Posts

Showing posts from December, 2010

Sidama Coffee Comparison Cupping :: Sidama vs. Sidamo

Image
By Nate This week I have ventured into the world of more formal ‘cupping’  this is the  Image from sidacoop.com process in which coffee is tasted at it’s most raw state.  The beans are ground, placed into a bowl, and hot water is poured directly onto the ground coffee.  This allows for the true flavors to shine through, without a particular brewing method influencing the taste.  I am not a formally trained ‘cupper’, but I figured I’d give it a shot, especially seeing as I received 3 varieties of coffee from the same geographical area.  I chose to do this cupping blind, by writing the name of the coffee on the bottom of the cups.  This way, I wouldn’t be swayed by any other factor than the taste of the coffee.  I’m pleased to report that all three of the coffees that I cupped were excellent, and each had unique taste profiles.  It is quite something to taste them side by side, it accentuates the variation in flavor. This was a fun experiment in cupping, and I’m going to get some fo

የሀዋሳ ከተማን የመጠጥ ውሃ እጥረት ለማቃለል በ20 ሚሊዮን ብር እየተካሄደ ያለው የማስፋፊያ ፕሮጀክት ከ90 በመቶ በላይ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12 2003 ( ሬዲዮ ፋና ) የሀዋሳ ከተማን የመጠጥ ዉሃ እጥረት ለማቃለል በ20ሚሊዮን ብር  እየተካሄደ  ያለው የማስፋፊያ ፕሮጀክት ከ90 በመቶ በላይ መጠናቀቁን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ ። ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የጥልቅ መጠጥ ዉሃ ግንባታ ለማከናወን የሚያስችል ጥናት መጠናቀቁም ተገልጧል ። የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሽብቁ ማጋኔና ሌሎች የካቢኔ አባላት በወንዶ ገነት አካባቢ የሚገኘዉን የመጠጥ ዉሃ ማስፋፊያ ግንባታ ተዘዋዉረዉ ጎብኝተዋል ። ከንቲባዉ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት በሃዋሳ ከተማ የኢንቨስትመንት መስፋፋትን ተከትሎ  በከፍተኛ ደረጃ እያደገ የመጣዉን የመጠጥ ዉሃ ፍላጎት ለማርካት የተለያዩ ስራዎች በመከናወን ላይ ናቸዉ ። ችግሩን ለማቃለል ከአለም ባንክ በተገኘ 16 ሚሊዮን ብር እና የከተማ አስተዳደር በመደበዉ  የአራት ሚሊዮን ብር ወጪ የመጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት ስራ ከ90 በመቶ በላይ መከናወኑን አስረድተዋል። ለከተማዋ ዘላቂ መፍትሄ ለማስገኘት ሃዌላ ወንዶና ጋራ ሊቀታ በተባሉ ስፍራዎች በሰከንድ ከ200 እስከ 300 ሊትር ዉሃ መስጠት የሚያስችሉ የሁለት ጥልቅ የዉሃ ጉድጓደችን ቆፋሮ ለማካሄድ  የሚያስችል ጥናት መጠናቀቁን ገልጠዋል ። በጥናቱ መሰረት ፕሮጀክቱ ለሃያ አመታት ለከተማዋ አስተማማኝ የመጠጥ ዉሀ ለማቅረብ የሚያስችል መሆኑም ተገልጧል ። የሃዋሳ ከተማ ዉሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ ለጣ የታሞ በበኩላቸዉ  በወንዶ ገነት አካባቢ በመገንባት ላይ ያለዉ የአምቦ የመጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት በቅርቡ አገልግሎት  መስጠት ሲጀምር በሰከንድ 55 ሊትር ማምረት እንደሚቻል ተናግረዋል። የፕሮጀክቱ አማካሪ መሃንዲስ አቶ ታከለ ፍሰሃ በበኩላቸዉ በአሁኑ ወቅት የዋናዉ ምንጭ የማጎልበት  ስራና የ1

ስለ ጥንታዊው የሲዳማ መገበያያ ገንዘብ ዎማሻ ምን ያውቃሉ?

ሲዳማዎች የዛሬዋን ኢትዮጵያ ከመቀላቀላቸው በፊት የራሳቸው የሆነ የመገበያያ ገንዘብ እንደነበራቸው ይነገራል። በብሔሩ አጠራር ዎማሻ ተብሎ የሚታወቀው ይህ መገበያያ ገንዘብ፤ ከማሬትሬዛ ገንዘብ በፊት የነበረ ነው። የታሪክ መዛግብት እንደሚያሳዩት ከሆነ ዎማሻ ከነሐስ የተሰራ ሳንቲም ሲሆን፤ ጠፍጣፋና ክብ ነው። የዎማሻ ክቡ ክፍል መሃሉ ላይ ክፍት ሲሆን፤ ከክቡ አንደኛው ክፍል የሚነሳ ጠፍጣፋና ሹል አካል አለው። የሲዳማ አረጋውያን የገንዘቡን የመግዛት አቅም በተመለከተ እንደሚሉት ከሆነ፤ አንድ ዎማሻ እስከ አምስት መቶ ከብቶች የመግዛት አቅም ነበው። ምንጭ፤ sidama@visitsidama.com

Ethiopia Premier League: Hawassa City forces Defence Force to drop valuable points at home

Image
Addis Ababa  –Defence Force dropped two valuable points here today when they were held to a 1-1 draw by the visiting Hawassa City team. Bedasso Hora for Defence and Yitsak for Hawassa were the goal scorers. Meanwhile, Lideta Nyala shared a point with Harar Brewery (1-1) in Harar. Remaining fixtures: Sunday, December 19, 2010: Ethiopian Coffee (1) vs Fincha Sugar (15) at 3pm Ethiopian Banks (3) vs EEPCO (14) at 5pm Dire Dawa City (6) vs Sebeta City (11) at 4pm Sidama Coffee (13) vs Adama City (9) at 3pm Tuesday, December 21, 2010: Mugher Cement (10) vs Dedebit FC (5) Trans Ethiopia (7) vs St. George (16)

የሃዋሳ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን በማኬሄድ የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ፡

የሃዋሳ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን በማኬሄድ የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በዚሁ ጉባኤው በ3 አጀንዳዎች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በዚሁም መሰረት የ1ኛ ዙር 2ኛ ዓመት ስራ ዘመን የ5ኛ መደበኛ ጉባኤንና የ1ኛ ዙር 3ኛ ዓመት ስራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤዎችን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡ የሹመት ሥነ-ሥርዓትም አካሂዷል፡፡ ምክር ቤቱ በዋና አፈ-ጉባኤነት እንዲመሩ የተከበሩ አቶ ደምሴ ደንጊሶን  በዋና አፈ-ጉባኤነት ሾሟል፡፡ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ሽብቁ ማጋኔ እንዳስታወቁት ከተማዋ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦች መኖሪያና የቱሪስት መዳረሻ በመሆኗ የባህል፣ ቱሪዝምና የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ እንዲዋቀር ተደርጓል ብለዋል፡፡ በዚህም መሰረት ምክር ቤቱን በዋና አፈ-ጉባኤነት ሲመሩ የነበሩትን አቶ ዘላለም ላሌን የባህል ቱሪዝምና የመንግስት ኮሚኒኬሽን መምሪያ ሃላፊ ሆነው እንዲሾሙ ምክር ቤቱ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡ ከንቲባው እንዳሉት ሹመቱ የተሰጣቸው ባላቸው የትምህርት ዝግጅትና የፖለቲካ ቁርጠኝነት መሰረት ያደረገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ተሿሚዎችም የቃለ-መሃላ ሥነ-ሥርዓት መፈፀማቸውን ባልደረባችን ታምራት ሽብሩ ዘግቧል፡፡

