Posts

Showing posts from February, 2011

የሃዋሳ ከተማን የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ልማት ለማፋጠን የነዋሪዎችና የልማት አጋሮች ተሣትፎ ወሣኝ ነው

ሃዋሣ, የካቲት 14 ቀን 2003 (ሃዋሳ) - የሃዋሳ ከተማን የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ልማት ለማጥፋጠን በሚደረገው ጥረት የነዋሪዎችና የልማት በአጋሮች ድጋፋቸውን አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የከተማው አስተዳደር ከንቲባ አስታወቁ፡፡ የሃዋሣ 50ኛ ዓመትና ሁለተኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ቀን በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ ከ80 በላይ ግለሰቦችና ድርጅቶች የከተማው አስተዳደር ትናንት የምስጋና የምስክር ወረቀት ሰጥቷል፡፡ በዚሁ ወቅት ከንቲባው አቶ ሽብቁ ማጋኔ እንደገለፁት በዓሉ በፈጠረው ምቹ ሁኔታ የከተማውን ሁለንተናዊ ገጽታ ለማስተዋወቅ ተችሏል፡፡ ከ80 በላይ የኢትዮጵያ ከተሞችና ከ40 በላይ ድርጅቶች የተሣተፉበትን ይህንኑ በዓል ተከትሎ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ፍሰት በእጅጉ መጨመሩን ገልፀዋል፡፡ በአሉ ሃዋሳ ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ምቹ እንዲሁም የፈጣን ልማት፣ የእድገትና የአንድነት ተምሣሌት መሆኗን ማስመስከር የተቻለበት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ለዚህም ስኬት መላው ነዋሪ ህዝብና የልማት አጋሮች ያደረጉት ተሣትፎ ከፍተኛ እንደነበር ገልፀዋል፡፡ ለበአሉ ስኬታማነት አስተዋጽኦ ያደረጉ ከ80 በላይ ግለሰቦችና ድርጅቶች ትናንት ምሽት በተዘጋጀው ኘሮግራም ላይ ከከተማው ከንቲባ ከአቶ ሽብቁ ማጋኔ እጅ የምስጋና የምስክር ወረቀት ተቀብለዋል፡፡

በሃዋሳ ከተማ በግጭት አፈታትና ሰላም ላይ የሚመክር አህጉራዊ አውደ ጥናት ተጀመረ

ሃዋሳ, የካቲት 14 ቀን 2003 (ሃዋሳ) - በምስራቅ አፍሪካ በየነ መንግስታት አባል ሀገሮች ኢጋድ ድንበር ተሻጋሪ አካባቢ በሚኖሩ ህብረተሰብ መካከል የግጭት አፈታትና ሰላም ላይ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ የተዘጋጀ አውደ ጥናት ዛሬ በሃዋሳ ከተማ ተጀመረ ። በኢጋድ የግጭት ቅድመ ማስጠንቀቂያና ፈጣን ምላሽ ተቋም ከጀርመን መንግስት ጋር በመተባበር ለሦስት ቀናት በተዘጋጀ አውደ ጥናት ላይ ከኢትዮጵያ ፣ከኬኒያ ፣ ከሶማሌያ፣ከጅብቲ፣ከሱዳንና ኡጋንዳ ድንበር ተሻጋሪ አካባቢ የሚኖሩ የህብረተሰብ ተወካዮች መሳታፋቸውን የተቋሙ ህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን ኦፊሰር ሚስስ ትእግስት ሀይሉ ገልፀዋል ። ተሳታፊዎቹ በቆይታቸው በግጭት አፈታት ፣በሠላም ፣በልማትና ሌሎች የጋራ ስምምነትና ጥቅሞች ላይ የየአካባቢያቸውን ምርጥ ተሞክሮ በተናጥልና በቡድን በማቅረብ የልምድ ልውውጥ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል ። የምርጥ ተሞክሮና የልምድ ልውውጥ መድረኩ በፊልምና በተዘጋጁ የሬዲዮ ድራማዎችና የእርስ በርስ ባህላዊ ግንኙነቶች ላይ በተደገፈ ፕሮግራም የሚካሄድ መሆኑን ገልጠዋል ። አውደ ጥናቱን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ናቸው ። በአውደ ጥናቱ ላይ የየሀገሪቱ መንግስታትና የመስተዳድር ተወካዮች አጋርና መንግስታዊ ያልሆኑ ደርጅቶችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተሳተፈዋል ።

Sidama Coffee continues to surprise everyone in their climb to the top of the Ethiopian Premier League

Image
Yirgalem  -  Sidama Coffee continues to surprise everyone in their climb to the top of the Ethiopian Premier League (EPL) with a 3-0 victory over Trans Ethiopia. Meskel Mengistu, Amele Milkias and Mengistu Tadele scored the goals. Meanwhile in Dire Dawa, Sebeta City held Harar Brewery to a 2-2 draw. Former St. George player Biniam Assefa scored his 11 th  goal of the season, and Ghanaian Ouwsu Rogers got the second goal. Harar’s goals came from Daniel Ayalew and Demiss Teshome. Ethiopian Coffee moved to second place of the Ethiopian Premier League Championship with a 3-1 victory over Mugher Cement here today. Mulu Alem Tilahun opened the score for Coffee but Mugher tied the game before half-time. Once again, Coffee went ahead with Mulu Alem’s second goal and Menyahel Teshome assured his team victory with the third goal. However, 15 minutes prior to the end of the game, Mugher’s fans start throwing objects onto the field and the referee had to interrupt the match. The match resum

በሀዋሳ ከተማ የተገነባው አዳሬ ሆስቲፓል ተመረቀ

Image
ኢትዮጵያ የምዕተ ዓመቱን የጤና ግቦች ለማሳካት ያላሰለሰ ጥረት እያደረገች ነው - ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም   አዲስ አበባ፣ የካቲት 13 ፣ 2003 ( ፋና   ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት )  ኢትዮጵያየምዕተ ዓመቱን የጤና ግቦች ለማሳካት አበረታች እንቅሰቃሴዎችን እያደረገች ነው አሉ  የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ። ሚኒስትሩ ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም በሐዋሳ ከተማ  የተገነባውን የአዳሬ ሆስፒታል መርቀውሲከፍቱ እንዳሉት ሀገሪቱ በጤናው ዘርፍ ባደረገችው ያላሰለሰ ጥረት የህጸናትና የእናቶች ሞት ጨምሮ የወባ፣የኤች አይ ቪ ኤድስናየቲቪ  በሽታዎች ቀንሰዋል፡፡ በተለይ የእናቶችን ሞት እ ኤ አ አቆጣጠር በ1990 ከነበረበት 1 ሺ 40 በአሁኑ ወቅትወደ 470 ዝቅ ማለቱን  የዓለም ጤና ድርጅት በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሪፖርት አመልክቷል፡፡ ወባ፣ኤች አይ ቪ ኤድስና የቲቢ በሽታዎች ስርጭትም  ከ50 በመቶ በላይ መቀነሱን አመልክተዋል ዶክተር ቴዎድሮስ። ለዚህም ስኬት በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የጤና ባለሙያዎች ማህበራትና አባላትአስተዋጽኦ በአርአያነት የሚጠቀስ ነው ማለታቸውን የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል፡፡

የደቡብ ኢትዮጵያ ኮሌጅ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ያስገነባውን ስታዲየም አስመረቀ

Image
በሐዋሳ ከተማ የደቡብ ኢትዮጵያ ኮሌጅ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ያስገነባውን ሁለገብ ስታዲየም አስመረቀ፡፡ የኒቨርስቲው ከየካቲት 12 ጀምሮ ሁለተኛውን የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል ውድድርንም ያካሂዳል፡፡ የከተማዋ አስተዳዳሪ ከንቲባ አቶ ሽበቁ ማጋኔ ስታዲየሙን ሲመርቁ እንደተናገሩት በውድድሩ ለመሳተፍ ለሚመጡ የልዑካን ቡድኖች የሐዋሳ ከተማ ህዝብ የተለመደውን አቀባበል በማድረግ ህብረ ብሄራዊነቷን ማሳየት አለበት፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ኮሌጅ ባለቤት አቶ ዘሪሁን ቀቀቦ በበኩላቸው ኮሌጁ ለ2ኛ ጊዜ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስፖርት ፌስቲቫል ለማስተናገድ ከዛሬ 6 ወር በፊት ዝግጅት መጀመሩን ተናግረዋል፡፡ ይህንን ለማሳካትም ከተለያዩ አካላት ጋር እንቅስቃሴ መደረጉን ገልጸዋል፡፡ ከተለያዩ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ የውድድሩ ተሳታፊዎችም በስፍራው ይገኛሉ፡፡ ለ15 ቀናት በሚቆየው ውድድር ከ22 በላይ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይሳተፋሉ ከ1 ሺህ በላይ ስፖርቶች በእግር ኳስ፣ መረብ ኳስ፣ ቅርጫት ኳስ፣ ጠረጴዛ ቴኒስ፣ አትሌቲክስና ቼዝ ውድድሮች ደግሞ ለውድድር የቀረቡ የስፖርት ዓይነት ናቸው፡፡

40,000 Awasa residents to lose their homes

Deutsche Welle Amharic Service reports that 40,000 residents of Ethiopia’s southern town of Awassa have been asked to vacate their homes. The Woyanne ruling junta’s local puppet administration issued the order saying that the houses the residents own have been built without proper permits. It’s reported that several residents who have voiced opposition to the measure are being rounded up and arrested.

The Sidama people of Africa: The Institution of Cimeessa - The Respected Elder

1. Introduction In my previous articles, I mentioned the Sidama grand social constitution Seera, and various sub constitutions which derive from this grand constitution. We have also seen that all social constitutions or Seera in Sidama were based on the Sidama moral code of halale, the true way of life. In this socio-cultural and socio-political system, the role of the elders was very important. Elders were bestowed with the power of enforcing the Seera and referring the recalcitrant to Magano or God if he/she refuses to abide by the Seera. The power of elders in the Sidama society was not based on a simple age count as is the case in most modern societies. The Sidama elder is more the product of various social processes through which a person (usually a man) passes than the product of a simple aging. For a person to become a recognised elder with authority in Sidama, he has to become a Cimeessa (respected elder with authority) or Cimeeyye for many respected elders. There are thre

The Sidama Nation: An Introduction Seyoum Hameso

Small holder farmers coping strategies to household food insecurity and hunger in Sidama Small holder farmers coping strategies to household food insecurity and hunger in Sidama To appreciate a people’s explanation of life and misfortune, one needs to have a general picture of the wider framework of their existence (Brøgger 1986:21) L ittle is known about the Sidama nation, its people, its history and culture. Sidama studies were virtually non-existent even for academic purposes. Th ere are many reasons for this. First and foremost, the emergence of enlightened nationalists and the promotion of Sidama nationalism were late and slow in comparison to other regions. Secondly, the Ethiopian historiography had no room for the promotion or development of non-Habasha cultures and peoples. Worse, still, it had circumvented and undermined knowledge production and dissemination of the latter. Th e combination of these factors engendered ambiguity about the