Posts

Showing posts from August, 2012

Press Statement by Sidama Civil Servants from Hawassa City Administration and Sidama Zone

Image
Press Statement By Sidama Civil Servants from Hawassa City Administration and Sidama Zone, 31 August, 2012 English Version From Hawassa, Sidama, August 31st 2012 We, the Sidama civil servants are deprived of our fundamental rights to leading our daily lives in peace and harmony due to an increased intimidation, harassments and imprisonments that the regime pursues against the Sidama nation for claiming its constitutional rights to regional self administration. The regime's regional cadres with federal forces brutalize Sidama people changing their tactics on daily basis. Despite these, the Sidama nation's continued claims to assert their aforementioned rights further created an atmosphere where the regime deliberately and systematically crushes Sidama civil servants and others members of the Sidama society under the pretext of violating constitution. We express our utter disappointments to doing so. Therefore:- 1. We all the sons and daughters of the Sidama nation u

ሲዳማ ውስጥ ጋብ ብሎ የነበረው እስር ቀጥሏል፤ ሰዎች እውኔት በተናገሩ እየታሰሩ ናቸው

Image
ካላ ኡጋሞ ሃናጋ የተባሉ ግለሰብ በሲዳማ ዞን በማልጋ ወረዳ የወረዳው ነዋሪዎች በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ሰዎችን መታሰራቸው እና በወረዳው ያለው የእስረኞ ኣያያዝ ኣሳሳብ ደረጃ ላይ መሆኑን እና ወደ 56 የምሆኑ እስረኞች በኣንድ ጠባብ ክፍል ለመቆሚያ  እንኳን የምሆን ቦታ በሌለበት ሁኔታ ታስረው እንደምገኙ የምገልጽ መልዕክት በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ በማስቀመጣቸው የተነሳ መታሰራቸው ብሎም በመከሰሳቸው ተነግሯል። ካላ ኡጋሞ ሃናጋ    Arrest and torture have been commonplace occurrences in Sidamaland and it has been worsened since last June when Sidama public pressed the demand of Self adminstration right. Since then, many Sidamas are languishing in jails illegally. Charges brought up against them are fake and fabricated. For instance, Ougamo Hanaga, who is an employee of Save the Children, made the following comment on facebook about the ordeal of innocent Sidamas and he was arrested few days later. He then charged with terrorism. http://sidamaliberation-front.org/

ባራክ ኦባማ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሥርዓተ ቀብር የሚገኝ ቡድን እንደሚልኩ አስታወቁ

አዲስ አበባ ነሃሴ 25/2004 የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሥርዓተ ቀብር ላይ የሚገኝ የልዑካን ቡድን ዛሬ ይፋ አደረጉ። በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው የፕሬዝዳንቱ ልዑካን በተባበሩት መንግስታት የአሜሪካ ቋሚ ተወካይ በአምባሳደር ሱዛን ራይስ መሪነት ነሐሴ 27 ቀን 2004 ዓ.ም በሚፈጸመው ሥርዓተ ቀብር ላይ ይገኛል። የፕሬዝዳንቱ ልዑካን አባላትም በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ዶናልድ ቡዝ፣ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሃፊ ጆኒ ካርሰን እና የፕሬዝዳንቱ ልዩ አማካሪና የብሔራዊ ደህንነት ከፍተኛ ዳይሬክተር ሚስ ጋይሌ ስሚዝ ናቸው።

ክልል ለምን?

Image
(ከማህበራዊ መረብ ላይየተገኘ ጽሁፍ) ለአለቆቻቸው የኖሩ ጥቂት የሲዳማ ኢህአዴግ ካድሬዎች በእነርሱ አመራር የሲዳማ ሕዝብ ኑሮ አሻሽለናል፣ ልማትና ዕድገት አምጥተናል ብለው ሕዝቡን የሚያታልሉበትን ሁኔታ ውስጥ ገብተን ስንመለከት ተቃራኒውን ሆኖ ነው የምናገኘው፡፡ ለምሳሌ በሐዋሳ ከተማ የታየው ዕድገትና ለውጥ የሲዳማን ሕዝብ ለውጥ ያሳያል ማለት በድሀው ሕዝባችን ማላገጥ ነው፡፡ ልመና ነውር የሆነበትን የሲዳማን ባህል፣ ችግሩ ከአቅም በላይ ሆኖበት በከተማው እየተበራከተ የመጣውን የሲዳማ ለማኝ መቁጠር ይቻላል፡፡ የሕዝባችንን ዕድገትና ኑሮ ለማወቅ እነዚህን በልመና የተሰማሩ ወገኖችንና በከተማው የተበራከቱ የሲዳማ ጎዳና ተዳዳሪ ልጆችን ታርክ እንዲሁም ከከተማው ዙርያ ጀምሮ የገጠሩ ሕዝብ ያለበትን የኑሮ ሰቆቃ ማየት ይበቃል፡፡ ሲዳማ ከ90% በላይ በገጠር የሚኖር ሕዝብ እንደሆነ መዘንጋት የለብንም፡፡ ከሕዝቡ ቁጥር መጨመር ጋር የመሬት ጥበት እና የምግብ ዋስትና አለመረጋገጥ በልቶ ለማደር፣ ልጆቹን ለማስተማር እንዲሁም አስፈላጊውን ቁሳቁስ ለመግዛት ከዋጋ ንረት የተነሳ ለሕዝቡ የሚቀመሱ አልሆኑም፡፡ 60 ከመቶ የሚሆነው ሕዝባችን ከድህነት ወለል በታች ሲሆን ከዚህ ውስጥ 20 ከመቶው ራሱን መመገብ የማይችል ሲሆን የቀረው ድሀው ሕዝብ በቀን ከአንድ ዓይነት ምግብ (ደረቅ ዋሳና ቅጠላቅጠል) በመመገብ በዚህ ዓለም ኑሮውን ለማርዘም የሚጥር ነው፡፡ በሃዋሳ ከተማ የጎዳና ተዳዳሪ ቤተሰብ ዕድገት ማለት ሁለንተናዊ እና ሕዝቡን ያማከለ እንጂ የጥቂት ሰዎች (በስልጣን ላይ ያሉት፣ የት/ት ዕድል አግኝተው በከተሞች የተሻለ ስራ ያላቸውን እንዲሁም እጅግ ጥቂት ነጋዴዎችን) ኢኮኖሚ መዳበር አይደለም፡፡ ሕዝቡ ከድህነት ወለል በታች ባለበት፣ የምግብ ዋስትና ባልተረጋ

ዕውቀት እንረዳለን

Image
አራተኛ   ክፍል   እያለሁ   የሂሳብ   መጽሐፍ   ለአራት   ነበር   የሚታደለን፡፡   ታድያ   የቤት   ሥራ   የተሰጠ   ቀን መጽሐፉን   ለመውሰድ   ተረኞች   ያልነበርነው   ሦስታችን   የቤት   ሥራውን   ስንገለብጥ   ከተማሪው   ሁሉ ወደ   ኋላ   እንቀር   ነበር፡፡   ሕፃናት   ስለ   ነበርን፣   ከዚያም   የተሻለ   ስላላየን   መጽሐፍን   ለአራት   ለአምስት መውሰድ   የዓለም   ሥርዓት   መስሎን   ነበር   ያደግነው፡፡   የመጽሐፍ   ኮንደሚኒየም   አትሉም፡፡ የሚገርመው   ነገር   ይህ   አሠራር   በሁለተኛ   ደረጃም   ሆነ   በኮሌጅ   ደረጃ   ሳይሻሻል   ነው   እኛ   ትምህርት « ጨርሰን »   የወጣነው፡፡   በተለይ   አዲስ   አበባ   ዩኒቨርሲቲ   ስድስት   ኪሎ   እያለሁ   እንድናነብ የሚሰጠንን   መጽሐፍ   ቤተ   መጻሕፍት   ሄዶ   ማግኘት   አስቸጋሪ   ነበር፡፡   አንዳንድ   ጊዜ   ሌላ   ሰው   ቀድሞ ያወጣውና   ወረፋ   ያዙ   እንባላለን፡፡   ወረፋው   ሳይደርሰን   ፈተናው   ቀድሞ   ይደርሳል፡፡   አንዳንድ   ጊዜ ደግሞ   ከነ   አካቴው   መጽሐፉ   አይኖርም፡፡   ምነው ?   ስንል  « መምህሩ   አውጥቶታል »   እንባላለን፡፡   ሌላ ጊዜ   ደግሞ   « በኮርስ   አውት   ላይኑ »   ላይ   ያለው   የመረጃ   መጻሕፍት   ዝርዝር   ከሌላ   የተገለበጠ   ይሆንና ቤተ   መጻሕፍቱ   እንኳን   ሊኖረው   ሰምቷቸውም   አያውቅ፡፡   እንዲህ   እኛ   መጽሐፍ   ብርቅ   ሆኖብን   አድገን   በኋላ   ገዝታችሁ   አንብቡ   ስንባል   ውቃቤ   ሊቀርበን አልቻለም፡፡   እኛ   በመጽሐፍ   መከራ   እንጂ   መች   ደስታ   አይተን