16ኛው ሃገር አቀፍ የዋና ኦዲተሮች ጉባኤ በሃዋሳ እየተካሄደ ላይ ነው፡፡

የክልለ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በጉባኤው መክፈቻ ላይ እንዳሉት ሃገሪቱ ያላትን ውስን ሃብት በአግባቡ በመጠቀም የተያያዝነውን  የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለማሳካት በቁርጠኝነት መንቀሳቀስ ይገባል፡፡ ለዚህም  ግልፀኝነትና ተጠያቂነት ያለበት የኦዲት አሰራር ስርዓትን መከተል እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ በሃገሪቱ አየታዬ ያለው ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ዕድገት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የኦዲት አሰራር ስርዓቱ ተኪ የሌለው መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት መንግስት ካፀደቀው የእድገትና ትራንስፎርሜሸን እቅድ አንፃር የኦዲት ተቋማትን የትኩረት አቅጣጫዎችን በሚገባ መለየት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡ ለእቅዱ ስኬት የገቢ አሰባሰብ፣ ሥርዓት፣ የበጀት አጠቃቀምና የመንግስታዊ ተቋማትን አፈጻጸም በየጊዜው በመገምገምና የማሻሻያ ሃሳቦችን በማመንጨት ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ የደቡብ ክልል ኦዲት መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር አቶ ሳህሌ ገብሬ በበኩላቸው የኦዲት ተቋማት ያሉባቸውን ችግሮች በውል ተገንዝበው የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ጉባኤው አቅጣጫ የሚያስቀምጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በጉባኤው የእርስ በርስ ተሞክሮን በማስፋት ጠቃሚ ግብዓት የሚገኝበት እንደሚሆንም አስረድተዋል፡፡ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው 16ኛው ሃገር አቀፍ የዋና ኦዲተሮች ጉባኤ ላይ ከሁሉም ክልሎች፣ ከአዲስ አበባና ከድሬደዋ መስተዳድሮች የተወጣጡ ዋና፣ ምክትል ኦዲተሮችና ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውም ታውቋል፡፡

በሲዳማ ዞን አርቤጎና ዳሎታ እና ሃገረ ሰላም ወረዳዎች የአሳ ጫጩት ማራቢያ ማዕከል እየተገነባ ነው

ሃዋሳ, ታህሳስ 10 ቀን 2003 (ሃዋሳ) -በደቡብ ክልል አሳን በብዛት ለማምረት በ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ወጪ የአሳ ጫጩት ማራቢያ ማዕከል እየተገነባ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ባለፉት ሶስት ወራት ከ3ሺህ ቶን በላይ አሳ ተመርቶ ለገበያ መቅረቡም ተገልጧል ። በቢሮዉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን የስራ ሂት ባለቤት አቶ ብርሃኑ ጦፉ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጡት የአሳ ማራቢያ ማእከሉን መገንባት ያስፈለገዉ በእርባታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ አርሶ አደሮች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ ነዉ ። የአሳ ማራቢያ ማዕከሉ መቋቋም በዘርፉ መሰማራት ለሚፈልጉ አርሶ አደሮች የአሳ ጫጩት በማቅረብ ከሚሰጠዉ አገልግሎት በተጨማሪ ለአርሶ አደሩና ባለሙያዎች ስልጠና በመስጠትና በምርምር ማዕከልነት እንደሚያገለግል አስረድተዋል። በክልሉ ዉሃ ገብ በሆኑ ደጋማ አካባቢዎች በአርሶ አደሮች ጓሮና በእርሻ ማሳ አካባቢ አነስተኛ የአሳ ማራቢያ ኩሬዎችን በማዘጋጀት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ ባለፉት ሶስት አመታት የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸዉን ተናግረዋል ። በተለይም በሲዳማ ዞን አርቤ ጎና ፣ዳሎታ ፣ሃገረ ሰላም ወረዳዎች፣ በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ወረዳና በሌሎችም አካባባቢዎች ከ100 የሚበልጡ ሰዉ ሰራሽ ኩሬዎችን በማዘጋጀትና ከ25ሺህ በላይ የአሳ ጫጩቶችን በመጨመር ከእርባታዉ ከ1ሺህ በላይ ቤተሰቦች ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ገልፀዋል ። የወላይታ ግብርና ምርምር ማዕከል አርሶ አደሮች ከመደበኛ የእርሻ ስራቸዉ ጎን ለጎን የተሻለ የስጋ ምርት የሚሰጡ የአሳ ዝርያዎችን በማራባት ተጠቃሚ እንዲሆን የበኩሉን ድጋፍ እያደረገ መሆኑም ተገልጧል ። በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ አርሶ አደሮች አሳ ለምግብነት ያለዉን ጠቀሜታ እየተረዱ በመምጣታ

በሐዋሳ ቅ/ገብርኤል በተከሰተ ብጥብጥ ጉዳት ደረሰ፤ አዋኪዎቹ በፖሊስ ተይዘዋል

• ሁከቱ ሊቀ ጳጳሱ ወደተመደቡበት ሀገረ ስብከት እንዳይመጡ ለማሣቀቅ እና አዲሱ ሥራ አስኪያጅ ችግር መፍታት እንደተሳናቸው ለማሳየት ጀምበር በጠለቀችባቸው በእነ ያሬድ አደመ የታለመ ነው፤ •‹‹በሁከቱ ስለት፣ ዱላ እና ድንጋይ የተጠቀሙት ወሮበሎቹ ባደረሱት ድብደባ ከአምስት ያላነሱ የሰንበት ት/ቤት አባላት እና ፖሊሶች ተጎድተዋል፤ አንዱ ወጣት ጆሮው የተቆረጠ ሲሆን በጭንቅላቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሌላው ወጣት ደግሞ ራሱን ስቶ በጉሉኮስ እየተረዳ ይገኛል፡፡›› (የሆስፒታል ምንጮች) •ፖሊስ ከያሬድ እና ዓለምነህ ሽጉጤ በተጨማሪ በሁከቱ የተሳተፉ ሰባት ቀንደኛ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር አውሏል፤ •ፓትርያሪኩ፣ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ እና በጋሻው ደሳለኝ ሁከተኞቹን ለማስለቀቅ ጥረት እያደረጉ ነው፤ •የሐዋሳ የአገር ሽማግሌዎች ዛሬ የክልሉን ርእሰ መስተዳድር እንደሚያነጋግሩ ይጠበቃል • በመጪው ቅዳሜ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ወደ ሐዋሳ እንደሚመጡ በአዲሱ ሥራ አስኪያጅ ሲነገራቸው ያጉረመረሙት ‹‹የተስፋ ኪዳነ ምሕረት›› አባላት የሊቀ ጳጳሱ ወደ ሀገረ ስብከቱ መምጣት እንደሚያስከፋቸው በአዎንታ አረጋግጠዋል •‹‹እነያሬድ አደመ ተከልክለው ማንም አራት ጎማ ያመጣው ሁሉ በዚህ መድረክ ላይ አያዝበትም፡፡›› (ደጀ ሰላም፤ ኖቬምበር 8/2010፤ ጥቅምት 29/ 2003 ዓ.ም) – ትናንት እሑድ ሰንበት ጥቅምት 28 ቀን 2003 ዓ.ም ረፋድ ላይ በሐዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አዲሱ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ኅሩያን ዓለም እሸቱ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶችን ለማነጋገር የጠሩት ስብሰባ ዓለምነህ ሽጉጤ በሚባለው ግለሰብ በሚመራው ‹‹ተስፋ ኪዳነ ምሕረት የፀረ ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማኅበር›› እየተባለ በሚጠራው አካል በታቀፉ እ

Sidama: the Luwa and the Anga Culture and their Social Implications

By Wolassa Kumo 1. Introduction In my previous articles, I mentioned the Sidama grand social constitution Seera, and various sub constitutions which derive from this grand constitution. We have also seen that all social constitutions or Seera in Sidama were based on the Sidama moral code of halale, the true way of life. In this socio-cultural and socio-political system, the role of the elders was very important. Elders were bestowed with the power of enforcing the Seera and referring the recalcitrant to Magano or God if he/she refuses to abide by the Seera. The power of elders in the Sidama society was not based on a simple age count as is the case in most modern societies. The Sidama elder is more the product of various social processes through which he passes than the product of a simple aging. For a person to become a recognised elder with authority in Sidama, he has to become a Cimeessa (respected elder with authority) or Cimeeyye for many respected elders. There are three importa

