ስታር ባክስ የሲዳማን ቡና በቻይና አስተዋወቀ

በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ የሚገኘው የስታር ባክስ ኬሪ ማዕከል ለቡና መገኛዋ ኢትዮጵያ ክብር የቡና ቀመሳ ሥነ ሥርዓት አካሄደ፡፡
እንደ ዋልታ ዘገባ፣ ስታር ባክስ የኢትዮጵያ ቡና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የሚያደርገው ጥረት በኢትዮጵያ ኤምባሲ አንድ የሥራ ኃላፊ ምሥጋና ቀርቦለታል፡፡ በቻይና የስታር ባክስ ኩባንያ ባለሥልጣን ስለኢትዮጵያ የተፈጥሮ ቡና ጣዕም መልካምነት በሥነ ሥርዓቱ ላይ መግለጻቸው ታውቋል፡፡ ስታር ባክስ ለዓለም ገበያ ከሚያቀርባቸው የተፈጥሮ ቡናዎች ልዩ ጣዕም ያላቸው የሊሙና የሲዳማ ቡና እንደሚገኙበት ዘገባው አስረድቷል፡፡

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር