በዚህ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕ/ ሊግ ውድድር ሲዳማ ቡና እና ሃዋሳ ሲቲ በሜዳቸው ይጫዎታሉ


በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕ/ ሊግ ውድድር መጪው እሁድ ጥቅምት 16፣2007 የሲዳማ ቡና ከሙገር ሲሚንቶ በይርጋለም ስታድዬም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ የምጋጠሙ ሲሆን፤ ሌላው የሲዳማ ክለብ የሆነው ሃዋሳ ሲቲ  በተመሳሳይ ቀን እና ሰዓት በመዳው ኣርባምንጭ ከነማን ይገጥማል።  ለሁለቱም የሲዳማ ክለቦች መልካም እድል ወራንቻ ብሎግ ይመኛል።

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር