የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሸኛኘት ተደረገለት
ዛሬ ነሀሴ 29/2005 በተካሄደው የአሸኛኘኘትና የሽልማት ስነ-ስርአት አሰልጣኝ ሰውነት እንዳሉት ብሄራዊ ቡድኑ አሸንፎ ለማለፍ ዝግጁ ነው ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝደንት ሳህሉ ገብረወልድ በበክላቸው ቡድኑ አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈልገውን ውጤት በማስመዝገብ አዲስ ታሪክ ለማስመዝገብ አስፈላጊው ጥረት ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል፡፡
Comments
Post a Comment