ፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ በተለያዩ ጨዋታዎች ይቀጥላል

ምንጭ፦www.fanabc.com
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) 22ተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ የተለየዩ ጨዋታዎችይቀጥላል።
መከላከያ ከሀዋሳ ከነማ 9 ሰዓት ላይ ሲጫወቱ ፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከደደቢት 11 ሰዓት ከ30 ላይ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይገናኛሉ።
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ደግሞ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ መድህን 10 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።
በክልል ከተሞች ዳሸን ቢራ ከወላይታ ዲቻ ፣ ሙገር ሲሚንቶ ከመብራት ሃይል ፣ ሀረር ቢራ ከኢትዮጵያ ቡና ፣ አርባ ምንጭ ከነማ ከሲዳማ ቡና በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ።

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር