በሲዳማ ዞን ውስጥ የሰብኣዊ መብት ረገጣው ተባብሶ ቀጥሏል፤ እስከ ኣሁን ድረሰ ከመቶ የማያንሱ ሰዎች ህዝብን በመንግስት ላይ በማነሳሳት በምል ክስ ተመስርቶባቸው በመላው ሲዳማ ተስረዋል



በሲዳማ ዞን ውስጥ በመንግስታ የጸጥታ ኃይሎች እየተፈጸመ ያለው ሰብኣዊ መብት ረገጣ የተባባሰ ሲሆን በርካታ ሰዎች ህዝብን በመንግስት ላይ በማነሳሳት በምል በመታሰር ላይ ናቸው።

በዞኑ ውስጥ የክልል ጥያቄን ጋር በተያያዘ የተቀጣጠለውን ህዝባዊ ንቅናቄ  ለመቀልበሰ በኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ የምመራው የደቡብ ክልል መንግስት በሚያደርገው ጥረት የተለያዩ  ኣፈናዎችን በመፈጸም ላይ ነው።

ሃዋሳ ከተማ የተጀመረው ግለሰቦችን የማሰር እና የማስፈራራት ተግባር ወደ ተለያዩ ወረዳዎችም የተዛመተ  ሲሆን፤ ለኣብነት ያህል ባላፈው ቅዳሜ ከታሰሩት 46 ግለሰቦች በተጨማሪ እስከ ዛሬ ምሽት ድረስ በጎርቼ ወረዳ በርካታ ቁጥር ያላቸው ግለሰቦች  ታስረዋል።

ሰሞኑን ከታሰሩት የሲዳማ ተወላጆች መካከል ጥቅቶቹ ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን፤ ጉዳያቸው ከኣስራ ኣንድ ቀናት በኃላ እንዲታይ ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ወደ እስርቤት ተመልሰዋል።

ዛሬ ከፍርድ ቤት ከቀረቡት መካከል የቀድሞ የዳሌ ወረዳ ምክትል ኣስተዳዳሪ ካላ ዘገዬ ሀመሶ  እና ካላ ብርሃኑ ሀንካራ  ይገኑበታል።  

ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሰዎች ሙሉዝርዝር ከታች ይመልከቱ 
They were all presented to Court and appointed for 25th of August 2004 E.C (11 days from now). They are to stay there until then!!! Cry freedom!! Cry Sidama!! Innocent Elites and Intellectuals are being brutalized in front of the world in the mid of 2012!!! 



No

Name

Education BG

Address

Time/Date Caught

Family /Dependents under the detainees

1

Kassa Odisso

Investor/Elder

Aroressa

20/08/12

38 (Including Children)

2

Boshola Gabiso

Investor/Elder

Aroressa

20/08/12

14 (Including Children)

3

Birhanu Hankara

Msc

Gorche/Hawassa

20/08/12

7

4

Owato Damota

Elder

Malga

20/08/12

10

5.

Dukale Lamiso

Msc

Bensa/Hawassa

15/08/12

8

6

Bekele Wayu

Msc

Arbegona/Hawassa

15/08/12

4

7

Abate Kimo

MA

Aleta/Hawassa

16/08/12

2

8

Iyasu Regassa

MA


10/08/12

6

9

Zerfu Zewde

MA


11/08/12

4

10

Zegeye Hamesso

MA


17/08/12

5

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር