የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ (ሲኣን) በምርጫ መወዳደሪያ ምልክቱ ላይ ለውጥ ልያደርግ ነው
የሲዳማ
ኣርነት ንቅናቄ ከመድረክ "Forum
for Democratic Dialogue in Ethiopia" ጋር
በጋራ ለመታገል መወሰኑ የምታወስ ሲሆን፤
ድርጅቱ ከመድረክ ጋር መቀላቀሉ በፖለቲካ
ፕሮግራሞቹ ላይ ለውጥ እንደማያመጣ ተነግሯል።
እንደሪፖርተራችን
ጥቻ ወራና ዘጋባ፤ ሲኣን ከመድረክ ጋር በጋራ
ለመስራት ሲወስን በፖለቲካ ፕሮግራሞቹ ላይ
ለውጥ ባያደርግም፤ ከዚህ በፊት ይታወቅበት
የነበረውን ወንድ ዶሮ የምርጫ መወዳደሪያ
ምልክት መቀየሩ ኣይቀርም።
ሲዳማውያን ለበርካታ ኣመታት ድርጅቱን የመረጡበት የኣውራ ዶሮ ምልክት በመድረክ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት ይተካል ተብሎ ይጠበቃል።
የጥቻ
ዘገባ እንደምከተለው ቀርቧል፦ SLM
medireki ledo xaadooshshe assite kaino. Kuni xaadooshshi GIMBAARE
kalaqate./ Gimbaare, uhidete,Kinijiti...Yinanni
babbandanni.Gimbaaretenni xaade miila ikkato woyite ajandu soorro di
heedhanohe. SLM ajandinna poletiku prograame noo gedeenni
heedheenanni xaande mittima kalanqe miteenni sharramanni. Mitto
ikkanno coyi heeriro, konni albaanni SLMu doorshu malaati afaminohu
labaa Lukkichchoho. Hakkone doorshsu malaate soorine medireki ledo
mitto assinanni. Woluri sooramannori dino. Konni albaanni insa
prograame SLM harnsho ledo xaadannota buunxoonni.
ሲዳማውያን ለበርካታ ኣመታት ድርጅቱን የመረጡበት የኣውራ ዶሮ ምልክት በመድረክ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት ይተካል ተብሎ ይጠበቃል።
Comments
Post a Comment