የሲዳማን ህዝብ ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ ለማደናቀፍ የተነደፈ ሴራ
የደኢህዴን/ኢህኣዴግ ኣመራሮች የሲዳማን ህዝብ እውነታ ገልብጠው ማንበብ ለምን ኣያቆሙም?
ኩክሳ ከተባለ ሳምንታዊ “ጋዜጣ” የተገኘ
ሁሌም ገልብጠው ነው የሚያነቡት ዛሬ ምን ኣዲስ ነገር ተገኘ ተብለን ልንጠየቅ እንችል ይሆናል፡ ፡ ኣዲስ ነገር ተገኝቶ ሳይሆን ... ተግባራቸው በሲዳማ ህዝብ ላይ እያደረሰ ያለው ጫና እየሰፋ መምጣቱ ችላ ሊባል የማይገባውና የመብት ጥያቄያችንን ከመጠየቅ ግን ሊያስተጓጉለን የማይችል መሆኑን ለማሳሰብ ነው፡ ፡ኩክሳ ከተባለ ሳምንታዊ “ጋዜጣ” የተገኘ
ኩክሳ
Comments
Post a Comment