ዋሊያዎቹ ከማሊ አቻቸው ጋር እየተጫወቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን  ከ10 ስአት ጀምሮ ከማሊ አቻቸው ጋር ወሳኝ ፍልሚያ እያደረጉ ነው።
በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ የተካተቱ ተጫዋቾች ዝርዝር
ግብ ጠባቂ፦
ሲሳይ ባንጫ

ተከላካዮች፦

ቢያድግልኝ ኤልያስ
ሳላሃዲን ባርጌቾ
ዋሊድ አታ
አበባው ቡጣቆ

አማካዮች፦
ሽመልስ በቀለ
ናትናኤል ዘለቀ
አንዳርጋቸው ይላቅ
የሱፍ ሳላህ 

አጥቂዎች፦

ጌታነህ ከበደና ኡመድ ኡኩሪ በመጀመሪያው አሰላለፍ ውስጥ ገብተዋል።
ተጠባባቆዎች፡ -
ጀማል ጣሰው 
ኤልያስ ማሞ
ታደለ መንገሻ 
ግርማ በቀለ 
ኤፍሬም አሻሞ
ዳዋ ሆኪታ
ብርሃኑ ቦጋለ
የጨዋታ ቅርፁም 4-3-3 መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፥ ቡድኑን አበባው ቡጣቆ በአምበልነት እየመራ ነው።

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር