Posts

Showing posts from February, 2012

የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ የነበሩት አቶ ሽብቁ ማጋኔ በክልሉ ጸረ ሙስና ኮሚሽን በቀረበ ጥያቄ መሰረት ያለመከሰስ መብታቸው እንዲነሳ ተደረገ

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ትናንት ማምሻውን ተጠናቀቀ ሃዋሳ, የካቲት 21 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - የደቡብ ክልል ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ከ183 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በማጽደቅ፣ አራት ዳኞችን ከሀላፊነታቸው በማንሳትና የአንድ የምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብት በማንሳት ትናንት ማምሻውን ተጠናቋል፡፡ ጉባኤው በትናንት ውሎው ባለፉት ስድስት ወራት በክልሉ በተከናውኑ በትምህርት፣ በመንገድ፣ በጤናና ግብር አሰባሰብ ላይ በመወያየት የስድስት ወራት የክልሉን መንግስት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አጽድቋል። ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ በቀጣይ በ15 ወረዳዎች ለሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ፣ በ10 ወረዳዎች አዲስ ለሚጀመሩ ፕሮጀክቶች፣ ለትምህርት፣ ለጤና፣ ለግብርናና ለክልል ቢሮዎች ለመደበኛና ለካፒታል በጀት ማሟያና ለመጠባበቂያ 183 ሚሊዮን 869 ሺህ 652 ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። ጉባኤው የተሰጣቸውን የዳኝነት ስልጣን ተገን በማድረግ በግለሰቦች ላይ በደል ፈጽመዋል የተባሉትን የአርባምንጭ አካባቢ ጋማ ፍርድ ቤት ዳኛ አቶ ስንታየሁ ለማ፣ በጌድዮ ዞን የቡሌ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ አቶ ፍላሳ ቡርቃ፣ የቦዲቲ ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ አቶ ፋንታ ቤርቦና የከፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ አቶ አደመ አርጋጎ ከኃላፊነታቸው በማንሳት ጉዳያቸው በህግ እንዲታይ ወስኗል። በሌላ በኩል ደግሞ አቶ ሙሉጌታ አጎን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት አድርጎ ሲሾም 24 አዲስ የወረዳ፣ የዞንና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞችን ሹመት አጽድቋል። ምክር ቤቱ ትናንት ማምሻውን ሲጠናቀቅ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ የነበሩት አቶ ሽብቁ ማጋኔ በክልሉ ጸረ ሙስና ኮሚሽን በቀረበ ጥያቄ መሰረት ያለመከሰስ መብታቸው እን

PCI Receives Starbucks Foundation Grant For Sidama Coffee Farmers

New Two-year, $500,000 grant will improve health through clean water, sanitation and hygiene project San Diego, CA (PRWEB) February 27, 2012 PCI (Project Concern International) announced today it has received a $500,000 grant from the Starbucks Foundation for its Sidama Coffee Farmers Health through Water, Sanitation and Hygiene Project. The project is designed to improve the health outcomes of coffee farmers and their communities in two high-need areas in the Sidama Zone of Southern Ethiopia. The grant is part of a long-term commitment by Starbucks and the Starbucks Foundation to support relevant local needs in coffee growing communities and a continuation of supporting integrated water and sanitation programs. In Ethiopia, coffee farming is the primary source of income for many rural households, which also have some of the lowest coverage of water access, sanitation and hygiene (WASH) facilities and systems in Sub-Saharan Africa. Contamination of water sources from coffee w

Documentary - Fiche - Sidama new year

New http://www.ethiotube.net/video/15783/Documentary--Fiche--Sidama-New-Year  

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቻይና ቋንቋ ትምህርት ፕሮግራም ሊጀመር ነው

Image
New አዋሳ, የካቲት 16 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቻይና ቋንቋ ትምህርት ፕሮግራም ለመጀመር የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን የዩኒቨርስቲው ሶሻል ሳይንስና ሂዩማኒቲ ኮሌጅ ዲን ገለጹ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የሚከፈተውን የትምህርት ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ በቻይና ኖርዝ ዌስት ኖርማን ዩኒቨርስቲ የተዘጋጀ የቻይና የባህል ትርኢት ትናንት ማምሻውን ተካሄዷል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ በተካሄደው ስነ ስርዓት ላይ የዩኒቨርስቲው የሶሻል ሳይንስና ሂዩማኒቲ ኮሌጅ ዲን ዶክተር ንጉሴ መሸሻ እንደገለጹት የቻይና ቋንቋ ትምህርት ፕሮግራምን በሚቀጥለው ሳምንት ለመጀመር የሚያስችል በኮሌጁ የቋንቋዎች ጥናት ክፍል ከ600 በላይ ኢትዮጵያን ተማሪዎች ተመዝግበዋል፡፡ ለመማር ማስተማሩ ስራ የሚስፈልጉ መጻህፍትና መምህራንን ጨምሮ አስላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸው አዲስ አበባ ከሚገኘው የቻይና ኮፊሸንስ ኢንሰቲትዩት ጋር ከዚህ ቀደም ሲል ባደረጉት የመግባባያ የጋር ስምምነት መሰረት በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቻይና ቋንቋ ማዕከል ተከፍቷል ብለዋል፡፡ ቀደም ሲልም አንድ የዩኒቨርስተው የስራ ሃላፊ በቻይና የልምድ ልውውጥና ጉብኝት ማድረጋቸውን ጠቁመው ዩኒቨርሰቲዎች ከዩኒቨርሰቲዎች ጋር የትብብር ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተመሳሳይ የግንኙነት ፕሮግራም እንደሚቀጥል አስታውቀዋል፡፡ የባህል ቡድኑን በመምራት የቻይናው ኖርዝ ዌስት ኖርማን ዪኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዝዳንት መምጣታቸው የትብብር ግንኙነቱን የበለጠ እንደሚያጠናክረው ዶክተር ንጉሴ አስታውቀው ቻይናና ኢትዮጵያ በፖለቲካ፣በኢኮኖሚ፣ በባህል፣ በዲፕሎማሲና ሌሎችም ዘርፎች ግንኙነታቸው ተጠናክሮ ጥምረት መፍጠራቸውን እንደሚያሳይ ገልጠዋል፡፡ የቻይና ኢኮኖሚ እያደገ

የሲዳማ ዞን የመስህብ ስፍራዎችን ከጎበኙ ቱሪስቶች ከ3 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

Image
New ሃዋሳ, የካቲት 15 ቀን 2004 (ሃዋሳ) - በደቡብ ክልል ሲዳማ ዞን የሚገኙ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችን ከጎበኙ የሀገር ውስጥና የውጪ ጎብኝዎች ከ3 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የዞኑ ባህል ቱሪዝምና የመንግስት ከሙኒኬሽን መምሪያ አስታወቀ፡፡ በመምሪያው የቱሪዝም ፓርኮች ልማትና አጠቃቀም የስራ ሂደት አሰተባባሪ አቶ ቶሎማ ካቢሶ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ገቢው የተገኘው ባለፉት ስድስት ወራት በዞኑ የሚገኙ የመስህብ ስፍራዎችን ከጎበኙ 27 ሺህ 452 የሀገር ውስጥና የውጪ ቱሪስቶች ነው፡፡ የተገኘው ገቢ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በእጥፍ ብልጫ እንዳለው ገልፀዋል፡፡ የጎብኚዎች መጨመር በዞኑ በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች የሚገኙ የመስህብ ስፍራዎችን በተለያዩ ህትመቶችና በድረ ገጽ ማስተዋወቅ በመቻሉ የጎብኝዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መሆኑን አቶ ቱሉማ ገልጸዋል፡፡ የጎብኚዎች ቁጥር እያደገ መምጣቱ ማሳያ ከሆኑት በተለይ በሲዳማ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ዕለት የፊቼ በዓል አከባበርን ለማየት የሚመጡ ጎብኝዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ የሚጠቀስ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ የዞኑን የመስህብ ስፍራዎች ከጎበኙ ቱሪስቶች መካከል 8 ሺህ 498 የሚሆኑት የውጭ ሃገር ጎብኝዎች መሆናቸውንና የአገር ውስጥ ጎብኝዎችም የአገራቸውን ተፈጥሯዊና ባህላዊ የመስህብ ስፍራዎችን የመጎብኘት ልምድ እያደገ መምጣቱንም አስታውቀዋል፡፡ በሀዋሳ ከተማ የያሬድ ሆቴል ባለቤትና የሆር አስጎብኝ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ ሽብሩ እንደገለጹት የቱሪስት ፍሰቱ ከጊዜ ወደጊዜ እያደገ መምጣቱን ጠቁመው በተለይ ወጣት የሀገር ውስጥ ጎብኝዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ

Conglomerate farming cotton in Sidama

Image
New Conglomerate Wide business Private Limited Company plans to set up a commercial farm on 1550hct of land. The corporation that owns metal supplier Artmetal jewelry and wrought iron company,  the ferric belt processing and engineering factory and Hast Enterprise will make the investment under the newly formed Bura Agro Integrated company.  The farm is located in the Southern  Nations and Nationalities and People’s Regional States (SNNPRs) in Sidama Zone, Loka Abaya woreda Bura kebele. The new company is named after that kebele.   Seid Hassen, General Manager of Wide Business said they have invested about 25 million birr already for the integrated agro-commercial irrigation farming on 428hct. It took the 428hct for a lease period of 45 years for a value of 70 birr per hectare.   The company has already allocated 28hct for horticultural activities and 400hct for cotton farming. They hope to start planting in February 2013.  So far it has spent 10 million birr of the 25 million bi

Irrigation Project on Gidabo River ‘Well in Progress’

Image
New Addis Ababa, February 20 (WIC) –  Federal Water Works Construction Enterprise said the 224 million birr irrigation development project on Gidabo River is well in progress. The project was launched two years ago the boarders of Oromia Regional State and the Southern Nations Nationalities and Peoples’ Region in Borena and Sidama zones, respectively. “Water diversion works are fully completed,” Bisrat Demissie (Eng.), project manager, told WIC adding that other activities are also progressing well.  “We are currently undertaking soil leveling, concrete filling and dam water filling,” Bisrat said.  The Gidabo Irrigation Dam will have the capacity to hold 102 million metric cube of water with a length of 4.5 Km. The project, which will have the capacity to develop 11,000 hectares of land, is expected to be completed in a year and a half time.  “The dam will enable farmers in both regions to harvest three times a year,” the project manager said.

Ethiopia receives funding to upgrade major roads

Date:  15/2/2012 Ethiopia is set to upgrade its transport infrastructure with a $234.5 million (£149 million) loan from the African Development Bank. The money will be used to reconstruct two roads that will connect the nation with neighbouring countries in a bid to improve trade, the Addis Fortune reports. A 112km route from Bedele to Metu will be upgraded as this is part of a network that connects Addis Ababa with the South Sudan capital Juba. The 197km road between Hawassa and Ageremariam - part of Mombassa-Nairobi-Addis Ababa Road Corridor - will also be improved using the funding, while $168 million will finance construction work on the Hawasssa-Ageremariam Road, which is part of the Trans-African Highway. Gaps in transport infrastructure are currently preventing the development of trade links within Africa and this latest project aims to address this, the newspaper stated. Currently, TRL is working in Ethiopia, advising the Ethiopian Road Authority (ERA) as part of a preparat

Old Sidama Song Stuff

Image

የሀዋሳ ሀይቅን ከብክለትና ከደለል የመከላከል ሥራ በማህበር በተደራጁ ወጣቶች እየተከናወነ ነው

Image
ሀዋሳ ፤የካቲት 03 2004 /ዋኢማ/ -  በሀዋሳ ከተማ በማህበራት የተደራጁ ወጣቶች የሀዋሳ ሀይቅን ከብክለትና ከደለል የመከላከል ሥራዎችን በማከናወን ላይ እንደሚገኙ የከተማው ማዘጋጃ ቤት አስታወቀ፡፡ በማዘጋጃ ቤቱ የአካባቢ ጥበቃ መምሪያ ሃላፊ አቶ ተፈራ ባንቶ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንዳስታወቁት የሀዋሳ ሀይቅን ከብክለትና ከደለል የመከላከል ሥራዎችን በማከናወን ላይ የሚገኙት በ20 የአካባቢ ጥበቃና ጽዳት ማህበራት የተደራጁ 378 ወጣቶች ናቸው ፡፡ ወጣቶቹ በሀይቁ ዙሪያ የሚገኙ ደላሎችን ለመከላከል በሐይቁ የተፋሰስ መሬቶች ዙሪያ 16 ኪሎ ሜትር የጎርፍ መቀልበሻ ቦዮችን እና የዝናብ ውሃን ወደ መሬት ለማስረግ የሚያስችሉ 57 የጨረቃ እርከኖችን መገንባታቸውን ሃላፊው አስረድተዋል፡፡ እንዲሁም የአካባቢውን ሥነ ምህዳር ከመጠበቅ በተጨማሪ ለውበት ለጥላና ለመናፈሻ አገልግሎት ሊውሉ የሚችሉ ከ92 ሺህ በላይ የአገር በቀል እና የባህር ማዶ ችግኞችን መትከላቸውን አመልክተዋል፡፡ በማህበር ተደራጅተው በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኙት ወጣቶች ቀደም ሲል ሥራ አጥ እና በተለያዩ ሱሶች የተጠመዱ እንደነበሩ ያስታወሱት ሃላፊው በአሁኑ ወቅት ግን ለራሳቸው ከፈጠሩት የሥራ ዕድል በተጨማሪ ለሀዋሳ ሐይቅ እና ለከተማው አካባቢ ጥበቃ ሥራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከቱ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡ የከተማው ማዘጋጃ ቤትም ወጣቶቹ እያከናወኑ የሚገኙት ሥራ አርአያነት ያለው ተግባር መሆኑን ከገመገመ በኋላ በየወሩ ለማህበራቱ አባላት የደሞዝ ክፍያ የሚውል የ150 ሺህ ብር ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ከሃላፊው ገለጻ ለመረዳት ተችሏል፡፡ http://www.waltainfo.com/index.php?option=com_content&view=article&id=175

ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ የማኀበረሰብ ተኮር ሬዲዮ ጣቢያ ለመክፈት የሚያስችል ፈቃድ አገኘ

Image
አዲስ አበባ, የካቲት 3 ቀን 2004 (አዲስ አበባ) - ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ የማኀበረሰብ ተኮር ሬዲዮ ጣቢያ ለመክፈት የሚያስችለውን ፈቃድ ወሰደ፡፡ የዩኒቨርሲቲው የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ማርኬቲንግ ዳይሬክተር የሕዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ዳዊት በዳሳ ለኢ ዜ አ እንዳስታወቁት ዩኒቨርሲቲው ፈቃዱን ያገኘው ባቀረባቸው ምክረ ሃሳብ /ፕሮፖዛል/ ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ተወዳድሮ በማሸነፉ ነው፡፡ በፈቃዱ ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን አስፈላጊ መስፈርት መሟላታቸው ከተረጋገጠ በኋላ ዩኒቨርሲቲው በኤፍ ኤም 90 ነ ጥብ 9 የአየር ሞገድ ፕሮግራሞችን ማቅረብ ይጀምራል ብለዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሴፍ ማሞ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው ባሉት አራት ካምፓሶች በአሁኑ ወቅት ከ24 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በመደበኛና በተከታታይ ፕሮግራሞች እስከ ዶክትሬት ዲግሪ ባሉት ደረጃዎች እያስተማረ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ እንዲሁም በይርጋለም ከተማ ላይ ግንባታው በመፋጠን ላይ በሚገኘው ካምፓስ ከመጪው ዓመት ጀምሮ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም 120 የሚሆኑ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ችግር ፈቺና አሳታፊ የምርምር ሥራዎች በዩኒቨርስቲው ሥር በመካሄድ ላይ የሚገኙ ሲሆን የሬዲዮ ጣቢያው መከፈት ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲቲው የማኀበረሰብ አገልግሎት ከማጠናከር በተጨማሪ፤ የቴክኖሎጂ ሽግግር ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ለማጠናከር ሬዲዮውን በዋናነት ለመጠቀም መዘጋጀቱን አስታውቀዋል፡፡ ሬዲዮ ጣቢያውን ለመክፈት የሚያስችለውን ወጪ በኢትዮጵያ የአሜሪካን ኤምባሲ የተሸፈነ ሲሆን፣ ከአንድ ወር በኋላ ለሐዋሳ ከተማና አካባቢው ማኀበረሰብ ሥርጭት እንደሚጀምር መግለጻቸውን

Ethiopia gears up for African coffee conference, exhibition

Image
The Eastern African Fine Coffees Association (EAFCA) will hold the 9th edition of the African Fine Coffee Conference and Exhibition in Ethiopia next week. The  event will be held in Addis Ababa from February 16 to 18. Organisers said it will provide delegates an opportunity to experience Ethiopia's vast coffee varieties and those from other coffee producing countries. The event is expected to play a significant role in building a positive image for Ethiopia, as well as promoting knowledge transfer and creating market connections, according to Abdullah Bagersh, EAFCA's general manager for the Ethiopian chapter. The conference aims to raise issues of sustainable production systems, climate change, market outlook, growing potential of Robusta and to learn from the Ethiopian experience amongst others. "The exhibition will also serve as a significant platform for highlighting the best coffees in Ethiopia," Bagersh said. "It is also expected that the ev

Invest in Sidama

Image
Sidama zone covers 6972.1 square kilometer And lies between 6.14-7.18 latitude and 37.92to 39.19 longitudes, with an elevation ranging 501-3000 meters above see level. The zone is divided in 19 Woredas with a total population of 3019442 (2007). Regarding the Agro – Ecology of the zone, out of the total land size 26.8% is kolla, 45.49% Weinadega and 27.71% Dega. The annual mean temperature of the zone ranges between 10.1-27o c and the annual mean rainfall ranges 801- 1600 mm. According to the land utilization data of the region, 50.67% is cultivated land, 17.57% grazing land, 6.51% forest bushes and shrub land, 17.84 % cultivable, and the remaining 7.41% is covered by others. Sidama zone has a total length of 1173.8 km. all weather road , of the total length 96.5 km. is tarmac road 857 km graveled and 52 km is partially graveled. Sidama zone ranks first in the region, by coffee production. Annually, more than twenty thousand tones of cleaned coffee is sent to the central mark

ነይ ጉዱማሌ!

Image
New

EEPCO hosts Adama & St. George faces Sidama Coffee in Week 12

Image
Addis Ababa, Ethiopia – Current Ethiopia Premier League leader EEPCO will host 6 th place Adama City here, while St. George travels south to face Sidama Coffee as Week 12 competition gets underway on Sunday. In other matches, Defence Force will take on Mugher Cement; last placed Arba Minch City will accommodate Hawassa City and Dedebit FC travels east to meet Dire Dawa City. The league will continue on Monday with another double header featuring Ethiopian Coffee vs Ethiopian Air Force and CBE taking on Harar Brewery. Week 12 Fixtures: Sunday, Feb 5, 2011 Sidama Coffee vs St. George Defence Force vs Mugher Cement Arba Minch vs Hawassa City Dire Dawa City vs Dedebit FC EEPCO vs Adama City Monday, Feb 6, 2011 Ethiopian coffee vs Ethiopian Air Force CBE vs Harar Brewery

ETBU Students take mission trip to Bona,Sidama

Image
“Eye opening,” is the sentiment of 12 East Texas Baptist University students who experienced a 10-day mission trip to Ethiopia during the Christmas break. The journey from campus to Bona, a small village in southern Ethiopia, was the first ETBU student trip to the area. The final leg of the journey to arrive in Bona was a five-hour bus trip, with the last four traveled on a very bumpy, dirt road. The ministry trip had more than 90 hours of travel. ETBU Assistant Professor of Religion Elijah Brown, along with his wife, Amy, accompanied the team of students to Ethiopia. Brown said it is difficult to put into words the different lifestyles that one finds in the various places of the world. “On the Sunday the students were in Bona, they visited a family that lives in a small one- room hut,” Brown said. “There was very little separation between the parents and the six children. The kitchen area consists of a fire to cook over. At night, the family brings their cows inside t