በሲዳማ ዞን ውስጥ የሰብኣዊ መብት ረገጣው ተባብሶ ቀጥሏል፤ እስከ ኣሁን ድረሰ ከመቶ የማያንሱ ሰዎች ህዝብን በመንግስት ላይ በማነሳሳት በምል ክስ ተመስርቶባቸው በመላው ሲዳማ ተስረዋል
በሲዳማ ዞን ውስጥ በመንግስታ የጸጥታ ኃይሎች እየተፈጸመ ያለው ሰብኣዊ መብት ረገጣ የተባባሰ ሲሆን በርካታ ሰዎች ህዝብን በመንግስት ላይ በማነሳሳት በምል በመታሰር ላይ ናቸው።
በዞኑ ውስጥ የክልል ጥያቄን ጋር በተያያዘ የተቀጣጠለውን ህዝባዊ ንቅናቄ ለመቀልበሰ በኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ የምመራው የደቡብ ክልል መንግስት በሚያደርገው ጥረት የተለያዩ ኣፈናዎችን በመፈጸም ላይ ነው።
ሃዋሳ ከተማ የተጀመረው ግለሰቦችን የማሰር እና የማስፈራራት ተግባር ወደ ተለያዩ ወረዳዎችም የተዛመተ ሲሆን፤ ለኣብነት ያህል ባላፈው ቅዳሜ ከታሰሩት 46 ግለሰቦች በተጨማሪ እስከ ዛሬ ምሽት ድረስ በጎርቼ ወረዳ በርካታ ቁጥር ያላቸው ግለሰቦች ታስረዋል።
ሰሞኑን ከታሰሩት የሲዳማ ተወላጆች መካከል ጥቅቶቹ ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን፤ ጉዳያቸው ከኣስራ ኣንድ ቀናት በኃላ እንዲታይ ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ወደ እስርቤት ተመልሰዋል።
ዛሬ ከፍርድ ቤት ከቀረቡት መካከል የቀድሞ የዳሌ ወረዳ ምክትል ኣስተዳዳሪ ካላ ዘገዬ ሀመሶ እና ካላ ብርሃኑ ሀንካራ ይገኑበታል።
ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሰዎች ሙሉዝርዝር ከታች ይመልከቱ
They were all presented to Court and
appointed for 25th of August 2004 E.C (11 days from now). They are
to stay there until then!!! Cry freedom!! Cry Sidama!! Innocent Elites and
Intellectuals are being brutalized in front of the world in the mid of 2012!!!
No
|
Name
|
Education BG
|
Address
|
Time/Date Caught
|
Family /Dependents under the detainees
| ||||||
1
|
Kassa Odisso
|
Investor/Elder
|
Aroressa
|
20/08/12
|
38 (Including Children)
| ||||||
2
|
Boshola Gabiso
|
Investor/Elder
|
Aroressa
|
20/08/12
|
14 (Including Children)
| ||||||
3
|
Birhanu Hankara
|
Msc
|
Gorche/Hawassa
|
20/08/12
|
7
| ||||||
4
|
Owato Damota
|
Elder
|
Malga
|
20/08/12
|
10
| ||||||
5.
|
Dukale Lamiso
|
Msc
|
Bensa/Hawassa
|
15/08/12
|
8
| ||||||
6
|
Bekele Wayu
|
Msc
|
Arbegona/Hawassa
|
15/08/12
|
4
| ||||||
7
|
Abate Kimo
|
MA
|
Aleta/Hawassa
|
16/08/12
|
2
| ||||||
8
|
Iyasu Regassa
|
MA
|
|
10/08/12
|
6
| ||||||
9
|
Zerfu Zewde
|
MA
|
|
11/08/12
|
4
| ||||||
10
|
Zegeye Hamesso
|
MA
|
|
17/08/12
|
5
|
Comments
Post a Comment