በፊቼ ማግስት በወንዶ ገነት ወረዳ ከታሰሩት ወጣቶች መካከል 12ቱ እንደታሰሩ መሆናቸው ተገለጸ
በወንዶ
ገነት ወረዳ በፊቼ ማግስት የሲዳማን የክልል
ጥያቄ የሚያወድሱ ግጥሞችን እየገጠሙ ቄጣላ
የወጡ ወጣቶች በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ታፍሰው
መታሰራቸው የሚታወስ ሲሆን፤ ከታሰሩት ወጣቶች
መካከል 12ቱ
እስከ ኣሁን ኣልተፈቱም።
ወጣቶቹ
እስከ ኣሁን ድረስ ለምን እንደታሰሩ የሚገልጽ
ምንም መረጃ የሌላቸው ሲሆን፤ የታሰሩበትን
ምክንያት በይፋ እንደማያቁ እና ዛሬ ነገ
ትፈታላችሁ እየተባሉ በእስር ላይ እንደምገኑ ገልጸዋል።
Comments
Post a Comment