Posts

Showing posts from April, 2013

የሲዳምኛን ቋንቋ ፣ ባህልና ታሪክ ለማሳደግ የሚያስችሉ የተለያዩ ፕሮግራሞች ተዘጋጁ

Image
አዋሳ ሚያዚያ 22/2005 የሲዳምኛን ቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ለማሳደግ ከ31 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተለያዩ ፕሮግራሞች መዘጋጀታቸውን የዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለጸ፡፡ የመምሪያው ሀላፊ አቶ ወርቅነህ ፍላቴ ሰሞኑን እንደገለጹት ከፕሮግራሞቹ መካከል ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ከስምንት ወራት በፊት የተጀመረው የብሄረሰቡን ቋንቋ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ሶፍት ዌር የማዘጋጀት ስራ ይገኝበታል፡፡ ሲዳምኛ በዞኑ የስራና የትምህርት ቋንቋ እንደመሆኑ በዞኑ በሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ወጥና ደረጃውን የጠበቀ ቋንቋ መጠቀም ለዕደገቱ ከፍተኛ አሰተዋጾኦ እንደሚኖረው አስረድተዋል፡፡ ይህም እስከ ወረዳ በተዘረጋው የመንግስት መዋቅር ስር በሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ከአንድ ወር በኋላ በኮምፒተሮቻቸው የመጫን ስራ እንደሚካሄድ ጠቁመዋል፡፡ ለሰፍት ዌሩ ስራ የወጣውን ጨረታ አሸንፎ ስራውን ያከናወነው ድርጅት በላቤት አቶ ታደለ አሰፋ በበኩላቸው የሶፍት ዌር ስራው 30 ከሚበልጡ የውጪ ሀገራት ቋንቋዎች ሶፍት ዌር በመቀመር መሰራቱን ተናግረዋል፡፡ ከሀገር ውስጥ ሁኔታ ጋር ለማስተዋወቅና ለማጣጣም በሲዳምኛ ቋንቋ ከተዘጋጁ የተለያዩ የህትመት ውጤቶች ከ100 ሺህ በላይ ቃላት መሰባሰባቸውን አመልከተው ሙያዊ ቃላትን ጨምሮ ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ቃላት በድግግሞሽ ሶፍት ዌር ውስጥ ሊገባ እንደሚችል አስረድተዋል፡፡ ይህንን ስራ ለመገምገምና ለእርምት ከተሳተፉት ባለሙያዎች አቶ አሰፋ ሙቁራ፣ አቶ ተፈራ ሌዳሞ እንዲሁም በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሲዳምኛ ቋንቋ ዲፓርትመንት መምህር አቶ ማቴዎስ ወልደጊዮርጊስ በሰጡት አስተያየት ሶፍት ዌሩ ቋንቋው በማህበራዊ ፣ በኢኮኖሚና በፓለቲካ ጉዳዮች የተሟላ እንደሚያደርገው ጠቁመው ቋንቋ ለስነጹሁፍ እድገት ከ

በደቡብ ክልል የግብርና ግብይት ማሻሻያ ፕሮግራምን ለማጠናከር እየተሰራ ነው፡፡

Image
አዋሳ ሚያዚያ 21/2005 በደቡብ ክልል ከሰባት ሚሊዮን ዶላር በላይ በጀት የሚካሄደው አርሶ አደሩን ያሳተፈ የግብርና ግብይት ማሻሻያ ፕሮግራምን ለማጠናከር እየሰራ መሆኑን የክልሉ ግብይትና ህብረት ስራ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ በተጀመረው በዚሁ ፕሮግራም አፈጻጸም ላይ የሚመክር ክልል አቀፍ ጉባኤ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ይገዙ በጉባኤው ላይ እንደገለጹት ለሰባት አመታት የተነደፈው ይኸው ፕሮግራም አርሶ አደሮች በግብርና ግብይት ተጠቃሚ እንዲሆኑና ኑሮቸውን እንዲያሻሽሉ የሚያደርግ የድህነት ቅነሳ ፕሮግራም አካል ነው፡፡ በኘሮግራሙ ከሚከናወኑ ተግባራት መካከልም ተቋማዊ የአቅም ግንባታ፣ የገበያ መሰረተ ልማት ማስፋፋትና ለድህረ ምርት ቴክኖሎጂ ግዥ የሚሆን ብድር ለአርሶ አደሮች ማቅረብ እንደሚገኙበት ገልፀዋል፡፡ ፕሮግራሙ ከተጀመረበት ከ1998 ዓ.ም መጨረሻ አንስቶ እስካሁን በክልሉ 14 ዞኖች በተመረጡ 40 ወረዳዎች በተለያዩ ሰብሎች ጥራት፣ አመራረት፣ የድህረ ምርት አያያዝና ግብይት ላይ ከ3 ሺህ 500 በላይ ባለሙያዎችና የልማት ጣቢያ ሰራተኞች ሰልጥነዋል፡፡ በገበሬ ማሰልጠኛ ጣቢያዎች አማካኝነትም ከ100 ሺህ ለሚበልጡ አርሶ አደሮች እንዲሰለጥኑ መደረጉም አመልክተዋል፡፡ እንዲሁም በገበያ መሰረተ ልማት ማስፋፋት በኩልም በሀዋሳ፣ በዲላ፣ በሶዶና በቦንጋ ከተሞች አራት የቡና ቅምሻና የጨረታ ማዕከላት ግንባታ ተካሄዷል ብለዋል፡፡ የድህረ ምርት ቴክኖሎጂ በተመለከተም 1ሺህ 512 የእሻት ቡና መፈልፈያና ማድረቂያ፣ የዝንጅብል ማጠቢያና ማድረቂያ፣ በሞተርና በእጅ የሚሰሩ የበቆሎ መፈልፈያ፣ በእንስሳት የሚጎተት ጋሪ ፣ የእንሰት መፋቂያን ጨምሮ ሌሎችን ቴክኖሎጂዎች አርሶ አደሩ ተጠቃሚ እንዲሆን መሰራጨታቸውን ገልጸዋል፡፡ እነዚህ ቴክኖሎጂዎች

በኢትዮጵያ የጤና ትብብር ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

Image
የአለም የጤና ድርጅት በኢትዮጵያ ለ4 አመታት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የጤና ትብብር ስትራቴጂ ይፋ አደረገ፡፡ ስትራቴጁ  የጤና አገልግሎት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን፣ የእናቶችና ህፃናት ሞት መቀነስ፣ የስነተዋልዶ ጤናን ማሻሻል እንዲሁም የተደራጀ መረጃን ማሳደግ ትኩረት ያደርጋል፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ከሰተብርሀን አድማሱ እንዳሉት ትብብሩ ሀገሪቱ ከቀረፀችው የጤና ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም በመሆኑ የምእተ አመቱን ግብ ለማሳካት ከፈተኛ ፋይዳ አለው፡፡ ይህም የጤና ልማት ሰራዊትን በማደራጀት በጤናው ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማስቀጠል ያስችላል ብለዋል፡፡ በአለም የጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶክተር ሊዊስ ሳምቦ በበኩላቸው በሀገሪቱ በጤናው ዘርፍ የሚከናወኑ ስራዎችን ከዳር ለማድረስ ድርጅቱ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ http://www.ertagov.com/amharic/index.php/component/k2/item/641-%E1%89%A0%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8B%A8%E1%8C%A4%E1%8A%93-%E1%89%B5%E1%89%A5%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%AB%E1%89%B4%E1%8C%82-%E1%8B%AD%E1%8D%8B-%E1%88%86%E1%8A%90

አርባምንጭ ከነማ በዓመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በሜዳው ሽንፈትን በሲዳማ ከነማ አስተናዷል።

Image
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መለስ ዋንጫ  የ17ኛው ሳምንት ቀሪ ጨዋታዎች ሚያዝያ 19/2005 ሶስት ጨዋታ የተካሄዱ ሲሆን  ሐዋሳ ላይ ሐዋሳ ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን አስተናግዶ አንድ አቻ ተለያይተዋል።   ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ ቡና በ32 ነጥብ ደደቢት ተከትሎ ፕሪምየር ሊጉ በሁለተኛ ደረጃ ተቀምጧል። ሐዋሳ ከነማ በ30 ነጥብ  ሶሰተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። አርባምንጭ ከነማ በዓመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በሜዳው ሽንፈትን በሲዳማ ከነማ  አስተናዷል። በሲዳማ ቡና 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በመሸነፉ። አዳማ ከነማ አሁንም ከወራጅ ቀጠና መውጣት ሳይችል ቀርቷል በሜዳው በመብራት ኃይል 1 ለ 0 ተሸንፏል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መለስ ዋንጫ ጨዋታ ደደቢት በ36 ነጥብ እየመራ ነው ። http://www.ertagov.com/amharic/index.php/2013-03-11-06-12-23/2013-03-11-07-10-49/item/633-%E1%88%83%E1%8B%8B%E1%88%B3-%E1%8A%A8%E1%8A%90%E1%88%9B-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%89%A1%E1%8A%93%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8C%8D%E1%8B%B6-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%89%BB-%E1%89%B0%E1%88%88%E1%8B%AB%E1%8B%A8

ኢኮኖሚውና ቢዝነሱ ፈዟል! እናነቃቃው እንጂ!

Image
ኢኮኖሚው ወድቋል፣ ሞቷል አይደለም እያልን ያለነው፡፡ ፈዟል ነው፡፡ በእውነት  ፈዟል፡፡ ከፍተኛ በጀት የሚጠይቁ፣ ተግባር ላይ ሲውሉና ሲሳኩም አገርን በእጅጉ የሚጠቅሙ፣ በሐሳብና በፍላጎት ብቻ ሳይሆን በተግባር ሥራቸው የተጀመረ ፕሮጀክቶች አሉ፡፡ ነገር ግን በሚያስተማምን ሁኔታ በቂ በጀት እያገኙ ያሉ ፕሮጀክቶች አይደሉም፡፡ ከውጭ ብድርና ዕርዳታ ከተገኘ ጥሩ፣ ካልተገኘ ደግሞ ራሳችን እንፈጽማቸዋለን ብለን የጀመርናቸው ፕሮጀክቶች ናቸው፡፡ በራስ ተማምኖ መጓዝን የመሰለ የለም፡፡ እዚህ ላይ ስህተት የለም፡፡ ነገር ግን በራስ መተማመን በራስ ገንዘብን እውን ከማድረግ ጋር መያያዝ አለበት፡፡ ምርት እያደገ፣ ኤክስፖርት እያደገ፣ ግብር እያደገ፣ ወዘተ ሲሄድ ነው የውስጥ አቅም ሊጨምር የሚችለው፡፡ በዚህ ዙሪያ ዕድገትና የአቅም መጎልበት ካልታየ ሊገኝ የታሰበው በጀት ላይገኝ ስለሚችል በዕቅዶች ላይ መጓተት ያስከትላል፡፡ የስኳር ፕሮጀክቶች በቂ በጀት እያገኙ አይደሉም፡፡ የምድር ባቡር ሥራው በበጀት በአስተማማኝ ደረጃ ላይ አይደለም፡፡ መንግሥት ከግል የኮንስትራክሽን ድርጅቶችና ከሌሎች ዓበይት ሥራዎችን ከሚሠሩ የግል ድርጅቶች ጋር ተዋውሎ ላሠራው ሥራ ለመክፈልም ሲቸገር እየታየ ነው፡፡ ሥራው ተሠርቷል ክፍያ ግን አልተፈጸመም፡፡  ሁሉም ችግር በገንዘብ  ባይመካኝም የገንዘብ እጥረት አንዱና ዋነኛው ምክንያት ነው፡፡ ባንኮች ለደንበኞቻቸው በተገቢው ደረጃ ብድር እየሰጡ አይደሉም፡፡ ያላግባብ የሚሰጥ ብድርን ማረምና ማስተካከል ተገቢ ነው፡፡ ነገር ግን እየታየ ያለው ችግር ጉድለትን የማስተካከል ሳይሆን ለተገቢው ብድር ብቁና ንቁ ሆኖ አለመገኘት ነው፡፡ የውጭ ምንዛሪ ጉዳይም እንደዚሁ አስተማማኝ አይደለም፤ እጥረት አለበት፡፡ ሙስናም አለበት፡፡ የአቅም ማነስም አለበት፡

ሁለተኛዉን የሙዚቃ ቀን በዓል በሀዋሳ ከተማ ለማክበር ዝግጅት አየተደረገ ነው፡፡

Image
ሀዋሳ ሚያዚያ 19/2005 የብሄር ብሄረሰቦችን ባህልና የቱሪስት መስህቦችን የማስተዋወቅ አላማ ያደረገዉ ሁለተኛዉ የኢትዮጵያ የሙዚቃ ቀን በዓል በተለያዩ ፕሮግራሞች በሀዋሳ ከተማ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የከተማው አስተዳደርና አርቲስቶች ገለጹ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው ይህንኑ በዓል አስመልከቶ የከተማው አስተዳደር የስራ ሃላፊዎችና ታዋቂ አርቲስቶች ትናንት በሀዋሳ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል ። ከግንቦት 9 እስክ 11/2005 በሚካሄደዉ የሙዚቃ ቀን በዓል ላይ የኪነጥበብና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ሰዎች ይሳተፋሉ፡፡ የከተማው አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባና የባህል ፣ቱሪዝምና የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ ምህረት ገነነ እንዳስታወቁት ሀዋሳ የበርካታ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ማዕከል እንደመሆኗ ባህላቸውን፣ እሴታቸውንና ለማስተዋወቅና የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በአሉ ከፍተኛ ፋይዳ ያለዉ ነዉ ። ፕሮግራሙ ከማዝናናት ባለፈ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፋይዳው ክፍተኛ በመሆኑ በተለይ የክልሉና የሀዋሳን ሁለንታናዊ ገጽታንና የእድገት እንቅስቃሴ ለሌላው በማሳየትና ልምድ ለመለዋወጥ እንደሚያግዝ በመታመኑ ፕሮግራሙን ለማሳካት አስፈላጊዉ ዝግጅት ተጠናክሮ መቀጠሉን አስታዉቀዋል ። ታዋቂ የሀገራቸን አርቲስቶች ባለፈው አመት አዲስ አበባ ላይ ያከበሩት የኢትዮጵያ የሙዚቃ ቀን ለሁለተኛ ጊዜ በሀዋሳ ለማክበር ፕሮግራም ይዘው ሲመጡ በደስታ ተቀብለው ለማስተናገድ ባለሀብቶችን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካለትን ያሳተፉ አብይ፣ ንዑሳንና ኮሚቴዎችን አቋቁመው እየተዘጋጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ ከሀገራችን ታዋቂ አርቲስቶች መካከል አቶ ተስፋ አለም ታምራትና አቶ ይገረም ደጀኔ በበኩላቸው " ዝክረ ሀዋሳ ሀገር አቀፍ

Hardywood Bourbon Sidamo

Image
Beer style:  Imperial Coffee Stout aged in Bourbon Barrels An assertive Imperial Stout aged 12 weeks in bourbon barrels and conditioned on custom roasted Sidamo coffee from Lamplighter Roasting Company, Bourbon Sidamo showcases the signature flavors of whiskey, roasted malt and Ethiopian coffee. This robust stout displays a midnight hue with a caramel head and offers a dark chocolate character laced with hints of blueberry from this unique coffee bean, rounded out by charred White Oak infused by an angel’s share of Kentucky goodness. Best with:  Pairs beautifully with rich, soft cheeses, gamey meats in savory sauce, cream-based and dark fruit desserts. Original Gravity (O.G.):  1.092 Strength (ABV):  10.3 % ABV Color (SRM):  45 °L Bitterness (IBU):  55 IBUs Next release date:  Sat, 03/02/2013 - 2:00pm Package:  Draft 1/6 bbl (5.1 gal) keg Bottles 12 x 750 ml bottles Category:  Barrel Series beer

አዲሱ የኢትዮጵያ የቋንቋ ፖሊሲ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው

Image
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 13 ፣ 2005 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀው የቋንቋ ፖሊሲ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው። ረቂቅ ፖሊሲው ላለፉት ሁለት ዓመታት ሀገራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቋንቋዎችና ባህሎች አካዳሚ ጋር በመተባበር በባለድርሻ አካላት ሲገመገም ነው የቆየው። ትላንትና ከትናንት ወዲያ  በተካሄደው የመጨረሻ ግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ ፥ የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላትን ጨምሮ ሌሎችም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ተቋማት የተውጣጡ 230 ተሳታፊዎች ተገኝተዋል። በሚኒስቴሩ የቋንቋና የባህል ልማት ዳይሬክተር አቶ አውላቸው ሹምነካ እንዳሉት ፖሊሲው የግልና የጋራ የቋንቋ መብቶችን የያዘ ነው። ከፊደል ቀረጻ ጀምሮ እስከ ትግበራ ያለው ሂደት በስርዓት እንዲመራ ፖሊሲው አጋዥ ይሆናል ሲሉ አቶ አውላቸው ለሪፖርተራችን ራሔል አበበ ነግረዋታል። በመድረኩ የቋንቋና የህግ ማዕቀፍ፣ ቋንቋና አፍ መፍቻ ፣ ቋንቋና ከፍተኛ ትምህርት የሚሉና ሌሎችም 10 ጥናታዊ ጽሁፎች የቀረቡ ሲሆን ፥ በቋንቋ ዙሪያ የህንድና የደቡብ አፍሪካ ተሞክሮ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። የቋንቋ መብቶች በተገቢው መንገድ ተግባራዊ እንዲሆኑና እንዲደረጉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል የተባለው ፖሊሲ ግብአት ከተሰበሰበት በኋላ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ እንደሚጸድቅ ይጠበቃል።

በለኩ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ የሚሸጥ መድሃኒት እየተበራከተ ነው.......ነዋሪዎች

Image
አዋሳ ሚያዚያ 15/2005 በሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ በሌኩ ከተማ በሀገ ወጥ መንገድ በከተማው የሚሸጡ መድሃኒቶች መበራከት አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የከተማው ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ በከተማው በገበያ ፣በመንገድ ዳርና ሱቆች በህገ ወጥ መንገድ የሚሸጡ መድሃኒቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መቷል፡፡ ይህም ለነዋሪዎች ከፍተኛ ስጋት እንደፈጠረባቸው ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ሪፖርተር አስተያየታቸውን የሰጡ አንዳንድ የከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ ከነዋሪዎቹ መካከል ወይዜሮ ጥሩወርቅ ወልዴ፣ ወይዜሮ አበባው በቀለና ወይዘሮ ምትኬ ጫኒያለው እንዳሉት በተለይ ረቡዕና ቅዳሜ መድሃኒቱ ገበያ ላይ እንደማንኛውም ሸቀጥ ቀርቦ እየተሸጠ ይገኛል፡፡ መድሃኒቱ የሚሸጠው ምንም ስለመድሃኒቱ ዕውቀት በሌላቸው ግለሰቦች መሆኑ ጉዳዩን እጅግ አሳሳቢ እድሮጎታል፡፡ በተለይ የሰው መድሃኒት ከከብቶች፣ ከበግና ከፍየል በድሃኒቶች ጋር አንድ ላይ ተቀላቅሎ መሸጡ የነገሩን አሳሳቢነት በህብረተሰቡ ዘንድ እንዲጨምር ማድረጉን ነዋሪዎቹ ገልፀዋል፡፡ የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ቡርሶ ቡላሾ ነዋሪዎች ያነሱት ቅሬታ ትክክል መሆኑን በማመን ችግሩን ሙሉ ለሙሉ ለማስወገድ ከወረዳ አስተዳደር፣ ከፖሊስና ከህብረተሰቡ ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡ ህገ ወጥ መድሃኒቶቹ ጎረቤት ወረዳዎችና ዞኖች በማቋረጥ ወደ ከተማ የሚገቡ ስለሆነ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ከአጎራባች ወረዳዎችና ዞኖች ጋር በመሆን እየሰሩ እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡ ችግሩን ለመቅረፍ የተጀመሩ ስራዎችን ከዳር ለማድረስ የህብረተሰቡ የተቀናጀ ትብብርና እገዛ ወሳኝ በመሆኑ በህገ ወጥ መንገድ በመድሃኒት ንግድ የተሰማሩ ግለሰቦችን በማጋለጥ ህብረተሰቡ እንዲተባበር ሃላፊው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ h

የኢትዮጵያ ምርጫ፤ ሰብአዊ መብትና ዉዝግብ

Image
ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ብራስልስ ላይ እንዳሉት መንግሥታቸዉ ከዓለም አቀፉ ድርጅት ሸላሚዎች ጋር አይግባባም፥ እንዲያዉም ይቃረናል።ከዋሽግተን ዲሲ የደረሰንን ዘገባ ከተከታተላችሁት፥ የዩናይትድ ስቴትስ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር አርብ ማታ ይፋ ያደረገዉ ዓመታዊ ዘገባ ከጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም መግለጫ ጋር መቃረኑን አስተዉላችኋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሕዝብ ግንኙነት ምክትል ኀላፊ፥--- ከተቃዋሚ ፓርቲ ባለሥልጣናት አንዱ፥ --- የፖለቲካ ተንታኝ፥ ---- ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማይርያም ደሳለኝ፥--- የዩናይትድ ስቴትስ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሹም፥--- አይግባቡም።አይደማመጡም፥ ይቃረናሉም።እንዴት? ለምን? ላፍታ አብረን እንጠይቅ ------ የተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች እንደዘገቡት፥ኢትዮጵያዉያን ሥደተኞች ለበርካታ አመታት እንደሚያደርጉ፥ እንደኖሩበት፥ከኖርዌ እስከ ዋሽግተን፥ ከአዳራሽ እስከ አደባባይ እንደተሰለፉ ያለፈዉ ሳምንት-ይሕን ሳምንት ተካ።ጥያቄዉ አንድም ብዙም ነዉ።መፈክሩ ግን ይቀነቀናል።ጥያቄዉ ይዥጎደጎዳል።ቅዳሜ፥-ስታቫንገር-ኖርዌ ተደገመ። ቅዳሜ፥ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ምናልባት አዲስ አበባ ይሆኑ ይሆናል።ከአራት ቀን በፊት ሮብ ግን ሽትራስቡርግ-ፈረንሳይ ነበሩ።ጠቅላይ ሚንስትሩ ከአዉሮጳ ሕብረት ምክር ቤት ፕሬዝዳት ከማርቲን ሹልስ ጋር ባደረጉት ዉይይት ከተነሱ ጉዳዮች የኢትዮጵያ መንግሥት የሠብአዊ መብት፥ የፕሬስ ነፃነት፥ የፍትሕ አያያዝ ዋናዎቹ ነበሩ። ድምፅ ሲሰጥ ርዕሠ-መንበሩን ፓሪስ ፈረንሳይ ያደረገዉ የተባበሩት መንግሥታት የትምሕርት፥ የሳይንስ እና የባሕል ድርጅት (UNESCO) የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት ወንጀል በይግባኝ አምስት ዓመት እስራት ያስፈረደባትን አምደኛ፥ ፀሐፊ

ኢሳት የተባለው የቴለቪዥን ጣቢያ በወንዶ ገነት ነዋሪ የሆኑትን የሲዳማን እና የኣማራን ብሄሮች ለማጣላት የሚያደርገውን ቅስቀሳ ያቁም

Image
የወንዶ ገነት ኮሌጅ ዲን እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ ታሰሩ ኢሳት በኣካባቢው መንግስት እና በወንዶ ገነት  የደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ የከሰተውን ኣለመግባባት ገጽታውን በመቀየር የዘር ግጭት ለመጫር የሚያደርገውን ግፍት የምመለከተው ኣካል ማቆም ኣለበት።  ኣለመግባባቱን በተመለከተ በኢሳት የቀረበው ዜናን ከታች ያንቡ፦ ሚያዚያ ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-በአዋሳ ዩኒቨርስቲ ስር የሚገኘው የወንዶገነት የደንና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ዲን የሆኑት ዶ/ር ጸጋየ በቀለ እና የኮሌጁ የፖሊስ ክፍል አዛዥ  ሻምበል አለማየሁ ወረታ የታሰሩት የመንግስት ባለስልጣናት የኮሌጁን መሬት በመቁረጥ ለአካባቢው ተወላጅ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ በመቃወማቸው ነው። አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ዩኒቨርስቲው ባለስልጣን ለኢሳት እንደገለጹት ሁለቱም ግለሰቦች የታሰሩት የአካባቢው ባለስልጣናትየኮሌጁን መሬት በመውሰድ ለአንድ ባለሀብት ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ ሁለቱ ሰዎች አጥብቀው በመቃወማቸው ነው። ሻምበል አለማየሁም ሆኑ ዶ/ር ጸጋየ “መሬቱ የኮሌጁ በመሆኑ ፈርመን አንሰጥም” በማለታቸው ካለፈው አረብ ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆኑ፣ ባለስልጣኑ እንደሚሉት ጉዳዩ ከዘር ጋር የተያያዘ ነው። ሻምበል አለማየሁ የሲዳማን ህዝብ ለመውጋት ጦር አዘጋጅተዋል የሚል ክስ የቀረበባቸው ሲሆን፣ እሳቸውን ለመያዝ ከ12 በላይ ፖሊሶች ወደ ዩኒቨርስቲው ሲገቡ መጠነኛ ረብሻ ተነስቶ እንደነበርም ለማወቅ ተችሎአል። ሻምበል አለማየሁ በተያዙበት ወቅት ” ወንጀል አልፈጸምኩም ወንጀሌ አማራ መሆኔ ብቻ ነው” በማለት ይናገሩ እንደነበር የአይን እማኞች ተናግረዋል። ወንዶገነት በጉዳዩ ዙሪያ የአካባቢውን ባለስልጣናትን ለማነጋገር አደረግነው

በርካታ የሲዳማ ኣርሶ ኣደሮችን ከዳቶ ኦዳሄ ቀበሌ በማፈናቀል የዛሬ 24 ኣመት የተቋቋመው የታቦር ሴራሚክስ ፋብርካን በተመለከተ ፕሪቨቲዜሽን ድርጅት እና ገዡው እየተወዛገቡ ነው

Image
Privatisation Agency Sues Tabor Ceramics Buyer ALTEHET Engineering defaults on over 16 million Br, after Failing to Respond to Court Action The Seventh Bench of the Federal High Court ordered ALTEHET Engineering PLC to respond to charges filed against it by the Privatisation & Public Enterprise Agency (PPESA). The company, which has failed to remit the first of its instalment payments to acquire Tabor Ceramic S.C, as well as make payments on a loan provided to it by the Industrial Development Fund, is expected to present its defence to the Court on May 29, 2013. ALTEHET bought Tabor, a former state property, from the PPESA, after it was floated for privatisation in 2011. On the fifth of August of the same year they agreed to pay 63 million Br to purchase the ceramics manufacturer. ALTEHET made an additional payment of 23 million Br (37pc of the total) a month later. The Agency also provided the company with a 24.9 million Br loan from its Industrial Development Fund to a

ለመሆኑ ያለተፎካካሪ የተደረገው የሲዳማ ምርጫ ውጤት ኣሽናፊዎቹን ጩቤ ያስረግጥ ይሁን?

Image
ደኢህዴን ያለምንም ተፎካካሪ የተወዳደረበት የቀበሌ ምክር ቤት ምርጫ ውጤት ይፋ ሆኗል። የምርጫው ውጤት ምርጫው ከመካሄዱ በፊት ጀምሮ የሚታወቅ ሲሆን ለፎርማሊት ተብሎ ውጤቱ ይፋ ተደርጓል ይለናል የኢዜኣ ዘጋባ። ለመሆኑ ያለተፎካካሪ የተደረገው የሲዳማ ምርጫ ውጤት ኣሽናፊዎቹን ጩቤ ያስረግጥ ይሁን? ለማንኛውም የምርጫ ውጤ ይፋ መደረጉን የተመለከተ ዜና ከታች ያንቡ። አዋሳ ሚያዚያ 14/2005 በደቡብ ክልል ሲዳማ ዞን ትናንት በተካሄደው የቀበሌ ምክር ቤት ምርጫ ለመራጭነት ከተመዘገበው ህዝብ ከ93 በመቶ በላይ መሳተፉን የዞኑ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ብርሃኑ ዱካሞ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹ በዞኑ አንድ ሺህ 507 የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ አሰጣጡ ስነስርዓት በሰላም ተጠናቆ ጊዜያዊ ውጤቱ ይፋ ሆኗል፡፡ በዞኑ 19 ወረዳዎችና ሁለት የከተማ አስተዳደር ከተመዘገው አንድ ሚሊዮን 116ሺህ በላይ መራጭ 93 በመቶ ድምፅ ድምፅ መስጠቱን ተናግረዋል፡፡ አንዳንድ የምርጫ ጣቢያ ሃላፊዎች፣ የህዝብ ታዛቢዎችና አስፈፃሚዎች በሰጡት አስተያየት ምርጫው ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ መካሄዱን ገልፀዋል፡፡

Ethiopia refutes US human rights report

Image
US condemns Ethiopia's human rights record. ADDIS ABABA: Ethiopian government officials are speaking out against a recent American State Department report that criticized the East African country’s human rights record, telling Bikyanews.com that the findings are “unwarranted.” “We have been pushing toward a more democratic society and we believe Ethiopia is a leader on human rights issues across Africa,” a foreign ministry official told Bikyanews.com on Saturday on condition of anonymity as he was not authorized to speak to the media. “If we want to condemn human rights violations, how about the US and their continued use of terror tactics, drones against civilians in the world. That is a crime and should be condemned,” the official continued. The US government on Friday commended activists, netizens, and journalists for their courage in advocating for universal human rights and expressed concern over the heightened crackdown on civil liberties, rebuking several countri

ፌዴሬሽኑ ከደቡብ እግር ኳስ አመራር ጋር የደረሰበት ስምምነት አለመግባባት ፈጠረ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ግጭት ውስጥ ገብቶ ከቆየ በኋላ፣ ባለፈው ሚያዝያ 1 ቀን 2005 ዓ.ም. ሁለቱ ፌዴሬሽኖች ባካሄዱት የጋራ ስብሰባ ከስምምነት ቢደርሱም፣ ስምምነቱ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ውስጥ አለመግባባት መፍጠሩ ተሰማ፡፡ የብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚዎች፣ በፌዴሬሽኑ ልዩ ልዩ ክፍሎች ወሳኝ ድርሻ ያላቸው ሙያተኞችና ሠራተኞች ባለፈው ረቡዕ ባደረጉት ስብሰባ፣ በፌዴሬሽኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እንደተነጋገሩ፣ የፌዴሬሽን ምንጮች በተለይ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ እንደምንጮቹ፣ በዕለቱ በተካሄደው ስብሰባ በፌዴሬሽኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በርካታ ነጥቦች ተነስተው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን፣ በአንዳንዶቹ ነጥቦች ላይ የጋራ መግባባት ሲፈጠር፣ በአንዳንዶቹ ግን በተለይም ሥራ አስፈጻሚዎቹን ለሁለት በመክፈል ክፉና ደግ አነጋግሯል፡፡ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው መካከል አለመግባባት ከፈጠሩት ነጥቦች፣ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና በደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ፣ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አቶ ሳህሉ ገብረወልድ ያለ ሥራ አስፈጻሚው ይሁንታ ወደ ሐዋሳ በማምራት ከደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ልዩነቱን ለማጥበብ የደረሱበት ስምምነት እንደሆነ ምንጮቹ ያስረዳሉ፡፡  በብሔራዊ ፌዴሬሽኑና በደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መካከል ተደረሰበት የተባለው ስምምነት ‹‹የደቡብ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መጋቢት 21 ቀን 2005 ዓ.ም. በሐዋሳ ጠርቶት የነበረው ስብሰባ ከመነሻው ሁለት ተልዕኮዎች እንደነበሩት፣ አንዱና የመጀመርያው በክልሉ ያለውን የስፖርት ልማት እንቅስቃሴ ለተጋባዥ የክልል ፌዴሬሽኖችና ከተማ አስተዳደሮች በማስጐብኘት ልምድ ልውውጥ ማድረግ፣ በሌ

የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ኣባላት ለምርጫው ሲያደርጉ በነበረው ዝግጅት በምርጫው ቀን የምርጫውን ነጻ እና ገለልተኛነት ላይ በነበራቸው ጥርጣሬ የተነሳ የምርጫው ህደት እስክጠናቀቅ ድረስ የምርጫውን ስነስርኣት በትጋት ለመከታተል እንደምፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የምርጫ ባርድ ለሲኣን በጻፈው ደብዳቤ የሲኣን ኣባላት የምርጫ ድምጻቸውን ከሰጡ በኃላ በምርጫ ጣቢያው ኣከባቢ እንዳይቆዩ እና ወደየቤታቸውን እንዲሄዱ ኣዞ ነበር፤ ደብዳቤውን ከታች ያንቡት።

Image
የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ኣባላት ለምርጫው ሲያደርጉ በነበረው ዝግጅት በምርጫው ቀን የምርጫውን ነጻ እና ገለልተኛነት ላይ በነበራቸው ጥርጣሬ የተነሳ የምርጫው ህደት እስክጠናቀቅ ድረስ የምርጫውን ስነስርኣት በትጋት ለመከታተል እንደምፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የምርጫ ባርድ ለሲኣን በጻፈው ደብዳቤ የሲኣን ኣባላት የምርጫ ድምጻቸውን ከሰጡ በኃላ በምርጫ ጣቢያው ኣከባቢ እንዳይቆዩ እና ወደየቤታቸውን እንዲሄዱ ኣዞ ነበር፤ ደብዳቤውን ከታች ያንቡት። 

የአውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የህዝቡ ነጻነት እንዲከበር ጠየቁ

ሚያዚያ  ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:-የአውሮፓ ህብረት የፓርላማ መሪ ማርቲን ሹልትዝ ፣ የኮሚሺኑ ፕሬዚዳንት ሚስተር ጆሴ ማኑኤል  የጎበኙት ጠ/ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ባሮሶ እና የካውንስሉ ፕሬዚዳንት ሚ/ር ቫን ሩምፒ፣ ኢትዮጵያ በእሰር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋንና ርእዮት አለሙን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ፣ በአገሪቱ ውስጥ የሀዝቡ ነጻነት እንዲከበር፣ የጸረ ሽብር ህጉ እንዲሻሻል፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ለመቆጣጠር የወጣው ህግ እንዲከለስ ለጠ/ሚ ሀይለማርያም ደሳለኝ ጥያቄ አቅርበዋል። ባለስልጣናቱ ጥያቄውን ያቀረቡት አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ የአውሮፓን ህብረት በጎበኙበት ወቅት ነው። ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሰላም ለማስከበርና ሽብረተኝነትን ለመዋጋት እንዲሁም ድህነትን ለመቅረፍ ለማታደርገው ጥረት እውቅና እንደሚሰጡ የገለጡት ባለስልጣናቱ፣ ይሁን እንጅ  ትክክለኛ ልማት የሰው ልጆች ነጻነት ሳይከበር የሚመጣ ባለመሆኑ ፣ መንግስት የዜጎቹን ነጻነት እንዲያከበር ጠይቀዋል። የኮሚሺኑ ፕሬዚዳንት ሚ/ር ባሮሶ የሰብአዊ መብቶች ሁሉም የሰው ልጆች ሊያገኙዋቸው የሚገቡ አለማቀፍ መብቶች መሆናቸውን ለአቶ ሀይለማርያም ገልጸውላቸዋል። የካውንስሉ ፐሬዛድንት በበኩላቸው “ የማህበራዊ ልማት ስኬት የሚለካው በጠንካራና ግልጽ በሆነ ማህበረሰብ እንዲሁም መሰረታዊ የሆኑ የሰው ልጆች መብቶች ሲከበሩ ነው በማለት ተናግረዋል፡ አቶ ሀይለማርያም በኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርአት እንዲሰፍን፣ የዜጎች መብቶች አንዲከበሩና የሲቪክ ማህበረሰቡ ሚና አንዲጎለብት ጥረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል። ሶስቱም የ አውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ የዲሞክራሲና የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ችግሮች ላይ ተመሳሳይ አቋም መያዛቸ

“ከምርጫው በኋላም እስሩና እንግልቱ ቀጥሏል” የሲዳማ አርነት ንቅናቄ

Image
ባለፈው ሳምንት ምርጫው አንድ ቀን ሲቀረው እጩዎቼ፣ ታዛቢዎቼና አባላቶቼ በእስር፣ በድብደባና ከሥራ በመባረር እየተንገላቱ ነው በማለት ራሱን ከምርጫው ያገለለው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ፤ ከምርጫው በኋላም እስሩና እንግልቱ መቀጠሉን አስታወቀ - በአንድ ሳምንት 26 አባላቱ እስር እንደተፈረደባቸው በመግለፅ፡፡ በሲዳማ ዞን በየወረዳው ጊዜያዊ ፍርድ ቤቶችና ሸንጎዎች እየተቋቋሙ የፓርቲው እጩዎች፣ ታዛቢዎችና አባላት ከ400 ብር በላይ የገንዘብ ቅጣትና ከ3ወር እስከ አንድ ዓመት ከስድስት ወር የሚደርስ እስራት እየተፈረደባቸው ወህኒ መውረዳቸውን የሲዳማ አርነት ንቅናቄ የደርጅቱ ጉዳይ ሃላፊ ዶ/ር አየለ አሊቶ ገልፀዋል፡፡ ከምርጫ ሂደቱ ጀምሮ ከምርጫ በኋላም እንግልቱ ቀጥላል ያሉት ዶ/ር አየለ አሊቶ፤ የኢህአዴግ አመራሮች ከሳሽም ፈራጅም በሆኑበት ሁኔታ ዜጎቻችን እየተንገላቱ ነው፤ ከምርጫው ብንወጣም ትግላችን ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ፓርቲው በአዲስ አበባና አካባቢ ምርጫ ላለመሳተፍ ከወሰኑት 33 ፓርቲዎች በመነጠል “በሲዳማ ህዝብ ጥያቄ ነው” በሚል በምርጫው ለመወዳደር የምርጫ ምልክት ከወሰደ በኋላ ነው ራሱን ከምርጫው ያገለለው - እጩዎቼና ታዛቢዎቼ ላይ እንግልት ደረሰ በሚል፡፡ የምርጫ ቦርድ በበኩሉ ጉዳዩን ማጣራቱን ጠቁሞ የፓርቲው ክስ መሠረተ ቢስ መሆኑን ደርሼበታለሁ ሲል ለኢቲቪ ገልጿል - ባለፈው ሳምንት፡፡ http://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=12197:%E2%80%9C%E1%8A%A8%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB%E1%8B%8D-%E1%89%A0%E1%8A%8B%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%A9%E1%8A%93-%E1%8A%A5%E1%

ኢህአዴግ በሁሉም የምርጫ ቦታ አሸንፌያለሁ ይላል

በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች አሸንፈናል” - ተቃዋሚዎች ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ ኢህአዴግ ጊዜያዊ ውጤት በመጥቀስ በሁሉም ቦታዎች እንዳሸነፈ የገለፀ ሲሆን በምርጫው የተሳተፉ ተቃዋሚዎች በውጤቱ እርግጠኛ ባይሆኑም በጥቂት የአዲስ አበባ ምክር ቤት ቦታዎች የምናሸንፍ ይመስለናል ብለዋል፡፡ የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ፕሬዚዳንት አቶ አየለ ጫሚሶ “ህዝቡ ጥሩ ድምጽ እንደሰጠን እናውቃለን፡፡ ውጤቱን በተመለከተ ግን የምርጫ ቦርድ ይፋ ካደረገ በኋላ የምናየው ይሆናል” ብለዋል፡፡ አቶ አየለ አክለውም በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች እጩዎቻቸው አሸናፊ እንደሆኑ ነገር ግን የመጨረሻውን ውጤት በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የሚወሰን ስለሚሆን የምርጫ ቦርድ መግለጫ መጠበቅ የግድ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ አቶ አየለ በሂደቱ ላይ የታዩ ብዙ ችግሮች እንደነበሩ ገልፀው፣ ከነዚህ መካከል የንብ ምልክት ብቻ በየጣቢያው መቀመጡ እንዲሁም በድምጽ ቆጠራ ወቅት የእነሱ ታዛቢዎች እንዳይገኙ መደረጋቸው ተገቢ አይደለም፤ ቅሬታችንን በወቅቱ ለምርጫ ቦርድ አቅርበናል ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ) ፕሬዚዳንት አቶ ተሻለ ሰብሮ በበኩላቸው፣ በምርጫው ውጤት እንዳልቀናቸው ማረጋገጣቸውን ጠቅሰው፣ ፓርቲያቸው በምርጫው መሳተፉን ይበልጥ ከህብረተሰቡ ጋር እንዲተዋወቅ እንዳደረገው ገልፀዋል፡፡ የምርጫው አጠቃላይ ሂደትና ውጤት በተመለከተ ያላቸውን አቋምም በምርጫ ቦርድ ውጤቱ ይፋ ከተደረገ በኋላ እንደሚያሳውቁ አቶ ተሻለ ገልፀዋል፡፡ የመላው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ንቅናቄ (መኢብን) ሊቀመንበር አቶ መሣፍንት ሽፈራው፤ በአዲስ አበባ በሶስት የምርጫ ጣቢያዎች ቢያሸንፉም አጠቃላይ ውጤቱን ለማወቅ የምርጫ ቦርድን መግለጫ እንጠብቃለን ብለዋል፡፡ ኢህአዴግ በበኩሉ በአዲስ

Infrastructure dev't well in progress in Hawassa

Image
Construction of roads and infrastructure development is well in progress in Hawassa Town, South Ethiopia Peoples' State capital, with close to 170 million Birr, the town Municipality has said. Infrastructure development expansion project Coordinator with the Municipality, Mebratie Melesse stated that the projects include, construction of cobblestone roads and flood canals, upgrading of gravel roads to asphalt level, installation of lampposts and traffic signals, among others.  Accordingly, over 60 million Birr of the stated sum goes to construction of 25km cobblestone roads being carried out in the town. So far 7km of construction of the cobblestone road is completed. Construction of the road created over 6000 jobs.  Upgrading of 17km gravel road to asphalt level is also underway with 47 million Birr. Some 40 per cent of upgrading of the road is already finalized and the work is expected to be finalized until early next Ethiopian year.  He said installation of lamppo

The 2013 Hawassa Trade, Development and Tourism International Exhibition and Bazaar, 19-28 of April 2013

Image
http://www.indo-ethio.biz/index.php/en/trade-information/138-the-2013-hawassa-trade-development-and-tourism-international-exhibition-and-bazaar-19-28-of-april-2013

Economic Cost of Malaria on Sidama Zone, SNNPR, Ethiopia

Image
Wondwosen Gebeyaw Kassa  Independent March 7, 2013 Abstract:        Malaria remains one of the major health problems in Ethiopia as in Sidama Zone, Southern People’s Nations and Nationalities Region. Though it fairly gets attention as a health problem, its cost on the economy stayed unnoticed. In the thesis, ‘Economic Cost of Malaria on Sidama Zone, SNNPR, Ethiopia’, an attempted has made to investigate and estimate the economic cost of malaria morbidity and mortality on households and public Health institutions in Sidama Zone. To conduct the study, cross sectional household survey of randomly selected 100 households from rural setting of Sidama Zone has been done. Data collected by interview using the structured questionnaire and interviewing key informants from March 15 – April 01, 2011. Desk review done using checklist. The study area was chosen based on the agro-ecological feature and malaria prevalence of the Zone. The collected data analyzed using SPSS software; the findin

Patient satisfaction on tuberculosis treatment service and adherence to treatment in public health facilities of Sidama zone, South Ethiopia

Research article Abstract (provisional) Background Patient compliance is a key factor in treatment success. Satisfied patients are more likely to utilize health services, comply with medical treatment, and continue with the health care providers. Yet, the national tuberculosis control program failed to address some of these aspects in order to achieve the national targets. Hence, this study attempted to investigate patient satisfaction and adherence to tuberculosis treatment in Sidama zone of south Ethiopia. Methods A facility based cross sectional study was conducted using quantitative method of data collection from March to April 2011. A sample of 531 respondents on anti TB treatment from 11 health centers and 1 hospital were included in the study. The sample size to each facility was allocated using probability proportional to size allocation, and study participants for the interview were selected by systematic random sampling. A Pre tested, interviewer administered ques