የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ (ሲኣን) ብሄራዊ የፖለቲካ ፓርቲ የሆነውን መድረክን "Forum for Democratic Dialogue in Ethiopia" ልቀላቀል መሆኑ ተሰማ
የሲዳማ
ኣርነት ንቅናቄ ሰሞኑን በሃዋሳ ከተማ በጠራው
ጉባኤ በድርጅቱ የወደፊት የትግል ኣካሄድ
ላይ በመወያየት ወሳኔዎች ኣሳልፏል።
ቅዳሜ
ቀን በተካሄደው በዚህ ጉባኤ ላይ ድርጅቱ
እስከኣሁን ድረስ የተከተለውን የትግል ስልት
የገመገመ ሲሆን፤ ይከተለው የነበረው የተናጠል
የትግል ስልት ፖለቲካዊ ግቦቹን ለማሳካት
እንዳላስቻለው ኣመልክቷል።
በመሆኑም
በችግሮቹ መፍትሄ ላይ በስፋት በመምከር፤
ለተሳካ የፖለቲካ ትግል ከሌሎች መሰል ብሄራዊ
የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በጋራ ለመታገል
ወስኗል።
በውሳኔው
መሰረት በኣሁኑ ጊዜ በብሄራዊ ደረጃ በመንቀሳቀስ
ላይ ካሉት የፖለቲካ ድርጅቶች መካከል Forum
for Democratic Dialogue in Ethiopia -Medrek
''መድረክን''
በመምረጥ
መድረክን በመቀላቀል በጋር ለመስራት መወሰኑን
ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሳ ዘግቧል።
ክቡራን ኣንባቢያ በሲኣን ውሳኔ ላይ ያላችሁን ኣስተያየት በምከተለው ኣድራሻ ላኩልን: nomnanoto@gmail.com
ጥቂት
ስለ መድረክ፦
Medrek (officially
the "Forum for Democratic Dialogue in Ethiopia") is
an Ethiopian opposition
political coalition founded in 2008 which contested the Ethiopian
general election, 2010.
In thatelection, Medrek won a single seat in the Council
of People's Representatives,
representing an electoral district in Addis
Ababa.[1] This
was allegedly due to lack of election transparency. Medrek won 30% of
the individual vote nationwide but it received only one seat in
parliament because of Ethiopia's winner takes all system for each
constituency.[2]
- Somali Democratic Alliance Forces, and the
- Union of Tigrians for Democracy and Sovereignty (also known as ARENA)
- Siye Abraha, former Defense Minister
In
December 2009 Medrek was joined by the largest opposition party,
the Unity
for Democracy and Justice,
led by Birtukan
Mideksa.[4] Medrek
supported liberal democracy and a federal Ethiopia as well as
making Afan
Oromo the
co-official language of Ethiopia alongside Amharic.[5]
For
the 2010 elections, they listed eight constituent parties, including
three parties that had been part of the UEDF:[6]
The
coalition was led by Bertukan and its chairman is Merera Gudina.
ምንጭ፦http://en.wikipedia.org/wiki/Medrek
Comments
Post a Comment