የወንዶ ገነት ወረዳ የላብኣደሮችን ቀን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የወረዳው ነዋሪዎች የኣልባሳት ድጋፍ ኣደረገ።
የወንዶ
ገነት ወረዳ የላብኣደሮችን ቀን ምክንያት
በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የወረዳው
ነዋሪዎች የኣልባሳት ድጋፍ ኣደረገ።
ድጋፍ
የተደረገው ሰሞኑን የወረዳው ኣስተዳደር
ባዘጋጀው የምሳ ግብዣ ላይ ሲሆን፤ የወረዳው
ድርግት በዞኑ ለሚገኙት ለሌሎች ወረዳ ኣስተዳደሮች
ኣርኣያ ነው ተብሏል።
በስነስርዓቱ
ላይ እንደተገለጸው ቁጥራቸው 300
ለሚሆኑት የኢኮኖሚ
ችግርተኞች የኣልባሳት ድጋፍ የተደረገው
የወረዳውን ባለሃብቶች እና የሃይማኖት ተቋማንት
በማስተባበር በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ ነው።
Comments
Post a Comment