ

''የሲዳማ ብሄር ታሪክ እና ባህል'' በምል በሲዳማ ምሁራን በተጻፈ መጽሐፋ ላይ የቀረበ ዳሰሳ

Image
A Book Review: The History and Culture of Sidama Nation  (Unpublished) By: Kinkino K. Lagide (Feb, 2014) . Title-The History and Culture of the Sidama Nation (‘Yesidama Biher Tarikina Bahil’) Authors - Ambassador Markos Tekile (MA, PhD Candidate), W/ro Zinash Tsegay (MA.), Mr.Geremew Garje Dingato (MA), Mr. Desalegn Garsamo (MA),Mr Beyene Bada (MA).Editors- Mr. Surafel Galgalo (MA), Mr. Dillu Shaleqa (MA), Mr.Yohannes Latamo (LLB, MA). Advisory Team -Prof. Tesemma Ta’a (Department of History, AAU) and Dr. Gebre Yintiso ( Associate Prof. at the Department of Anthropology, AAU). Pulisher - Sidama Zone Culture, Tourism & Government Communication Affairs Department , Hawassa. Year of Publication - Feb. 2012 (Yekatit 2013 E.C). Number of Pages- 415 ( xiii +402 ). Abstract This review article considers two important issues: part one briefly discusses some preliminaryissues such as reviewing of lack of comprehensive critical scholarly stud

አዲስ አበባን እና ሃዋሳን ጨምሮ በ24 ከተሞች የመሬት ይዞታ ምዝገባ ሊጀመር ነው

Image
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) በአዲስ አበባና በ23 ከተሞች የመሬት ይዞታ ምዝገባን ለማከናወን የሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቃቸውን የከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የፌዴራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባ ኤጀንሲ ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ከበደ እንዳሉት፥ የመሬት ይዞታ ምዝገባው ከተሞች ያሏቸውን ለልማት ዝግጁ የሆኑ መሬቶች እንዲያውቁ ከማስቻሉም በላይ የይዞታ ይገባኛል ክርክርን ያስቀራል። ለኢንቨስትመንት አጋር የሆኑት ባንኮችም ከስጋት ነጻ የሆነ የብድር አገልግሎት እንዲቀርቡ ያስችላቸዋል ነው ያሉት። ምዝገባውን በከተሞቹ ለመጀመር አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች ማለትም የከተሞች ካርታ ስራና የሲስተም ልማት ስራዎች ተጠናቀዋል ብለዋል። የመሬት ይዞታ ምዝገባው በተመረጡ 69 ከተሞችም በቀጣይ እንደሚከናወንም ገልፀዋል። በአማራ፣ ትግራይ፣ ኦሮሚያና ደቡብ ክልልች ስርአቱን የሚያግዙ ማዕከላት ዝግጅት የተጠናቀቀ ሲሆን፥  የይዞታ መሬት ምዝገባው በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ የሚከናወን ይሆናል ሲሉ አክለዋል። ምዝገባው በህግ ወጥ መልኩ ተይዘው የነበሩ ይዞታዎችን ወደ መሬት ባንክ እንዲመለሱ የሚያደርግ ሲሆን፥ ሀገሪቱ ለልማት የምታውለው ተጨማሪ መሬትም እንድታገኝ ያስችላታል ነው የተባለው። አሰራሩ የሀገሪቱን የመሬት ሀብት ከአንድ ማዕከል ማወቅ የሚቻልበት አሰራር ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።

ኣዳሬ_ሃዋሳ

Image
በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር የቀረበ

ETHIOPIA: THE SIDAMA AND GUJI ZONE

Image
FOR THE MOST PART, I REMAIN RELATIVELY UNBIASED WHEN IT COMES TO PRODUCING COUNTRIES. YOU KNOW, IT’S NOT JUST ABOUT THE TERROIR, IT’S ABOUT UNDERSTANDING YOUR PRODUCT AND MARKET — WITH A LITTLE OLD FASHIONED HARD WORK THROWN IN TOO. MOST COFFEE FARMERS HAVE ALL THE POTENTIAL IN THE WORLD. YES, IT’S TRUE THAT SOME DO LIVE ON THE SUNNIER SIDE OF THE HILL, OR AT THE HIGHEST PEAK WHICH CAN PROVIDE SOME ADVANTAGE TO CUP QUALITY. HOWEVER FOR THE MOST PART, VARIETY, PROCESSING, SOIL NUTRIENTS AND SELECTIVE PICKING ARE THINGS YOU CAN HAVE SOME CONTROL OVER IN ORDER TO INCREASE THE QUALITY AND UNIQUENESS OF YOUR COFFEE. AFTER SPENDING THE PAST COUPLE OF YEARS VISITING THE COFFEE GROWING COUNTRIES OF THE WORLD, I FINALLY MADE MY WAY TO ETHIOPIA, THE BIRTHPLACE OF COFFEE. ONLY TO DISCOVER THAT MOST OF THEIR SECRET LIES IN THE GIFTS MOTHER NATURE HAS PROVIDED FOR THEM. There is something about a great Ethiopian coffee that I really appreciate. For the most part, I would consider them some of

አንድነት ለዲሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ ከመድረክ አባልነት በጊዚያዊነት ታገደ፤ የሲዳማ አርነት ንቅናቄን በአዲስ አባልነት ተቀበለ

Image
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣  2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ትናንት 9ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል፡፡ አንድነት ለዲሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ ከመድረክ አባል ፓርቲነት በጊዜያዊነት እንዲታገድ ጉባኤው መወሰኑንም የመድረክ አመራሮች አስታውቀዋል፡፡ የመድረክ ሊቀመንበር ዶክተር መረራ ጉዲና እንደተናሩት የአንድነት ፓርቲ አመራሮች የመድረክን መግባቢ ሰነድ በሚጻረር መልኩ የሰጡትን መግለጫ በይፋ እንዲያስተባብሉ ቢጠየቁም ባለማስተካከላቸው አንድነት በጊዜያዊነት ከመድረክ አባል ፓርቲነት ታግዶ እንዲቆይ በጉባኤው ተላልፏል። የአንድነት ለዲሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ኢንጅነር ግዛቸው ሽፈራው በበኩላቸው የመድረክ ውሳኔ ትክክል አይደለም ብለዋል፡፡ አንድነት የሚያስተባብለው ነገር የለም ብለዋል። እንድም የሰጠነው አስተያየት የለም ያሉት ፕሬዚዳንቱ፥ እንደ ተቋም መድረክን ገምግመን ሰጥተናል፤  እገዳው ለምን እንደሆነ አልገባንም ብለው ለኢሬቴድ ገልጸዋል። ጉባኤው የሲዳማ አርነት ንቅናቄን  በአዲስ አባልነት ተቀበሏል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የምደባ ማስተካከያዎች ችግር እየፈጠሩ መሆኑ ተገለፀ

Image
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) ተማሪዎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሚመደቡበት ወቅት የሚደረጉ ማስተካከያዎች ችግር እየፈጠረብን ነው አሉ ዩንቨርስቲዎች። ዛሬ እዚህ አዲስ አበባ ላይ ከተለያዩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሪጅስትራር የተውጣጡ ባለሙያዎች ከሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ጋር እየተወያዩ ነው። በውይይቱ ፥ የትምህርት ክፍሎች ካላቸው አቅም በላይ እና በታች የተማሪ ቁጥር መመደብ እንደ ክፍተት ተነስቷል ። ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጓቸው አካል ጉዳተኞች ፤ ሴቶች እና ሌሎችም መረጃን በአግባቡ ባለመሙላትም የሚፈጠሩ ክለሳዎች ፥ ዩንቨርስቲዎችን ለተጨማሪ ስራና የጊዜ ብክነት እየዳረጉ ስለሆነ ሊቀረፍ ይገባል ብለዋል። የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሪክተር አቶ አርአያ ገብረ እግዚአብሄር በበኩላቸው ፥ የተነሱትን ሀሳቦች በመያዝ ለቀጣይ ምደባ የተሻለ ነገር ለመስራት አልሞ የተዘጋጀ መድረክ በመሆኑ እንደ ግብአት ወስደን የተሻለ ጥራት ያለው ስራ ለመስራት እንደሚንቀሳቀሱ ተናግረዋል። በውይይቱ የተማሪዎች ምደባ አፈፃፀም መመሪያ ማሻሻያ ላይ ውይይት ይደረጋል።

Parliament approves loan agreements worth USD half a billion

The House of People’s Representatives approved loan agreements worth USD half-a-billion on Tuesday, secured from various international financiers for the implementation of vital countrywide projects. The major project areas include road construction, education, sustainable land use management and development schemes. The financing agreements that were signed by the Ministry of Finance and Economic Development (MoFED) and various international institutions, notably the OPEC Fund for International Development (OFID), the Bank of Arab Development and Economic for Africa (BADEA), the Saudi Development Fund (SDF), the International Development Association, and the African Development Bank (AfDB). According to MoFED in documents presented before the House, the loans are to finance projects such as Modjo-Hawassa highway, the Arba Rakati-Gelemso Micheta road, the Second General Education Quality Improvement Project II, and the Sustainable Land Use Management Project II

