Posts

Showing posts from July, 2012

Parliament Approves Ethiopian Industrial Zones Development Corporation

Image
The Ethiopian House of Representatives approved the formation of an independent Ethiopian Industrial Zones Development Corporation. The Corporation is designed to manage the development and administration of industrial zones across the country including those that are currently being developed. The initial plan to set up the new corporation as an independent authority accountable to the Ministry of Industry was changed after the MoI received just 600 million of the 4 billion birr budget that it had requested for the development of industrial zones in the current financial year. As a corporation the EIZDC will have access to financing for other sources then the official approved government budget including arranging bank loans or seeking foreign aid for the development of the industrial complexes. EIZDC will also be able to raise revenues from the rent of industrial zones to investors once it has developed the complexes thus being able to pay off loans as well as chan

የሲዳማ ክልል ጥያቄ የሚመለሰው በኣቶ ሽፈራው በጎ ፍቃድ ሳይሆን ህገ መንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት በመሆኑ ጥያቄውን በቀጠይነት ለምመለከቻቸው ከፍተኛ የፈደራል መንግስት ኣካላት እንደሚያቀርቡ የሲዳማ ሽማግሌዎች ኣስታወቁ፤ ኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ በበኩላቸው የሲዳማን ክልል ጥያቄ ባለመቀበል ኣቋማቸው እንደሚገፉ ገለጹ

Image
የሲዳማ ሽማግሌዎች በዛሬ እለት በሲዳማ ባህል ኣዳራሽ የከተሙት የሲዳማ ሽማግሌዎች በሲዳማ የክልል ጥያቄ ዙሪያ ከደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት ከኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ ጋር ሲመክሩ ውለዋል። በስብሰባው ላይ ከኣንድ ወር በፊት በወጣው የማወያያ ጽሁፍ ላይ በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ውስጥ በኣንዳንድ መደቦች ላይ ከሲዳማ ተወላጆች ውጪ ለማስቀመጥ እና ከተማዋን ከሌሎች ብሄሮች ጋር ለማስተዳደር በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ለመወያያት የማወያያ ጽሁፍ ተዘጋጅቶ ነበር ኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ ኣምነዋል። የተዘጋጀው የማወያያ ጽሁፍ በድንገት ከህዝብ እጅ መግባቱ እና የማወያያ ጽሁፉ ይዘትም ለህዝባዊ ንቅናቄ ምክንያት መሆኑን ኣስታውሰው:፤ መንግስትም ይህንን የተያዘው እቅድ መተውን እና በከተማዋ ኣስተዳደር ውስጥ ክፍት በነበሩ ቦታዎችም ላይ የሲዳማ ተወላጆች መሾሙን ተናግረዋል። ኣክለውም  የማወያያ ጽሁፉ በማስቀረት እና ክፍት በነበሩ መደቦች ላይ የሲዳማ ተወላጆችን በመሾም መንግስት ህዝባዊ ንቅናቄውን ለመረጋጋት ጥረት ማድረጉን ጠቁመው፤ ህዝባዊ ንቅናቄ ተባብሶ ለምን ልቀጥል እንደቻሉ ሽማግሌዎቹን ጠይቀዋል። ሽማግሌዎቹን የሲዳማ ህዝባዊ ንቅናቄ የሃዋሳን ከተማ ኣስተዳደር ብቻ የተመለከተ ሳይሆን የክልል ጥያቄን ያነገበ መሆኑን ኣስረድተው፤ የክልል ጥያቄውን ለሚመለከተው ከፍተኛ የመንግስት ኣካል እንዲያቀርቡ ጠይቀዋል። ኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ ኣቶ ሽፈራውም ሽማግሌዎቹ ያቀረቡትን የክልል ጥያቄ እንደማይቀበሉ ገልጸው፤ ሲዳማ በደቡብ ክልል ውስጥ መሆኑ የበለጠ የልማት ተጠዋሚ ያደርገዋል የሚለውን እና ሌሎች ነጥቦችን በማንሳት የክልል ጥያቄው እንዲቀር ኣሳስበዋል። የሲዳማ ሽማግሌዎቹም በበኩላቸው ሲዳማ ክልል መሆኑ ለህዝቡ ልያስገኝላቸው የሚችለውን ኢ

ውቧ ሃዋሳ ከተማ የሲዳማ መዲና!

Image
የኣረንጓደዋ እና የንጽህዋ ሃዋሳ ከተማ መንገዶች እና ህንጻዎች፤ የቅርብ ጊዜ ትራክንግ ሾት 

Quotes from Great Sidama Heroes

Aliito Heewano:  “Ille’ya diamaxxeemmo; La’anna shiiyye’e; Ille’ya amaxxummoro, dagganoo ilamara gedensu bushanno.”  English translation:'I do not cover my eyes; kill me while I am watching; If I do cover my eyes, it would be devastation for generations to come'.   Taklu Yota :  "Koo! mannu taaloho!Massangeenna gulufoottohu dirri; Massagoottohu gulufi; massagssiisoottohu massagi". English translation: 'All men are equal! the one who are riding guided horse, dismount; the one who are guiding, get up on it; the one who ordered the guiding, do it yourself '.  

ሃዋሳ የከተማ አውቶብስ ትራንስፖርት አገልግሎት ልትጀምር ነው

Image
ሀዋሳ ፣ ሀምሌ 20፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃዋሳ የከተማ አውቶብስ ትራንስፖርት አገልግሎት ልትጀምር ነው። በቅርቡም አራት አውቶብሶች ገብተው ስራ እንደሚጀምሩ ነው የከተማዋ አስተዳደር  ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት  የገለፀው ። አውቶብሶቹ ከከተማዋ ውጭ ለሚገኙ አዋሳኝ ከተሞችም የትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጣሉ ። የከተማዋ አስተዳደር እንደሚለው ለነዋሪዎች የትራንስፖርት አማራጭ ከመስጠትም ባለፈ በከተማዋ ቀስ በቀስ ደረጃቸውን በጠበቁ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማቅረብ ያስችላል ። አውቶብሶቹን ስራ ለማስጀመር 24 የማቆሚያ ፌርማታዎች ተለይተዋል። በአሁኑ ወቅት በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ከ3 ሺህ በላይ የሚበልጡ ተሽከርካሪዎች ሲኖሩ ፥ ከእነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ ባጃጆች ናቸው። የአስተዳደሩ የትራንስፖርት ፅህፈት ቤት እንደሚለው የአውቶብሶቹ ወደ ከተማዋ መግባት ነዋሪው አማራጭ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኝ ያስችላል ፤ ዘገባው የታደሰ ብዙዓለም ነው።

የአስራ ሁለተኛ ክፍል መሰናዶ ተማሪዎች የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ፤ ለሲዳማ ተማሪዎች መልካም እድል እንመኛለን

አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 20፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስራ ሁለተኛ ክፍል መሰናዶ ተማሪዎች የፈተና ውጤት ዛሬ ረፋድ ላይ በሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ድረ ገጽ ይፋ ተደረገ። ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን በሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ድረ ገጽ  WWW. nae.gov.et  መመልከት ይችላሉ። በ2004 ዓ.ም ወደ ዪኒቨርሲቲ መግቢያ ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ቁጥር 156, 997 ነው። የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር አቶ አራዓያ ገብረእግዚአብሔር ዛሬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቁት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ ይፋ ይደረጋል።

ከሃዋሳ -ጐፋ ፣ ከሃዋሳ – አርባ ምንጭ፣ ሃዋሳ -ተርጫ አዳዲስ የትራንስፖርት መስመሮች ተከፈቱ

Image
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 21/2004 (ዋኢማ) -  በደቡብ ክልል ባለፈው የበጀት ዓመት የተከፈቱት 11 አዳዲስ የትራንስፖርት መስመሮች የአካባቢውን ሕዝብ የተሻለ አገልግሎት እንዲያገኝ አስችለውታል። ነዋሪዎቹም ይህንን የሚመሰክሩት አዳዲስ የትራንስፖርት መስመሮች እንዲከፈቱና የተከፈቱትንም እንዲጠናከሩ በማሰባሰብ ጭምር ነው። መነሻቸውን ሃዋሳ መናኸሪያ ካደረጉና ወደተለያዩ አካባቢዎች ከሚጓዙ ተሳፋሪዎች መካከል ወደ አርባ ምንጭ ከተማ ለማቅናት በዝግጅት ላይ ያገኘናቸው ወይዘሮ መሰለች መስቀል ከዚህ በፊት ከነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት አቅርቦት ጋር ሲያነፃፅሩት በአሁኑ ወቅት ምቹ ሁኔታ መኖሩን ይጠቁማሉ። «ከዚህ በፊት ከሃዋሳ ወደ አርባ ምንጭ በተቆራረጡ መስመሮች ነበር የምንጓዘው። በዚህ ምክንያት ላልተፈለገ ወጪ፣ ለጊዜ ብክነትና ለእንግልት እንዳረግ ነበር» የሚሉት ወይዘሮዋ፤ በአሁኑ ወቅት ግን አዲስ መስመር ተከፍቶ አገር አቋራጭ አውቶቡስ በመመደቡ ችግሮቹ መቃለላቸውን ተናግረዋል። እንደ ወይዘሮ መሰለች ገለፃ፤ ከዚህ በፊት በቅጥቅጥ ተሽከርካሪ ወይም በተለያዩ የተሽከርካሪ ዓይነቶች ከሃዋሳ – አርባ ምንጭ ከ85 ብር በላይ ክፍያ ይጠየቅ፣ ጉዞውም ከስምንት ሰዓት በላይ ይወስድ ነበር። በአሁኑ ወቅት በአገር አቋራጭ አውቶቡሶቹ ለመጓዝ የሚጠየቀው ክፍያ 81 ብር መሆኑንና ጉዞውንም ከስድስት ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ ይቻላል። ከዚህ በፊት ተገልጋዩ ከተሣፈረ በኋላ ከታሪፍ ዋጋ በላይ ጭማሪ የሚደረግበት ሁኔታ እንደነበር አመልክተው፤ የአዳዲስ መስመሮች መከፈት እነዚህንና መሰል ችግሮች ማስወገዱን ይገልፃሉ። ተገልጋዩ ጥሩ መስተንግዶ እንደሚያገኝም ይናገራሉ። «አዳዲስ የትራንስፖርት መስመሮች ከተከፈቱ በኋላ የተመደቡት አገር አቋራጭ ተሽከርካሪዎች የተሳፋሪው

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ለ2005 በጀት ዓመት ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

Image
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 21/2004 (ዋኢማ) -  የደቡብ ክልል ምክር ቤት በ2005 በጀት ዓመት ለሚከናወኑ የመደበኛና ካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። የጸደቀው በጀት ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ4 ቢሊዮን ብር ብልጫ ያለው ነው። በክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይለብርሃን ዜና እንደገለፁት በበጀት ዓመቱ በክልሉ ለሚከናወኑ የተለያዩ የመደበኛና ካፒታል ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የተመደበው በጀት ብር 14 ቢሊዮን 14 ሚሊዮን 594 ሺህ 988 ብር ነው። የበጀቱ ምንጭም ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከከልሉ የሚሰበሰብ ገቢ ነው፡፡ በጀቱ ለክልል ማዕከል መስሪያ ቤቶች መደበኛና ካፒታል ወጪ፣ ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ጥቅል በጀት፣ ለክልላዊ ፕግራሞች፣ ለሚሊኒየሙ ግብ ማስፈጸሚያና ለክልሉ መጠባበቂያ በተዘጋጀው የበጀት ማከፋፈያ ቀመር መሰረት የተደለደለ መሆኑን ገልጸዋል። የክልሉ መንግስት ለ2005 የበጀት ዓመት ያጸደቀው በጀት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት የ4 ቢሊዮን ብር ብልጫ ያለው ሲሆን ይህም በክልሉ የሚከናወኑ የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ስራዎችን አጠናክሮ ለማሰቀጠል የሚያሰችል መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም ጉባኤው በዛሬ ውሎው የክልሉ መንግስት የ2005 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ተወያይቶ ያጸደቀ ሲሆን በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና በኦዲት ቢሮ የዕቅድ ክንውን ላይ በመወያየት ዛሬ ማምሻውን ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።

An Overview of the Sidama Resistance Movements

Image
...Various armed groups began to wage armed struggle to uproot the remnants of the Abyssinian regime from the Sidama land. Notable among these fighters and Sidama freedom leaders were: Yetera Bole, Wena Hankarso, Hushsula Xaadisso, Mangistu Hamesso and Lanqamo Naare and Fiisa Fichcho... ... The Sidama people had never accepted the Abyssinian conquest peacefully. They made various attempts to repulse the invading army. The first group of intruders led by Menelik's general Beshah Aboye were annihilated by the Sidama army and civilians led by the ingenious King of Sidama called Baalichcha Worawo. The army of Beshah was totally defeated and left in disarray until the second wave of attack was launched on by Leulseged, another general of Minelik, with superior military force on the Eastern front of Sidama. It was Leulseged's army which was able to establish full Abyssinian domination in the Sidama land and assassinate Baalichcha Worawo, the last king of Sidama. The patte

መንግስት በሙስሊሞች ላይ የሚሰራውን ድራማ በሲዳማ ለመፈጸም እየተዘጋጀ ነው ተባለ::

Image
ሐምሌ ፳፩ (ሀያ አንድ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የድምጻችን ይሰማ ተቃውሞውን ለማኮላሸት መንግስት በክፍለሀገራት የሚገኙ ሙስሊም የሆኑና ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎችን ከየቦታው በማሰባሰብ እንቅስቃሴውን እንዲያወግዙ በማድረግና በቴሌቪዥን ቀርጾ በማቅረብ ከፍተኛ የፕሮፓጋንዳ ስራ እየሰራ ሲሆን፣ ይህንኑ ስትራቴጂ በሲዳማ ላይ ለመድገም ዝግጅት ጀምሯል። በሲዳማ የተነሳው ተቃውሞ በተለያዩ ጊዜዎች እያገረሸ በንጹህን ዜጎች እና በፌደራል ፖሊስ አባላት ህይወት ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርጓል። ይህንኑ ተከትሎ የክልሉ መንግስት የፊታችን ማክሰኞ  የተወሰኑ ደጋፊዎችን አዋሳ በሚገኘው የባህል አዳራሽ በድብቅ በመጥራት፣ “የሲዳማን ችግር የሚፈጥሩት ጸረ ሰላም ሀይሎች ናቸው” የሚል ፕሮፓጋንዳ ለመስራት በዝግጅት ላይ ነው። በመንግስት ባለስልጣናት በጥንቃቄ የተመረጡ ከ1ሺ በላይ ሰዎች ጥሪ እንደተደረገላቸው ለማወቅ ተችሎአል። ይህ ስትራቴጂ ህዝቡን ከሁለት በመክፈል  ጥያቄውን ለማዳፈን የታለመ መሆኑን የአካባቢው ሰዎች ይናገራሉ። ካለፈው ወር ጀምሮ በዞኑ የሚታየውን አለመረጋጋት ስንዘግብ መቆየታችን ይታወሳል።

ባለፈው ሳምንት ግጭት ተከስቶባቸው የነበሩት የማልጋ እና የወንዶ ገነት ወረዳዎች እየተረጋጉ መምጣታቸው ተገለጸ

Image
በፈዴራል ፖሊስ እና በመልጋ ወረዳ ነዋሪዎች መካከል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ  በወረዳው የነበረው ከፍተኛ የፖለቲካ ውጥረት በመቀነስ ላይ ያለ ቢሆንም መንግስታዊ ስራዎች እንደቆሙ ናቸው። ግጭቱን ምክንያት ኣድርጎ ወደ ወረዳው የገባው የመንግስት የጸጥታ ኃይል እስከኣሁን ድረስ ጉጉማን ጨምሮ በወረዳው እንደሰፈረ ይገኛል። ኣንዳንድ የወረዳው ነዋሪዎች የጸጥታው ኃይል ከወረዳው በኣስቸካይ ለቆ እንዲወጣ በመጠየቅ ላይ ናቸው። ባለፈው ሳምንት በወረዳው ህዝብ እና በፊዴራል ፖለስ ኃይል መካከል በተፈጠረው ግጭት ከሁለቱም ወገን ሰዎች መጎዳታቸው ይታወሳል። በተያያዘ ዜና የማልጋ ወረዳ ግጭት ተከትሎ በወንዶ ገነት ወረዳ ተፈጥሮ የነበረው ኣለመረጋጋት እንዲሁ በመስከን ላይ ነው።  

ኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ ከሁሉም የሲዳማ ወረዳዎች ከተወጣጡ ሽማግሌዎች ጋር በክልል ጥያቄ ዙሪያ ልመክሩ ነው

Image
ውስጥ ኣዋቂ ምንጮች ለወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ እንደጠቆሙት፤ ካለፈው ወር ጀምሮ በሲዳማ ዞን ውስጥ ክልልን ጨምሮ በሌሎች የመልካም ኣስተዳር ጥያቄዎች ላይ ዙሪያ በተቀጣጠለው ህዝባዊ ንቅናቄ በተመለከተ ከሲዳማ ሽማግሌዎች ጋር ለመምከር የክልሉ ርእስ መስተዳደር ቀጠሮ ይዘዋል። በሚቀጥለው ማክሰኞ ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው በዚሁ ምክክር ስብሰባ ላይ እንዲገኙ ከሁሉም የሲዳማ ወረዳዎች ከ 40 እስከ 50 የሚሆኑ የኣገር ሽማግሌዎች የተጋበዙ ሲሆን፤ የኣገር ሽማግሌዎቹ ምንን መሰረት ባደረገ መልኩ እንደተመረጡ ኣልታወቀም። እንደ የሲዳማ ፖለቲካ ተንታኞች ከሆነ እነዚህ ወደ ኣንድ ሺ የሚጠጉ ሽማግሌዎች የሲዳማ ህዝብ ያነሳውን የክልል ጥያቄ እንዲተው የማሳመን ስራ እንዲሰሩ በመንግስት የተመለመሉ ሳይሆኑ ኣይቀሩም። መንግስት በቅርቡ የሲዳማ ህዝብ ያነሳውን ክልል ይገባኛል ጥያቄ  ለመቀልበስ በተለያዬ መልክ ጥረት በማድረግ ላይ ሲሆን፤ በሚቀጥለው ሳምንት የምደረገው ጉባኤ የጥረቱ ኣካል ነው። ከኣስር ኣመት በፊት በተመሳሳይ መልኩ መንግስት ደጋፊ ሽማግሌዎችን በማሰባሰብ በወቅቱ የክልል ጥያቄ  ኣንስተው የነበሩት ሰዎች ጸረ ሰላም ኃይሎች በማስባል ማስኮነኑ ይታወሳል።

የሃዋሳ ከተማ ደኢህዴን ቅርንጫፍ ለጊዜው ባልታወቀ ምክንያት የኣመራር ሹም ሽር ተደረገ

Image
የከተማው የደኢህዴን ጽህፈት ቤት ከዚህ በፊት በተለያዩ የስልጣን እርከኖች ላይ ተመድበው ይሰሩ የነበሩት ካላ ሳሙኤል ሼባን ጨምሮ  ሌሎች ሁለት ኣመራራትን ከቦታቸው ኣንስቶ በምትካቸው ካላ ባጥሶ ዌጥሶን እና ሌሎች ሁለት ሰዎች ተክቷቸዋል። እነዚህ ከቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ የተነሱት ካላ ሳሙኤል ሼባ ወደ ዞን የተዛወሩ ሲሆን የተቀሩት ሁለቱ ደግሞ ወደ ክልል መወሰዳቸው ተነግሯል። ከስልጣን ላይ የተነሱት ሰዎች በምን ምክንያት እንደተነሱ ለጊዜው የታወቀ ነገር ባይኖርም ከቅርብ ጊዜ ጅምሮ በሲዳማ ዞን ብሎም በሃዋሳ ከተማ ባለው የፖለቲካ ውጥረት ሳይሆን እንደማይቀር ተገምቷል።

በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ላለፉት ሰባት እና ስምንት ወራት ክፍት በነበሩ የሹመት መደቦች ላይ ሰዎች መሾማቸው ተገለጸ

ከኣስተዳዳሩ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት፤ የከተማዋን ምክትል ከንቲባ እና ንግድ እና ኢንዱስትሪ መደብን ጨምሮ በሌሎች ስድስት መደቦች ላይ ኣዳዲስ ሰዎች ተሹመዋል። እነዚህ የሹመት መደቦች ለረዥም ወራት ሰዎች ሳይመደቡባቸው መቆየታቸው በከተማዋ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ የስራ ሂዳት ላይ ክፍተት መፈጠራቸውን ኣንዳንድ የከተማዋ ነዋሪዎች ከዚህ በፊት ለወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ መጠቆማቸው የሚታወስ ሲሆን፤መደባው የነበረውን ክፍተት እንደሚሞላው ታምኗል። መደቦቹ ላይ ከዚህ በፊት እንደነበረው ሁሉ ሙሉ በሙሉ የሲዳማ ተወላጆች የተሾሙ ሲሆን፤ ሹመቱ የኣዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ከሲዳማ እጅ ልነጠቅ ነው በሚል ተነስቶ የነበረውን ህዝባዊ ንቅናቄ ሊያበርደው ይችላል የሚል ግምት ተሰጥቶታል።

Wolde Amanuel Dubale Foundation launching and consultation Forum took place at Hawassa

Image
The official WaDF Launching and consultation Forum was held on 21 July 2012 at Sidama Cultural hall, Hawassa.  The Forum was attended by 200 participants including government officials, over sea partners, representatives of non-governmental organizations, community elders and other invited guests.  On the occasion Ato Shiferaw Shigute addressed the participants and he appreciated the initiations of the Foundation and pledged to render any support from the government side. The Founder and general manager of WaDF, Ato Melesse Woldeamanuel said that the Foundation was established to realize the dreams of the honored Ato Woldeamanuel Dubale through all-rounded development interventions. The honored guest from PPEP, Dr John Arnold shared his experiences and realization of his dreams by being inspired by the well known American Freedom Fighter, Marthen Luther King. He recited the slogan ” Yes We Can! Si Se Pude” and asked the audiences to recite after him. Ato Mi

Ethnic Identity in Ethiopia. Why is it Important?

Side Goodo “Human inability to alter the course of wretchedness and misery results in a desire for diversion. But the flaw in diverting our attention via diversion lies in the fact that it keeps us from realizing truth: And yet it is the greatest of our miseries. For it is that above all which prevents us thinking about ourselves and leads us imperceptibly to destruction … diversion passes our time and brings us imperceptibly to our death”. (Pascal, 1995. Trns.) Based on naturalistic framework taken for granted by scientifically validated common sense, human beings are considered to be a particular sort of evolved animals, homo sapiens. Thus, undeniably, as a particular animal species, human beings have common attributes that distinguish them from other animal species. However, unlike other animals, human beings have passed through intricate processes of identity development which takes us far beyond the philosophy of human being. Human identity is just that animal i

ከኣስር ኣመት በፊት የክልል ጥያቄ ስላነሱ በመንግስት የጸጥታ ሃይል ስለተገደሉትን የሲዳማ ሰዎች የኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ምን ጽፎ እንደነበር ያስታውሳሉ?

በአዋሳ ከተማ ባለፈው ዓርብ በህገ ወጥ ሰልፈኞችና በፀጥታ ኃይሎች መካከል ግጭት እንዲቀሰቀስ ያነሳሱ ፀረ ሰላም ኃይሎች ለፍርድ እንዲቀርቡ የሶስት ወረዳዎችና የአዋሳ ከተማ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖትመሪዎች ጠየቁ። በሲዳማ ዞን የሸበዲኖ፣ የቦረቻና የአዋሳ ዙሪያ ወረዳዎች እንዲሁም የአዋሳ ከተማ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት መሪዎች ትናንት በግጭቱ መንስኤ ላይ ለግማሽ ቀን ከተወያዩ በኋላ ባወጡት የአቋም መግለጫ "አዋሳ ልትሸጥ ነው፤ ሲዳማ ሊባረርነው" በማለት አሉባልታዎችን እየነዙ ህዝቡን ለህገ ወጥ ሰልፍ በማነሳሳት ለደረሰው ጉዳት ተጠያቂ የሆኑ ፀረ ሰላምና ፀረ ልማት ኃይሎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቀዋል። ሁለት ፖሊሶችን ጨምሮ ለ15 ሰዎች ህይወት ማለፍና አንድ ፖሊስን ጨምሮ ለ25 ሰዎች ፈቃድ እስኪገኝና ሌሎች መሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች እስኪሟሉ ድረስ ሰልፉ እንዳይካሄድ የሀገር ሽማግሌዎች በሲዳማ ህዝብ ባህል መሰረት የሰልፉን አስተባባሪዎች ቢማፀኑም አስተባባሪዎቹ እምቢተኛ ሆነው ችግሩ እንዲፈጠር ማድረጋቸውን እነዚሁ የአገር ሽማግሌዎችተናግረዋል። መንግሥት የህዝብን ሰላም፤ የልማት ተቋማቱንና የከተማዋን ደህነት የመጠበቅ ግዴታ እንዳለበት የሀገር ሽማግሌዎቹና የሃይማኖት አባቶቹ ጠቁመው የሲዳማ ህዝብ ከሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ጋር እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ በሰላምና በአንድነት መኖር እንደሚፈልግና ፀረ ሰላም ኃይሎች በተለይ ሲዳማን ከወላይታ ህዝብ ጋር ለማጋጨት የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚያወግዙ አስታውቀዋል። ደኢህአዴግ-ኢህአዴግ የከተሞችን የወደፊት የልማት አቅጣጫ ለመወሰንያወጣቸውን የልማት ዕቅዶች እንደሚደግፉም ገልጸዋል። የሀገር ሽማግሌዎቹና የሃይማኖት መሪዎች በግጭቱ በደረሰው ጉዳት በእጅጉ ማ

በመልጋ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በወንዶገነትም ተመሳሳይ ተቃውሞ ተነስቷል።

Image
New ሐምሌ ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- ከሶስት ቀናት በፊት በሲዳማ ዞን በመልጋ ወረዳ የተነሳው ተቃውሞ ወደ ወንዶገነትም ተዛምቶ፣ የባሻ ወረዳ ሊቀመንበር መገደሉንና የወረዳው መስተዳደር መኪና መቃጠሉን ዘጋቢያችን ገልጧል። በግጭቱም ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ፣ ነገር ግን በርካታ ቁጥር ያላቸው ፖሊሶች መቁሰላቸው ታውቋል። ሁለቱ ወረዳዎች ኩታገጠም ሲሆኑ፣ በመልጋ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ የወረዳው ባለስልጣናት ህዝቡን ለማሳመን ወደ ታች ወርደው በሚነጋገሩበት ጊዜ ነው ግጭቱ የተነሳው። በእነዚህ አካባቢዎች ያለው አብዛኛው ሰው በከብት ርቢ የሚተዳደር የነፍስ ወከፍ መሳሪያ የታጠቀ መሆኑ ፣ በወረዳ ባለስልጣናት እና በፖሊሶች ላይ የሚደርሰውን ጉዳት እንዳባባሰው ዘጋቢያችን አክሎ ገልጧል። መልጋ እና ወንዶገነት ወረዳዎች አሁንም በፌደራል ልዩ ሀይል ቁጥጥር ሲሆኑ፣ ዜናውን እስካጠናከርንበት ሰአት ድረስ ውጥረት እናደለ ዘጋቢያችን ገልጧል። በመልጋ ወረዳ ወረዳ ሰሞኑን በተነሳው ግጭት 12 የፌደራል ፖሊስ አባላትና ከ20 በላይ ሲቪሎች መቁሰላቸውን መዘገባችን ይታወሳል። የዞኑ ነዋሪዎች ክልል የመሆን ጥያቄያችን መልስ እስካላገኘ ድረስ ግብር አንገብርም በማለት ጠንካራ አቋም ይዘዋል። የክልሉ ምክርቤት ከትናንት በስቲያ ስብሰባ ቢያካሂድም በዞኑ ስላለው ግጭት ምንም ውሳኔ ሳያሳልፍ ተበትኖአል።

በቅርቡ በማልጋ ወረዳ በፈዴራል ፖሊስ እና በወረዳው ነዋሪዎች መካከል ተከስቶ በነበረው ግጭት ህዝብ ከፊዴራል ፖሊስ ላይየማረካቸውን የጦር ማሳሪያ ለመንግስት መመለሱን ሲዳማ ኔሽን ኦንላይን የተባለ ድረ ገጽ ዘገበ

እንደ ድረ ገጹ ዘገባ ከሆነ ጉጉማ ላይ ተከስቶ በነበረው በዚህ ግጭት ህዝቡ19 ከፈዴራል ፖ ሊስ ኣቁስሎ ከ18 በላይ የጦር መሳሪያ ላይ ማርኳል። ህዝቡ የማረከውን የጦር መሳሪያ በትናንትናው እለት ለመንግስት ተወካዮች ያስረከበ ሲሆን፤ የጦር መሳሪያዎቹን ልማርክ የቻለው  ራስን የመከላከል እርምጃ በወሰደውወቅት መሆኑን ግልጸዋል። በተያያዘ ዜና ከሲዳማ የክልል ጥያቄ ጋር በተያያዘ በበርካታ የዞኑ ወረዳዎች ውስጥ ህዝባዊ እንቅስቃሴ እየተደረጉ ናቸው ።   ለዝርዝር መረጃ እዚህ ላይ ይጫኑ

የሲዳማ ፖለቲካ ድርጅቶች ህብረት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጠ፤ የሲዳማ ሕዝብ ጥያቄ ያለ ምንም ቅድምያ ሁኔታ አፋጣኝ መልስ እንዲያሰጠው ጠየቀ

ከሲዳማ ፖለቲካ ድርጅቶች ኀብረት፡ ስለሲዳማ የወቅቱ ሁኔታን በተመለከተ  የተሰጠ መግለጫ ተንኰለኞችና ወንጃለኞች በተፈጥሮአቸው የገሙ ስለሆኔ እነሱን ያካተተ መንግሥት፡  አገርንና መንግሥትንም ጭምር ያገማል፡ ላል ሚካኤል ጋድ ስለመንግሥት ተመራማሪ።  የወያኔ አገዛዝም በኢትዮጵያ በዚህ መልክ የሚታይ ነው። ወያኔ የሕዝቦች አብሮ መኖርንና  ሰላማዊ ሕይወትን የማይቀበል ስለሆነ እንደታመሰ ለ20 ዓመታት የቆየ ሲሆን፡ ሀገራዊ ራዕይ  የሌላቸው የወንጃለኖች ጥርቃሞ ነው። የሲዳማ ፖለቲካ ድርጅቶች ህብረት ይህንን ከተረዳ  የቆየ ቢሆንም አሁን የደረሰንበት ደረጃ በጣም አደገኛ እየሆነ በመምጣቱ፡ ወያኔ በአስቸኳይ  ተመንግሎ መውደቅ ያለበት መሆኑን ህብረቱ አሰምሮበታል። ድርጅታችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሲዳማ በመካሄድ ላይ ያለውን ሁኔታ በጥልቀት ከመረመረ  በኋላ፡ ለመላው ኢትዮጵያውያን ለማሳወቅና እንደ ስልቻ በትዕቢት የተወጠረው ወያኔ ከዚህ  ተንኰለኛ ተግባሩ ይቆጠብ ይሆን በማለት ለማሳሰብ የወጣ መግለጫ ነው። ሴራኛው ወያኔ በሲዳማ ሕዝብ ላይ ያነጣጠረው ዛሬ ሳይሆን የአዲስ አበባን ቤተመንግሥት  ከተቆጣጠረበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡በዚህም በሲዳማ ውስጥ ተወልዶ ያደገውን እጅጉ  ገ/ሚካኤል የተባለውን ትግሬ በመመልመልና በመሾም የሲዳማ ታጋዮችን እነፊሣ ፍቾን  በስውር አስገድሎዋል። ቀጥሎም የተቃሚዎችን ጐራ ለማዳከም አንዳንድ ለጥቅማጥቅም  የተገዙ ግላሰቦችን በመናኛ ገንዘብና መሬት (ቤት መሥሪያ ቦታ) በመስጠትና በመደለል ወደ  ወያኔ እንድቀላቀሉ በማድረግ ትግለችን ለማኰለሸት ሞክረዋል: ግን አልተሰካላቸውም። ከዚህም ሌላ፡ በረከት ስሞን ኤርትራዊውን አማራ፡ ኩማ ደመቅሣ ትግሬውን ኦሮሞ ብለው  እንደ ሾሙው ሁሉ በሲዳማ ውስጥ ተወልደው ያደጉትን፡ 1ኛ ሽፈረው

Declaration: The Peoples’ Alliance for Freedom and Democracy

Image
New (OLF, ONLF, SLF and some candidates of AFD) July 26, 2012 (oromoliberationfront.org) - The aforementioned peoples’ alliances of Ogaden Somalis, Oromo, Sidama and the new candidates of AFD: After deliberating on the current situation in Ethiopia and carefully observing the level of struggle against the current regime and the apparent confusion created by the sudden disappearance of Meles Zenawi, the “strong man” ruling Ethiopia for the past twenty one years; Being apprehensive of the current regimes attempts to delude the peoples in Ethiopia regarding Zenawi’s fate and their attempt to maintain the status quo in order to continue their ruthless suppression of all peoples in Ethiopia; After considering, the current disarray and lack of political will of some opposition groups to embrace the political and social changes that Ethiopia has undergone in the last forty years and their archaic adherence to political precepts that are no longer tenable in the 21 century such as

የሲዳማ ፖለቲካ

ወደ ሲዳማ የባሕል አዳራሽ ሲዘልቁ በቀጭኗ መግቢያ ላይ ፊትዎን ወደ ግራና ቀኝ እንዲያማትሩ ይገደዳሉ። በስተቀኝ በኩል ብሔሩን የሚወክለው ትልቁ መሰብሰቢያ የ‹‹ሲዳማ የባሕል አዳራሽ›› በሰፊው ተንጣሎ ይመለከቱታል። ወደ ግራ አይንዎትን ሲያማትሩ በተለያየ ቅርፅ የተሰሩና ለብሔሩ ‹ማንነት›› ዋጋ የከፈሉ ጀግኖችን የሚታሰቡበት የተለያዩ ሐውልቶች ተሰድረው ያገኛሉ። የግቢው ድባብ የባሕል አዳራሹን ከማየት ይልቅ ጀግኖቹን ወደመመልከቱ እንዲያጋድሉ ያስገድዳል። እናም ወደ ሐውልቶቹ ተጠግተው ፊትዎን ቀና አድርገው ሲመለከቱ ጀግኖቹ ፊታቸው ኮስተርተር ብሎ የሲዳማን ባሕላዊ ልብስና የክብር መለያ ለብሰው፤ አንዳንዶቹ በፈረስ ላይ፣ አንዳንዶቹ ቀጥ ብለው ቆመው፣ የተለያዩ የጦር መሳሪያቸውን ታቅፈው ይመለከታሉ። እነዚህን ጀግኖች ፊታቸው ላይ ያለውን ግርማ ሞገስ ብቻ መመልከቱ አያጠግብም። ምን ቢሰሩ ነው? የሚለው ጥያቄም አእምሮን ማጫሩ አይቀርም። ከታች በእምነበረድ ላይ በተቀረፀ ጽሁፍ ጀግኖቹ ከማን ጋር ለምን አላማ እንደተዋጉ ተፅፎ ይገኛል። ከሐውልቱ ስር ተቀርፆ የተቀመጠው ፅሁፍ የመንግስትን አቋም የሚያንፀባርቅ ነው የሚል እምነት አለኝ። መንግስት ጀግኖቹ የሰሩትን ገድል እውቅና የሰጠ ብቻም ሳይሆን ተተኪዎቹ የሲዳማ ተወላጅ ህፃናት ይህንን ታሪክ እየሰሙ አርአያ እንዲሆኗቸውም ጭምር ለማስተማሪያ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። ትውልዱ ታሪክን መገረብ ብቻ ሳይሆን ‹‹ጠላቶቹ›› እነ ማን እንደሆኑ እግረ መንገዱን ያጠናም ዘንድ በሰፊው ተፅፎለታል- በሲዳማ የባህል አዳራሽ። ሐውልቱ ስር የተቀረፀውን ፅሁፍ በአንድ ወገን እንደ መንግስት አቋም ተቀብለን፣ በሌላ ወገን የብሔሩ ተወላጅ ምሁራን የፃፏቸውን አስረጂ ፅሁፎች ይዘን፤ ሲዳማዎች ስለራሳቸው እና ስለተቀረው የአገሪ

The Oromo and Sidama Peoples’ Historical and Neighbourly Relation Cannot Be Dented by the TPLF Plots

The Tigrian Peoples Liberation Front (TPLF) regime has relentlessly pursued the ‘divide and rule’ policy to prolong its grip on power. The regime has initiated conflict between different nations, nationalities and peoples at different times and places, since it came to power, causing destruction of thousands of lives and millions of dollars worth properties. This anti peace and brutal regime, pursuant to its standing policy, has been engaged in overtly and covertly instigating conflict between the Oromo and the Sidama peoples. Accordingly it has managed to instigate conflict in the district of Riimaa Dhaadessaa between the Oromo people in Ajje sub‐zone of Arsi Zone and the Sidama people in Hawasa subzone of Sidama Zone. Loss of lives and property has been reported due to this conflict initiated by the agents of the regime on both sides. The motive of the regime in initiating this conflict is consistent with its hitherto policy elsewhere. Spreading such misunderstanding and mutual