የአስራ ሁለተኛ ክፍል መሰናዶ ተማሪዎች የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ ፤ ለሲዳማ ተማሪዎች መልካም እድል እንመኛለን
አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 20፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስራ ሁለተኛ ክፍል መሰናዶ ተማሪዎች የፈተና ውጤት ዛሬ ረፋድ ላይ በሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ድረ ገጽ ይፋ ተደረገ።
ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን በሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ድረ ገጽ WWW. nae.gov.et መመልከት ይችላሉ።
በ2004 ዓ.ም ወደ ዪኒቨርሲቲ መግቢያ ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ቁጥር 156, 997 ነው።
የሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር አቶ አራዓያ ገብረእግዚአብሔር ዛሬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቁት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ ይፋ ይደረጋል።
Comments
Post a Comment