Posts

Showing posts from October, 2012

የስኳር ምርትን ወደ ውጭ ለመላክ ከፍተኛ ጥረት እንደሚደረግ ተገለጸ

Image
አዲስ አበባ፣ጥቅምት 21 ፣2005 (ኤፍ ቢ ሲ) የስኳር ምርትን ባለፈው ዓመት ወደ ውጭ መላክ ይጀመራል ተብሎ የነበረ ቢሆንም የስኳር ፕሮጀክቶቹ በታሰበላቸው ፍጥነት እየሄዱ እንዳልሆነ ተገለጸ።  የስኳር ኮርፖሬሽን እንደሚለው ለፕሮጀክቶቹ መጓተት ዋነኛው ምክንያት የአቅም ውስንነት ነው።  ቀደምሲልየማስፋፊያስራእየተሳራባቸውየነበሩየስኳርፋብሪካዎችንና ነባርየስኳርፋብሪካዎችንበመጠቀምካለፈውዓመትጀምሮየስኳርምርትለውጭገበያለማቅረብታቅዶየነበረሲሆን፥እንደታቀደውግንማድረግአተቻለም። የስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ልዩ አማካሪ አቶ አስፋው ዲንጋሞ እንዳሉት ፥ የኮንትራክተሮችም ሆነ የአማካሪዎች አቅም ውስንነት ፣ የገንዘብ እጥረት ፣ በበቂ የሰው ኃይል አለመደራጀት ፣ ለፕሮጀክቶቹ መጓተት በምክንያትነት ከሚጠቀሱት ውስጥ ዋነኞቹ ናቸው። ከፕሮጀክቶቹ ግዝፈትና ውስብስብነት ጋር በተያያዘም ፥ የስኳር ኮርፖሬሽንም ቢሆን የፕሮጀክት አመራርና አስተዳደር ድክመት እንደነበረበትና፥ በአሁን ወቅት ግን ችግሮቹ በመለየታቸው በያዝነው ዓመት ፕሮጀክቶቹን በአዲስ መልክ ለማፋጠንና ለማጠናቀቅ ርብርብ በመደረግ ላይ መሆኑንም ነው ያስረዱት። ኮርፖሬሽኑ ፕሮጀክቶቹን በአዲስ መልክ ለመምራት እንዲያስችለውም ፥ ባለፉት ሶስስት ወራት ቁልፍ ችግሬ ነበር ላለው የአቅም ውስንነት ትኩረት ሰጥቶ ሰርቷል ፥ እየሰራም ነው። የሰው ኃይሉን አቅም ለማጎልበትም በውጭ ሃገራት ጭምር በመላክ የተለያዩ ስልጠናዎችን እንዲያገኙ እያደረገ ነው። የከሰም ስኳር ፋብሪካ በጣም ከዘገዩት ውስጥ አንዱ ሲሆን ፥ የፋብሪካ ግንባታውንም በዚህ ዓመት በአብዛኛው በማጠናቀቅ በቀጣዩ ዓመት ወደ ማምረት ስራ እንዲገባ ታቅዶ እየተሰራ ይገኛል ፥ የወልቃይት፣የበለስና ስድስት ፋብሪካዎች የሚገነቡበት የደ

አሥራ አምስት የመንግሥት ሆስፒታሎች የልቀት ማዕከል ሊሆኑ ነው

በታደሰ ገብረ ማርያም በመላ አገሪቱ የሚገኙና በአጠቃላይ የ15 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ የነበሩ 15 ምርጥ የመንግሥት ሆስፒታሎችን ከፍተኛና ጥራት ባለው የሕክምና ቴክኖሎጂ በማደራጀት፣ የልቀት ማዕከል እንዲሆኑ የማድረግ እንቅስቃሴ በመከናወን ላይ መሆኑ ታወቀ፡፡ እስካሁን በተካሄደው እንቅስቃሴ አዲስ አበባ ከተማ ለሚገኝ አንድ ምርጥ ሆስፒታል ኤምአርአይ የተባለ ዘመናዊ የሕክምና መሣርያ የቀረበለት መሆኑን፣ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሜዲካል ሰርቪስ ዳይሬክቶሬት ምንጮች አስታውቀዋል፡፡ ምንጮች በተለይ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የትኛውንም የአካል ክፍል ጥራት ባለው ምስል የሚያሳየው የተራቀቀ ቴክኖሎጂ የቀረበውም ለቅዱስ ጳውሎስ ስፔሻላይዝድ አጠቃላይ ሆስፒታል ነው፡፡ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ሌሎችም ምርጥ ሆስፒታሎች አቅም በፈቀደ መጠን በየተራ የዚሁ የተራቀቀ ቴክኖሎጂ ባለቤት የሚሆኑበት ጊዜ ሩቅ እንደማይሆን ተጠቁሟል፡፡ በመላ አገሪቱ ከሚገኙ 119 የመንግሥት ሆስፒታሎች መካከል፣ 15ቱ ብቻ ምርጥ ተብለው ሊለዩ የቻሉት የተለያዩ ደረጃዎች ያሉትና የተገልጋዩን እርካታ ማዕከል ያደረገ መስፈርት በማውጣት መሆኑን ምንጮች ጠቅሰው፣ የመጀመርያው መስፈርት የሆስፒታሎቹን አገልግሎትና የአፈጻጸም ሁኔታን የሚመለከት መሆኑንና በመስፈርቱ 30 ሆስፒታሎች መመረጣቸውን አስረድተዋል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ የተቀመጠው መስፈርት ተግባራዊ የሆነው የሰላሳዎቹን ሆስፒታሎች የሕክምና አገልግሎት አሰጣጥን በአካል ተገኝቶ በማየትና በመገምገም ሲሆን፣ በዚህ ዓይነቱም አካሄድ 15 ሆስፒታሎች የሚፈለገውን ደረጃና መስፈርት አሟልተው በመገኘታቸው፣ ‹‹ምርጥ ሆስፒታሎች›› ተብለው መመረጣቸውን ከምንጮች ማብራሪያ ለመዳት ተችሏል፡፡ ‹‹የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ትብብር ለጥራት›› በሚል ፕሮጀክት አማካይነት መስፈር

መንግሥት ኢሕአዴግንና የንግዱን ኅብረተሰብ ያጣመረ የንግድ የልማት ሠራዊት ሊፈጥር ነው

በዳዊት ታዬ የንግድ ኅብረተሰቡ የሚጠበቅበትን አገራዊ አስተዋጽኦ እንዲወጣ ለማድረግ መንግሥት፣ ኢሕአዴግራና የንግዱን ኅብረተሰብ ያጣመረ የንግድ ልማት ሠራዊት መፍጠር የግድ ነው ሲሉ የንግድ ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡ የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔ ይህንን የገለጹት ትናንት በተካሄደው የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ ላይ ነው፡፡ በሦስቱ ጥምረት ይመሠረታል የተባለው የንግድ የልማት ሠራዊት አገሪቱ ለጀመረችውና ተግባራዊ በማድረግ ላይ ላለችው ዕቅድ መሳካት ቁልፍ ሚና ይኖረዋል በማለት ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ የንግድ የልማት ሠራዊት መፍጠርን በተመለከተ ሚኒስትሩ በሰጡት ማብራሪያ፣ በሌሎች ዘርፎች እየተፈጠሩ እንዳሉት የልማት ሠራዊቶች ዓይነት አደረጃጀት እንዲኖረው ይደረጋል፡፡ ልማታዊ አስተሳሰብ እንዲኖር ሚኒስቴሩ የንግድ አሠራር ለውጥ እያደረገ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ከበደ፣ የንግድ ኅብረተሰቡን ከሚመለከቱ ሁለት ፓኬጆች ጐን ለጐን የንግድ ልማት ሠራዊት ለመፍጠር ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡ ‹‹በተደጋጋሚ በመገናኛ ብዙኅን እንደምትሰሙት በሦስት አካላት የሚመሠረት ነው፤›› ያሉት የልማት ሠራዊት ጥምረት የሚፈጠረው ‹‹ከገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ፣ ከመንግሥትና ከሚመለከተው የኅብረተሰብ ክፍል ነው፤›› ካሉ በኋላ፣ ‹‹በዚህ ጥምረት መንግሥትን የሚወክለው ንግድ ሚኒስቴር ነው፡፡ ከንግድ ሚኒስቴር አንፃር ሊፈጠር የታሰበው የንግድ ልማት ሠራዊት መንግሥት፣ ኢሕአዴግንና የንግድ ምክር ቤቶችን በጋራ እንዲሠሩ ዕድል ይፈጥራል፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡ ይህም በመግባባትና በመመካከር የሚፈለገውን ወጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ዘመን ማጠቃለያ የንግዱ ዘርፍ 10.47 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማስገኘት የሚጠበቅበት መሆኑ

“ቦተሊካ”ና ነጻ ነገር…

Written by  ኤፍሬም እንዳለ እንዴት ሰነበታችሁሳ! ለእስልምና ተከታዮች በሙሉ ኢድ ሙባረክ! ይመቻችሁማ! እኔ የምለው…የእነኚህ፣ አለ አይደል…”ሪሞት ኮንትሮሉን” ይዘውብናል የሚባሉት አሳዳሪዎቻችን የምርጫ ክርክር አሪፍ አይደል! እንደዛ ልክ ልካቸውን “አጠጥተውና ጠጥተው” ሲተቃቀፉ ማየት መአመት ነገር እንድትናፍቁ አያደርጋችሁም! እኛ አገር እኮ…አለ አይደል…አይደለም “ቦተሊከኞች”፣ ኳስ ተጫዋቾች እንኳን የጨዋታው መጨረሻ ፊሽካ ሲነፋ ጀርባቸውን አዙረው ወደ መልበሻ ቤት አይደል እንዴ የሚሄዱት!እናማ…”ቦተሊከኞች” በሆዳቸው “እንዲህ ብለኸኝማ፣ የተወለድክበትን ቀን ባላስረግምህ…” ምናምን አይነት እየዛቱ የሚሄዱ ነው የሚመስለው፡፡ ድሮም እንዲያው ነን…ዘንድሮ ደግሞ ብሶብናል፡፡  ስሙኝማ…የዘንድሮ “ቦተሊከኝነት” ለምን ይናፍቅሃል አትሉኝም…ነፃ “ፉድና ድሪንክ”! ልጄ ቀላል ግብዣ አለ እንዴ! ወላ አሮስቶ ዲቢቴሎ፣ ወላ ስቴክ በያይነቱ፣ ወላ ስቶሊችኒያ…ምን አለፋችሁ የሦስተኛው ዓለም “ቦተሊከኛ” ዝም ብሎ በባዶ ሜዳ ፊቱ የቅቤ ቅል የሚሆን አይምሰላችሁ! በ “ፍሪ ፉድ”ማ እኛም ቅል (የቤውን ለማለት ነው፡፡ ቂ…ቂ…ቂ…) የማንመስልሳ! ኮሚክ እኮ ነው…ዘንድሮ ነፍስ ያለው ምግብ በመጽሔት ማስታወቂያና በአረብ ሳት ጣቢያዎች ላይ ብቻ እያየን…በ’አቋራጭ የሚበላበትን የማንመኝሳ! እናማ…አንዳንዴ የግብዣውን ብዛት ስታዩ…አለ አይደል…አንዳንድ ቦሶች “እሺ፣ ጤፍ ለምን፣ ለምን ያገለግላል?” ተብሎ ይጠይቁ፡፡ ምን አለ በሉኝ፣ አንዳንዶቹ…ለአርባ አራት ደቂቃ ካሰቡ በኋላ ትዝ ብሏቸው…”እሱ ነገር አሁንም አለ እንዳትሉኝ!” ባይሉ ምን አለ በሉኝ፡፡ (“ከምላሴ ፀጉር…” መባባል የቀረው ምላሳችን ፀጉር ባይኖረውም “በመኮሰኮሱ” ነው እንዴ!) ኑሮ እንዲህ የሆረር ፊልም በ

ኣቶ ፍሬህይወት ሳሙኤል የተባሉ የቀድሞ የደቡብ ክልል ክፍተኛ ፍርድ ቤት ኃላፊ እና ዳኛ ሰሞኑን ከኣራምባ ታምስ ጋር ስለሲዳማ እና ወላይታ ህዝብ በተመለከተ የሰጡትን ቃለ ምልልስ በተመለከተ የተሰጠ ምላሽ

A Personal Response to Irresponsible Interview Made by “Judge” Firehiwot Samuel with Awrabatimes on October  24/2012   The so called ‘Judge’Firehiwot, I know that had been head of High court in SNNPRG until you left Ethiopia three years ago. I do not know your educational background, but I had chance to know you in Hawassa and we both left Ethiopia behind in four months apart. As long as I know you, you are one of those cadres who were chewed like a gum, once turned sour or useless, spited out.  That is what happens to idiots like you in Ethiopian politicswho make decision through political and personal will rather than principles of universal accepted law. What interests me in this interview is the part you spoke on the issues of Hawassa, conflict between Sidama and Wolayta Nationals and your relationship with Haile Mariam Desalegn, the current prime minister of Ethiopia. You lamented on Hawassa: “Hawassa was Sidama administration center and at the same time SNNPRG capital, but

-Ethiopia:Joint Press Release: Sidama and Oromo National Youth Movements

Image
Joint Press Release Sidama and Oromo National Youth Movements The oppressed peoples in Ethiopia have spent years of painful struggle against alien’s domination and dictatorship. To this end, the struggles of the Sidama and Oromo peoples have already costed countless lives and a great deal of material destruction. Based on this foundation and fact, we, the Youth Representatives of the Oromo and Sidama peoples, have met from 24th-26th October 2012 and discussed on a wide range of matters concerning our peoples and the need for a common struggle against the common enemy. We have noted the current TPLF government’s deliberate impoverishment, looting, exiling, confiscation of land and unlawful imprisonment being unleashed against the Oromo and Sidama peoples. After long deliberation, we have agreed on the need to keep the struggle inherited from our struggle’s heroes and the need to realise them. Accordingly, we have agreed: 1.  To work together to realise our freedom an

Bad governance and failing states

Image
The modern nation states incorporate some kind of mechanism through which the voice of the mass can find listening ears inside the corridors of power. Prior to these modern states, it was mostly a variety of Kingdoms that ruled the days in the lives of subjects and masters (serfs, kings, lords, etc.) In today’s world, almost all countries have ‘rule based’ governance institutions/structure, (constitutions, judiciary, etc) save few kingdoms under the tutelage of monarchs. In such not-so-modern states, the majority of inhabitants are mere subjects of their rulers and can hardly be considered citizens in the proper sense. These modern day serfs have to put up with the eccentricities of their masters without having much input in their own public existence. At least citizens elsewhere can still make noise, for whatever it is worth; elections, etc. To us, this archaic form of governance is the epitome of ‘bad governance.’ But so long as there are benefits to be derived from such abomin

Pessimism and Ethiopian Politics in the Diaspora

Image
By Seble Teweldebirhan Addis Ababa, October 28, 2012 (Ezega.com) - Ethiopians have continuously chosen and sometimes forced by circumstances to leave their country and reside in different parts of the world. The dispiriting politics that failed to improve and tolerate opposite views, extreme poverty and the desire to enjoy better standard of living in other parts of the world and so many other causes made Ethiopians frontrunners when it comes to immigration. Decades later, one way or another, this massive Diaspora has a significant role to play in the Ethiopian social, political and economic setup. While the social and economic aspects are independent agendas, the politics from abroad is the focus of this article. The Diaspora has been playing a considerable part in the inside politics of Ethiopia by establishing opposition parties, support the existing parties by finance and expertise, shape debate agendas and give influential opinions and suggestions in both the ruling

ኢትዮጵያ በበጀት አመቱ ከቡና የወጪ ንግድ 1.18 ቢሊዬን ዶላር ለማግኘት አቅዳለች

ኢትዮጵያ በ2005 በጀት አመት ከቡና የወጪ ንግድ 1.18 ቢሊዬን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት ማቀዷን የንግድ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድ ሚኒሰትሩ አቶ ከበደ ጫኔ በ2004 በጀት አመት የ832 ሚሊዬን ዶላር ገቢ መገኘቱን ገልጸው በበጀት አመቱ የታዩ ድክመቶችን በማረም የተሻለ አፈጻጸም ለማስመዝገብ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡ ሚኒስቴሩ ባለፈው በጀት ዓመት ለተገኘው ገቢ አስተዋጽኦ ለነበራቸው ላኪዎችና ባለድርሻ አካላት እውቅና ሰጥቷል፡፡ በዕለቱ ተሸላሚ የሆኑ ላኪዎችም ከመንግስት ጋር የበለጠ ተቀራርቦ በመስራት አገሪቱ ከዘርፉ ለማግኘት ያቀደችውን የውጭ ምንዛሬ ለማስገኘት እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡ የቡና የወጪ ንግድን የ2004 አፈጻጻምና የ2005 እቅድ መሰረት ያደረገ ውይይት በግዮን ሆቴል ተካሂዷል፡፡ ETV

ሚኒስቴሩ የሰንደቅ አላማ ቀን ለህዳሴው ግድብ ግንባታ ቦንድ ለመግዛት ቃል በመግባት አከበሩ

Image
አዲስ አበባ ጥቅምት 19/2005 5ኛውን ብሄራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴው ግድብ ግንባታ ቦንድ ለመግዛት ቃል በመግባት መከበሩን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ሰራተኞች "ሰንደቅ አላማችንን ከፍ አድርገን በታላቁ መሪያችን የተጀመረውን ህዳሴ እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል በዓሉን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች አክብረዋል። መላው የሚኒስቴሩ ሰራተኞች በቅርቡ በሞት የተለዩትን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ራዕይና ተልዕኮ ለማሳካት በተሰማሩበት የስራ መስክ በቁርጠኝነት የሚንቀሳቀሱ መሆናቸውን ገልጸዋል። ሰራተኞቹ የተጀመሩ የልማት የዴሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ተግባራትን አጠናክሮ ለመቀጠል የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉም አረጋግጠዋል። በበዓሉ ላይ የተገኙት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አቶ ደሴ ዳልኬ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በአሁኑ ወቅት ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ለሚኒስቴሩ ሰራተኞች ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሚኒስቴር ሰራተኞች ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የጀመሩትን አስተዋጽኦ በመቀጠል በአንድ ዓመት ተከፍሎ የሚያልቅ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ቦንድ ለመግዛት በድጋሚ ቃል ገብተዋል። ሠራተኞቹ ባለፈው አመት ቃል ለገቡት የቦንድ ግዥ ማረጋገጫ ሰርተፊኬትም ከሚኒስቴሩ ተቀብለዋል፡፡ በበዓሉ ላይ በሰንደቅ ዓላማ ህጋዊ ማእቀፎች ዙሪያ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ተካሂዳል። በሰራተኞች መካከልም የጥያቄና መልስ ውድድርና የግጥም ዝግጅት መካሄዱን ኢዜአ ዘግቧል።

የሲዳማን እና የወላይታን ባህላዊ ኣስተዳደር ስርኣት ብሎም በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ የምጫዎቱትን ሚና የሚያወዳድር መጽሃፍ ገበያ ላይ ዋለ

Image
ከኣጸ ሚኒልክ ዘመን በፊት ጀምሮ ያለውን የሲዳማ እና ወላይታ ባህላዊ ኣስተዳደር ስርኣት ብሎም ኣወቃቀር የምገመግመውን ይህን መጽሀፍ ለማንበብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ፦ The Politics of Ethnicity in Ethiopia: Actors, Power and ...

የዲሞክራሲያዊ ልማት ውርስ

Image
በሰለሞን ጎሹ አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን በራሳቸው ልዩ ባህሪያትና እንቅስቃሴዎች ላይ ተመሥርቶ ከመፈረጅ ይልቅ ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ማነፃፀር እየተዘወተረ ነው፡፡ ለዚህ አንዱ ምክንያት ራሳቸው ኃይለ ማርያም መለስን ከአንደበታቸው አለማራቃቸው ነው፡፡ በኢኮኖሚ ዕውቀታቸው ዓለም አቀፍ አድናቆት የተቸራቸው የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሰፋ ያለ የኢኮኖሚ ትንታኔ የመስጠት ልማድ የነበራቸው ሲሆን፣ ለፓርላማ በሰጡት ማብራሪያና ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ባደረጉት ውይይት አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ወደ ዝርዝር የኢኮኖሚ ትንታኔ ውስጥ ከመግባት ይልቅ አንኳር ጉዳዮች ላይ ብቻ ማተኮር መርጠዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም አካሄድ የኢትዮጵያን ልማታዊ መንግሥት ርዕዮተ ዓለም ከዲሞክራሲ ጋር ካለው ግንኙነት አንፃር የሚነሱትን የተለያዩ ጥያቄዎች እንዴት አድርጎ ያስተናግዳል የሚል ጥያቄም መነሳቱ አልቀረም፡፡ ዲሞክራሲያዊ ልማት ኢትዮጵያ የልማታዊ መንግሥት ጽንሰ ሐሳብን ከምሥራቅ እስያ አገሮች ከመገልበጥ ይልቅ በሒደት ልታረጋግጠው የተነሳችበትን ዲሞክራሲ በመጨመር ‘ዲሞክራሲያዊ ልማታዊ መንግሥት’ ለመመሥረት መወሰኗ በይፋ የተገለጸው የሚሊኒየምን በዓል ባከበረችበት የ2000 ዓ.ም. መባቻ ላይ ነበር፡፡ ልማታዊ መንግሥታት በመንግሥት ጣልቃ ገብነት፣ ሰፊ ቁጥጥርና ዕቅዶች እየታገዙ የሚጓዙ ሲሆን ነፃ ገበያ፣ ብሔራዊ ስሜት፣ የውጭ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ ሰፊ የመንግሥት ቢሮክራሲ፣ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የሕዝብ ተቀባይነት፣ ከልሂቃን ጋር አብሮ የመሥራት ባህል፣ ከግል ዘርፉ ጋር ተባብሮ ማደግ፣ ማኅበራዊ ፍትሕ፣ የሕግ የበላይነት፣ የሚዲያና የሲቪል ማኅበራት ተሳትፎና የሙያና የብዙኅን ማኅበራት እንቅስቃሴ ቅድመ ሁኔታዎች ናቸው፡፡ እነዚህን ሁኔ

Hawassa: An African City

Image
By Bridget Boynton This past week, I took a  four-day trip to the southern city of Hawassa. Going by bus, the journey took about 5 and a half hours each way. Before leaving, I can't say I knew much about the city or its environs. To be more precise, I had heard from friends that it offers beautiful countryside scenery, there is a lake, and lots of animals. Sounds nice, but not very telling of the deeper culture that defines the city. I also knew from doing some rudimentary research that the city is part of the homeland of the Sidama people, an indigenous culture of the region. But that pretty much summarizes my knowledge of Hawassa prior to embarking on my journey. Scarce at best; I was in for many surprises. When I reflect at the image I formulated in my head of Hawassa before arriving in the city, I see a picturesque postcard image of a vast lake, sprawling hills, and an abundance of flora and fauna. I also envisioned circular huts, dusty roads, and marketpla

የቴዲ አፍሮ የሐዋሳ ኮንሰርት ለሳምንት ተላለፈ

Image
ስቴዲየሙ ለጨዋታ ተፈልጓል በዛሬው ዕለት በሐዋሳ ከተማ ሊደረግ ታቅዶ የነበረው የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የሙዚቃ ኮንሰርት ስቴዲየሙ ለኳስ ጨዋታ በመፈለጉ ተሰርዞ ለሚቀጥለው ቅዳሜ ተላለፈ፡፡ የቤለማ ኢንተርቴይመንት የፕሮሞሽን እና ኢቬንት ሐላፊ አቶ ምኞት ኃይሉ (ዲጄ ዊሽ) ለአዲስ አድማስ እንደገለፀው፤ ቤለማ ኢንተርቴይመንት በዛሬው ዕለት በሐዋሳ ከተማ ትልቅ የሙዚቃ ዝግጅት ለማቅረብ አስቦ ዝግጅቱን ካጠናቀቀ በኋላ ኮንሰርቱ ሊደረግበት የታቀደው ስታዲየም ለኳስ ጨዋታ ይፈለጋል በመባሉ ዝግጅቱ ለጥቅምት 24 ቀን 2005 ዓ.ም ሊተላለፍ ችሏል፡፡ ዝግጅቱ በዕለቱ ሊደረግ ከታቀደ በኋላ ለፕሪሚየር ሊግ ዕጣ ሲወጣ የሐዋሳ ከነማ እና የመድሕን ጨዋታ ጥቅምት 17 ቀን 2004 ዓ.ም በሐዋሳ ስታዲየም ስለወጣላቸው ኮንሰርቱ ሊተላለፍ እንደቻለ ታውቋል፡፡ የዝግጅቱ ቀን በመተላለፉ ለማስታወቂያ ከወጣው 42 ሺህ ብር ውጭ ምንም ዓይነት ኪሣራ አለመድረሱን የገለፀው ዲጄ ዊሽ፤ በቀኑ መተላለፍ ምክንያት ተፈጥሮ የነበረው ትልቅ ስጋት የአርቲስት ቴዲ አፍሮን ፕሮግራም አለማወቃቸው መሆኑን ጠቁሞ፤ ሆኖም አርቲስቱ እና ዛየን ባንድ ትልቅ ትብብር እንዳደረጉላቸው ገልጿል፡፡

ተቃዋሚዎች የምርጫው ሜዳ መስተካከል አለበት አሉ

በመጪው ሚያዚያ ወር በሚደረገው የአካባቢ ምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሰሌዳ ላይ ምርጫ ቦርድ ከ75 ፓርቲዎች ጋ ከትላንት በስቲያ የመከረ ሲሆን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከጊዜ ሰሌዳው በፊት መቅደም ያሉባቸው ጉዳዮች እንዳሉ ገለፁ፡፡የምርጫ አጃቢና አሯሯጭ መሆን ስለማንፈልግ የምርጫው ሜዳ መስተካከል አለበት ብለዋል - ተቃዋሚ ፓርቲዎች፡፡ሃያ አንድ ነጥቦችን ባካተተው የምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሰሌዳ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡት የአንድነት ፓርቲ ሃላፊ አቶ አስራት ጣሴ፤ የፖለቲካ ምህዳሩ በተጣበበበትና የፕሬስ ነፃነት በሌለበት ሁኔታ ነፃ፣ ግልጽና ፍትሃዊ ምርጫ ማድረግ የማይታሰብ ነው ብለዋል፡፡ ወደ ጊዜ ሰሌዳ ውይይት ከመገባቱ በፊት የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋት እንዳለበትም ገልፀዋል፡፡ ከህዳር 17 ጀምሮ የወረዳ የምርጫ ጽ/ቤቶች ተከፍተው ስራ እንደሚጀምሩና ሚያዚያ 17 ቀን 2005 ዓ.ም ምርጫው እንደሚደረግ የጠቀሱት አቶ አስራት፤ ከጊዜ ሰሌዳ በፊት መቅደም ያሉባቸው ጉዳዮች እንዳሉ ጠቁመው፤ አጃቢ እና አሯሯጭ ሳይሆን ነፃ፣ ፍትሃዊና ተዓማኒ ምርጫ ላይ መሳተፍ እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ የፖለቲካ ምህዳሩ ከሰፋና ሌሎች ችግሮች ከተፈቱ አንድነትና መድረክ በአካባቢ ምርጫ እንደሚሳተፉ ገልፀዋል፡፡ የኢዴፓ የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ወንድወሰን ተሾመ በበኩላቸው፤ ከጊዜ ሰሌዳው በፊት የምርጫው ሜዳ መስተካከል አለበት ብለዋል - “የመራጮች ምዝገባ እና የፓርቲዎቹ የምርጫ ክርክር ጊዜ የተጣጣመ አይደለም” በማለት፡፡ ገዢው ፓርቲና ምርጫ ቦርድ ያሉትን ችግሮች አጽድቶ የተመቻቸ የምርጫ ሜዳ እንዲፈጠር ጠይቀዋል - አቶ ወንድወሰን፡፡ http://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=3019:%E1%89%B0%E1%89%83%

ኢትዮጵያ ከእናት ወደ ልጅ የሚተላለፈውን የኤች.አይ.ቪ/ስርጭት ስርጭት ለመግታት ብዙ መሥራት ይጠበቅባታል

Image
አዲስ አበባ ጥቅምት 17/2005 ኢትዮጵያ ከእናት ወደ ልጅ የሚተላለፈውን የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ቫይረስ ስርጭት በመግታት ረገድ ብዙ መሥራት እንደሚጠበቅባት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡  ቢሮውና ኢንትራ ሄልዝ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ከእናት ለእናት አመቻች ቡድን ጋር በመስራት ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ከእናት ወደ ልጅ /ጽንስ/ እንዳይተላለፍ በተሰጠው አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ የ200 ሕጻናት እናቶች ዛሬ የምስክር ወረቀት ተቀብለዋል፡፡  የቢሮ ኃላፊዋ ወይዘሮ ፋንቱ ጸጋዬ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ስርጭትን በመከላከል ውጤታማ እየሆኑ ከመጡ ጥቂት አገሮች አንዷ ብትሆንም፤ ከእናት ወደ ልጅ የሚተላለፈውን ስርጭት ለመከላከል የተጠናከረ እንቅስቃሴ ማድረግ ያስፈልጋል። በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ በመግታት ረገድ ያለውን ክፍተት ለመድፈን በዓለም አቀፍ ደረጃ በሕጻናት ላይ የሚኖረውን የቫይረሱን አዲስ ስርጭት ሙሉ ለሙሉ ለማስቀረት የተያዘውን እቅድ በመቀበል ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ እንደምትገኝ ጠቁመዋል፡፡  የእቅዱ መተግበሪያ ዋነኛው መንገድም እናቶች በእርግዝና ወቅት ምርመራ እንዲያደርጉና ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ከሆነም አስፈላጊውን ሕክምናና የምክር አገልግሎት አግኝተው መከላከያ በመውሰድ ከቫይረሱ ነፃ የሆነ ሕጻን እንዲወልዱ ማድረግ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ለዚህም የጤና ተቋማትን ማስፋፋትና በሁሉም ተቋማት አገልግሎቱ እንዲሰጥ ማድረግ ወሳኝነት እንዳለው ኃላፊው ተናግረዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ከተማዋ የነበሯትን የጤና ጣቢያዎች ቁጥር በማሳደግና አገልግሎቱን በማጠናከር ሰፊ ሥራ መከናወኑንና በግል ጤና ተቋማት ጭምር አገልግሎቱ መስፋፋቱን አመልክተዋል፡፡ የጤና ተቋማቱን ቁጥር ወደ 11