በደቡብ ክልል በ2ዐዐ4 ዓ/ም በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን የደኢህዴን ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡


የደኢህዴን ከፍተኛ አመራሮች እያካሄዱ ባሉት 6ኛ ቀን የግምገማና የስልጠና መድረክ ላይ ያለፈው ዓመት በርካታ ተግባራት የተከናወነበት ዓመት መሆኑን ገምግሟል፡፡
በግብርናው ዘርፍ በተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት ውስጥ በከፋ ዞን የቡና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት ከ75 ሚሊዮን በላይ የቡና ችግኝ መተከሉን በአብነት አንስቷል፡፡

በሰብል ምርትና ምርታማነት ረገድ በክልሉ ማዕከላዊ ዞኖች ውስጥ በስልጤ፣ በሀድያ፣ በከምባታ ጠምባሮና በወላይታ ዞኖች ውስጥ ከፍተኛ የሰብል ምርት እድገት መመዝገቡ ተገልጿል፡፡
በመሆኑም ድርጅቱ ባካሄደው የ2ዐዐ4 ዓ/ም አፈፅፀም የተከናወኑ ውጤታማ ተግባራትን በማስቀጠል የአቶ መለስ ዜናዊን ራዕይ በማሳካት የህዳሴ ጉዞን እውን ማድረግ በሚቻልበት ቁመና ላይ መድረሱንም ገልጿል፡፡ባልደረባችን ታሪኩ ለገሰ ዘግቧል፡፡

ማህበራቱ ውጤታማ እንዲሆኑና የቁጠባ ባህላቸውን እንዲያሳድጉ በወጪና ገቢ አያያዝ ላይ ስልጠና  እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡ ሳሙኤል መንታሞ ከወልቂጤ ቅርንጫፍ እንደዘገበው፡፡
http://www.smm.gov.et/_Text/14TikTextN405.html

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር