ፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ በተለያዩ ጨዋታዎች ይቀጥላል
ምንጭ፦www.fanabc.com
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) 22ተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ የተለየዩ ጨዋታዎችይቀጥላል።
መከላከያ ከሀዋሳ ከነማ 9 ሰዓት ላይ ሲጫወቱ ፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከደደቢት 11 ሰዓት ከ30 ላይ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይገናኛሉ።
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ደግሞ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ መድህን 10 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።
በክልል ከተሞች ዳሸን ቢራ ከወላይታ ዲቻ ፣ ሙገር ሲሚንቶ ከመብራት ሃይል ፣ ሀረር ቢራ ከኢትዮጵያ ቡና ፣ አርባ ምንጭ ከነማ ከሲዳማ ቡና በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ።
Comments
Post a Comment