የሲዳማ ተረቶች

Image
ሲዳማ ዞን የሲዳማ ተረቶች የተሰበሰቡት በየካቲት 1989 ዓ.ም. አዋሳ ላይ በተረደጉት ማሰባሰቦች ሲሆን ይህም የተሳካው በወቅቱ የክልሉ የትምህርት ቢሮ ሃላፊ በነበሩት በአቶ አክሊሉ እገዛ ነበር፡፡ ተረቶቹ ከአማርኛ ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎሙት በብሪቲሽ ካውንስሉ ማይክል አምባቸው ነበር፡፡ የሲዳማ ቤት አዋሳ አካባቢ ሁሉም ተረቶች የተተረኩት በአበበ ከበደ ነው፡፡ ከእነዚህ ተረቶች ጋር ተመሳሳይነት ያላቸው ታሪኮች በሌሎች የኢትዮጵያ ክልሎች የተተረኩ ቢሆንም በአቶ አበበ የተነገሩቱ በልዩ ሁኔታ የተተረኩ በመሆኑ የተራኪውን ድንቅ የተረት አነጋገር ጥበብ ያንጸባረቁ ነበሩ፡፡

ከአዲስ አበባ በሃዋሳ ኣድርጎ እስከ ሞምባሳ የሚዘረጋውን መንገድ ኢትዮጵያና ኬንያ እያፋጠኑ ነው

Image
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) አፍሪካን እርስ በእርስ የሚያገናኘው መስመር አካል የሆነው መንገድ ከኬፕታውን እስከ ግብጽ ሲደርስ ኢትዮጵያን ጨምሮ ዘጠኝ የአፍሪካ ሀገራትን  ያቋርጣል፡፡ የሞምባሳ-ናይሮቢ-አዲስ አበባ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክትም የዚህ የአፍሪካ ሀገራትን  በመንገድ እርስ በእርስ የማስተሳሰር ዓላማ አንድ አካል ነው፡፡ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱን ኬንያ ከሞምባሳ እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ እንዲሁም ኢትዮጵያ ደግሞ ከ ሞያሌ  ድንበር  እስከ ዋና ከተማዋ እየሰሩ ነው፡፡ 500 ኪሎ ሜትር ለሚረዝመው መንገድ የሚያስፈልገው 5.3 ቢሊዮን ብር በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው፡፡ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን እንደሚለው የዚህ መንገድ ሲቪል ስራዎች በቅርቡ እንደሚጀመር ነው የገለጸው፡፡ የሞምባሳ ናይሮቢ አዲስ አበባ ከፍተኛ መንገድ ሲጠናቀቅ በሁለቱ ሐገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ በጎርጎሮሳውያኑ 2017 በ200 በመቶ ያሳድገዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የዘገበው ኢሬቴድ ነው።

በልማትና በወረራ መካከል የሚዋልለው የእርሻ መሬትና የአርሶ አደሩ እንባ

በቶፊቅ ተማም     የኢትዮጵያ መንግሥት በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ አንድ አካል በማድረግ የጀመረው ሰፋፊና ለም የእርሻ መሬቶችን ለውጭ አገር ባለሀብቶች በስፋት መስጠት መጀመሩ, ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተቃውሞ ካስነሱበት የኢኮኖሚ ዕርምጃዎች አንደኛው ሆኖ በመዝለቅ ላይ የሚገኝ ነው፡፡ ተቃውሞው ከተለያዩ አካላት እንደቀጠለ ቢገኝም፣ በመንግሥት በኩል ያሉ ቅሬታዎችን ከመፍታት ይልቅ የሚነሱት ችግሮች በአብዛኛው መሠረት ቢስ ናቸው ሲል እየሞገተ ነው፡፡ በሁለቱ ወገኖች መካከል ያለው ልዩነት ርቀት በጣም እየሰፋ ከመጣ የቆየ ሲሆን፣ መንግሥት ትችቶችን በተለመለከተ በሚያቀርበው ምክንያት በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ልማት የማያስደሰታቸው አካላት ትችት ነው ሲል ቢያጣጥልም፣ ችግሮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሱ መምጣታቸውን ቀጥለዋል፡፡ መንግሥት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በውጭ ባለሀብቶች እንዲለሙ የማድረጉ አቅጠጫ ዋነኛ ዓላማ አገሪቱ ካላት 112 ሚሊዮን ሔክታር ውስጥ ከ 60 እስከ 70 ሚሊዮን ሔክታር የሚሆነው ተስማሚ የሆነ ቴክኖሎጂና አመራር ቢያገኝ ሊለማ የሚችል መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ነው፡፡ ይህንንም ለማሳካትና ሰፊ መሠረተ ልማትና ሰፊ የሆነ ካፒታል የሚጠይቅ በመሆኑ፣ እነዚህን ሰፋፊ መሬቶች ለማልማት የሚያስችል ካፒታል፣ ዕውቀትና ከፍተኛ አቅም ላላቸው ባለሀብቶች የአገሪቱን ድንግል መሬት (Prime Soil) በቅናሽ ዋጋ በሊዝ በማከራየት ለባለሀብቶች ቢሰጥም፣ የባለሀብቶቹ ኢንቨስትመንት የታሰበውን ያህል ውጤታማ ሊሆን አልቻለም፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆነው ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ወስደው ወደ ሥራ ከገቡት መካከል ብዙ የተባለላቸው የቻይና፣ የህንድና የሳዑዲ ኩባንያዎች ያስመዘገቡት ውጤት አናሳ መሆኑ ሲሆን፣ ለዚህም ካሩቱሪ

Export Paralysis: Major Commodities Lose Traction As Earnings Dwindle

Image
Weak negotiating capacity of exporters and poor product quality are identified by the Ministry for the low performance of the industry. The international market has continued to witness a sustained downward trend in the price of coffee, Ethiopia’s flagship export item, for nearly three years now.  Figures from the International Coffee Organisation’s (ICO) composite price indicator show that there was a recorded 33pc drop in August 2013. Thus, a kilogramme of coffee was traded at 2.6 dollars, as opposed to the 3.6 dollars a year ago. A major reason why developing countries are unable to benefit from trade is their lack of capacity to produce and market, says an assessment conducted by the ICO in 2013. This slump in prices has deeply affected coffee producers, as well as exporters in Ethiopia. For Mormora Coffee Growers & Exporters Association, one of the major exporters, the situation has been worrisome throughout the last six months of the 2013/14 fiscal year, with the p

No Fair Justice Without Independent Judiciary

Image
There is little dispute over the major economic achievements of the ruling Developmental Democrats, whose latest dissociation from the prefix ‘revolutionary’ has created a wildfire of speculation and analyses within the politically active population of the nation. Their commitment in transforming the nation’s economy from its war-torn state to stability is well recorded within all the available public records. International institutions continue to provide them with recognition, having reduced the volatility of the economy by virtue of strengthening its fundamentals. Macroeconomic analyses released by the International Monetary Fund (IMF) since 2003/04, for instance, acclaim the state under the Developmentalists for the sound public finance management. A sound and resilient public finance management has played its part in the fast economic growth the country has witnessed under the Developmental Democrats. Of course, this does not mean that international institutions, be it th

Export Paralysis

Image
comparative six-month performance of export items,2012/13 and 2013/14 fiscal years, in revenue Ever since the incumbent government, under the late Meles Zenawi, disclosed its five-year Growth & Transformation Plan (GTP) – proclaimed as rather ambitious by many members of the diplomatic community and representatives of international organisations based in Addis Abeba – it has been entertaining shortfalls in its lofty targets. No sector has been as disappointing for the administration – now presided over by Hailemariam Desalegn, who came to power following Meles’s unfortunate passing – however, than the export sector. Throughout the three years, there has been a sizeable gap between the level of achievement and the four billion dollar annual earnings target. As if to further this long standing disappointment, the recently released six month export performance for 2013/14 fiscal year by the Ministry of Trade led by Kebede Chane (pictured) has shown that the downsides have contin

የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ በጋራ ጉዳዮች ላይ ከመድረክ ጋር ለመስራት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት ኣገኘ

Breaking News: Medrek Suspended UDJ, and Accepted Sidama Liberation Front as a Member According to an email communiqué from the leadership of the obscure political organization called Medrek – Medrek, on its 9th Congress held yesterday, unanimously suspended UDJ (Unity for Democracy and Justice) for undermining the activities Medrek while it unanimouslyaccepted the Sidama Liberation Front as a new member. In recent months, UDJ – now with all Amhara leadership – has aligned itself with the Amhara supremacist  Neftegna  group called the Blue Party. The suspension of UDJ from Medrek now officially makes UDJ a Northern-ethno-nationalist political group, while Medrek is largely a Southern-ethno-nationalist political group. Medrek is criticized by many for being organizationally weak, and the regime leaves no room of accommodation for Medrek; for instance, while UDJ holds rallies in its Amhara-base of the Ethiopian empire with the blessing of the TPLF regime, the obscure Medrek d

1,500 Answer Missionary Call at Miraculous Ethiopia Crusade

Image
Chris Franz, founder of Cita Ministries, says approximately 1,500 people responded to an altar call for those who want to be used by God as missionaries at a crusade in Ethiopia. ( Facebook ) I’m absolutely speechless about what the Lord Jesus did here in Wendo Genet, Ethiopia. We witnessed God move in an incredible way, resulting in thousands of decisions for Christ and amazing miracles. More than 600 first-time decisions for Christ were recorded and are being carefully followed up by the local churches. God really had His protecting hand upon us. A nearby tree broke and fell because of a very heavy storm. It plunged to the ground, missing our big sound tower by just 2 yards. If the tree would have hit the tower, our campaign would have probably ended. But God was faithful and didn’t allow it to happen. I was deeply moved in spirit on Sunday. Approximately 1,500 people responded to an altar call for those who want to be used by God as missionaries. Only eternity will reveal