በዲላ ዩኒቨርሲቲ ‹‹ረብሻ አስነስተዋል›› በሚል የተጠረጠሩ ተማሪዎች ክስ ተመሠረተባቸው

ለ‹‹ስድስት ቀናት ፖሊስ ጣቢያ ስንታሰር ፍርድ ቤት አልቀረብንም››  ተማሪዎች ‹‹በሕጉ መሠረት ፍርድ ቤት አቅርበናቸዋል››  የዲላ ከተማ ፖሊስ (በታምሩ ጽጌ) ከአዲስ አበባ 338 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኅዳር 24 ቀን 2003 ዓ.ም. ተነስቶ ለነበረውና በልዩ የፖሊስ ኃይል በቁጥጥር ሥር ለዋለው የተማሪዎች ረብሻ ላይ በመሳተፍ፣ በማነሳሳትና ጉዳት በማድረስ በተጠረጠሩ ሁለት ተማሪዎችና ሌሎች ሦስት ግለሰቦች ላይ በትናንትናው ዕለት ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ በከሳሽ መርማሪ ፖሊስ በዲላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክስ የተመሠረተባቸው የሦስተኛ ዓመት የቋንቋ ተማሪ በሆኑት ተማሪ ሜላት ዓይናለም፣ ተማሪ ምዕራብ አለማየሁ፣ እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ተማሪ ባልሆኑት ሚሊዮን ምንጊዜም ግዛቸው፣ ፍጹም ብዙአየሁና አብዱ አቡበከር ላይ መሆኑን የክስ ቻርጁ ያስረዳል፡፡ በዲላ ከተማ መግቢያ ዳርቻ ላይ የተመሠረተው የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሁለት ካምፓሶች ሲኖሩት፣ ረብሻው የተነሳው ኦዳአያ (አዲሱ ካምፓስ) በሚባለው ውስጥ ሲሆን፣ የረብሻውም መነሻ በአንድ ተማሪ ላይ በደረሰ ድብደባ ምክንያት መሆኑን ክሱ ያመለክታል፡፡ ኅዳር 24 ቀን 2003 ዓ.ም. ከጠዋቱ 5፡30 ሰዓት ሲሆን ተማሪዎች ፈተና ጨርሰው ይወጣሉ፡፡ በዚህ ጊዜ አንድ ቀድሞ የወጣ ተማሪ (ምንተስኖት ጌቱ) ጋር በተፈጠረ ግጭት 1ኛ እና 2ኛ ተከሳሾች በተንቀሳቃሽ ስልክ ከትምህርት ቤቱ ውጭ ያሉትን 3ኛ እና 4ኛ ተከሳሾች በመጥራት ተማሪውን በማስደብደባቸው ሆን ብለው አስበው፣ ፀብ በማስነሳት፣ በሰው አካልና ንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ ወንጀል መከሰሳቸውን ቻርጁ ይገልጻል፡፡ መርማሪ ፖሊስ 1ኛ እና 2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ እንዲሁም 5ኛ ተከሳሾች የፈጸሙትን ወንጀል በመዘርዘር ክስ መርስቶባ

በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አመታዊ ገቢውን በእጥፍ በማሳደግ 1መቶ 94 ነጥብ 2 ሚሊዩን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የንግድ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ታገሰ ጫፎ ቢል ቦርዱን መርቀው ከከፈቱ በኋላ ባደረጉት ንግግር ግብር በወቅቱ መከፈል በሀገር ደረጃ ለሚከናወኑ መሰረተ ልማቶች ስኬት ትልቅ ፋይዳ አለው፡፡ ግብር በመክፈሉ የተሰሩ የልማት ስራዎች ለከተማው ህብረተሰብ ማሳየት የተጀመረው አሰራር በተለያዩ መንገዶች እስከ ገጠር ቀበሌ የሚቀጥል መሆኑን አቶ ታገሰ ገልፀዋል፡፡ አርሶ አደሩ ለሚጠቀምበት የእርሻ ይዞታ ያለጎትጓች ግብር የመክፈል ባህል ያለው መሆኑና ይሄው በጎ ልምድ በሌሎች ግብርና ታክስ ከፋዮች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል፡፡ በኢትዮጵያ ገቢዎች ጉምሩክ ባለስልጣን የሀዋሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ መኑር ሙዘይን በበኩላቸው በቢልቦርዱ ላይ እንዲታዩ የተደረጉት መሰረተ ልማቶች ግብር በመከፈሉ የተገኙ ውጤቶች መሆናቸውን ለማመላከትና ለወደፊትም በፈቃደኝነት ግብር የመክፈሉ ባህል እንዲጎለብት ለማስቻል መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ባለፈው በጀት አመት 80 ነጥብ 2 ሚሊዩን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ 120.22 ሚሊዩን መሰብሰብ ችሏል፡፡ የ2003 እቅዱን ከ2002 በእጥፍ በማሳደግ 194.2 ሚሊዮን ብር ለማድረስ ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል፡፡ በተጠናቀቀው ሩብ አመት 34 ነጥብ 47 ሚሊዩን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ 42 ነጥብ 13 ሚሊዩን ብር መሰብሰብ እንደተቻለም ተብራርቷል፡፡ በሀዋሳ ከተማ ተመርቆ የተከፈተው ቢልቦርድ በሀገሪቱ ትላልቅ ከተሞች ከተሰሩት አንዱ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡

አቶ ደሴ ዳልኬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመስሪያ ቤታቸውን የ5 ዓመት የስራ እቅድ አቀረቡ።

yúYNS X t&KñlÖ©! ¸n!St&R yúYNS t&KñlÖ©! g#Ä×C ̸ ÷¸t& UR ytwÃybT yzRû yxMST xmT :QD dGä yzRû ê ê CGR l!qRû  b¸Cl#  PéG‰äC §Y xTk#‰LÝÝ bsnÇ §Y XNdtgl[W lt&KñlÖ©! >GGR y¸Wl# 30 ¸l!×N tNT ìKmNT tzUJaLÝÝ b:QÇ zmn# m=ršM q$_„N 50 ¸l!×N l¥DrS xQÄ*LÝÝ  ¸n!St&„ bxMST xmT WS_ bm§ hg¶t$ 17 yúYNS tÌ¥TN  lmmSrT xQÄ*LÝÝ  ¸n!ST„ xè ds@ ÄLk@ XNÄl#T ytqÂj  yt&KñlÖ©! >GGRN bmF-R MRTN l¥údG b¸ÃSCL dr©  :QÇN YtgB‰LÝÝ http://www.erta.gov.et/news/morenews.php?morenewsid=4364

የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሃዋሳ ከተማ ተከበረ

Image
አዲስ አበባ፣ህዳር 29 2003 (ሬዲዮ ፋና) አምስተኛው የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች  ቀን በአል በዛሬው ዕለት በተለያዩ ክልሎችበድምቀት ተከበረ። በዓሉ የተከበረው " የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች እጅ ለእጅ  ተያይዘንየአገራችንን ህዳሴ ወደ  ማይቀለበስት ደረጃ እናደርሳለን" በሚል መሪ ቃል ነው። በአሉትናንት በተለይ  በሃዋሳ ከተማ ሲከበር በበአሉ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙትየፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ  አቶ ካሳ ተክለብርሃን  የኢትዮጵያ የፌዴራሊዝም ስርአት  በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ውጤታማ በመሆን ላይ  እንደሚገኝ ገልጸዋል።  የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ በበኩላቸው ድህነትን ታግለን ማሸነፍ እንደሚገባ አስታውቀዋል። በበአሉ ላይ የተገኙ የብሄር ብሄረሰብ ተወካዮች ፌዴራላዊ ስርአቱ ተጠቃሚ እያደረገ ያለው ብሄርብሄረሰቦችንና ህዝቦችን  መሆኑን ጠቅሰው ህገ መንግስቱን በመጠበቅ ድህነትን ለመዋጋት እንደሚረባረቡ አረጋግጠዋል። በተያያዘምየብሄሮች፣  ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የሀገራችን ህዝቦች በመከባበር ላይ የተመሰረተ አንድነታቸውን በማጠናከር ኢትዮጵያንመካከለኛ  ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ የገቡትን ቃል ዳግም የሚያድሱበት እንደሆነ የአፋር ክልል ምክትል  ርዕሰ  መስተዳደር ተናግረዋል። ምክትልርዕሰ መስተዳደሩ አቶ አወል ወግሪስ ለሬዲዮ ፋና እንዳሉት ቀኑ ህዝቦች ያገኟቸውን ህገ መንግስታዊ  መብቶች በመጠቀም ልማትንለማፋጠንም ቃል የሚገቡበት ነው። ለህዝቦች ራስን በራስ ማስተዳደር እንዲሁም  በራስ ቋንቋ መማር፣ መስራትና መዳኘት መሰረት ለሆነው ለዚሁ ቀን ከፍተኛ ስፍራ በክልሉ ህዝብ እንደሚሰጠው  ገልጸዋል። በተተመሳሳይ የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች

Invest in Sidamaland!

I n v e s t   i n   S i d a m a   Z o n e ! Sidama zone covers 6972.1 square kilometer And lies between 6.14-7.18 latitude and 37.92to 39.19 longitudes,with an elevation ranging 501-3000 meters  above see level. The zone is divided in 19 Woredas with a total  population of 3019442 (2007). Regarding the Agro – Ecology of the zone, out of the total land size 26.8% is kolla, 45.49% Weinadega and 27.71% Dega.   The annual mean temperature of the zone ranges between  10.1-27o c and the annual mean rainfall ranges 801- 1600 mm. According to the land utilization data of the region, 50.67% is cultivated land, 17.57%  grazing land, 6.51% forest bushes and shrub land, 17.84 % cultivable, and  the remaining 7.41% is covered by others. Sidama zone has   a total length of 1173.8 km. all weather road , of the total  length 96.5 km. is tarmac road 857 km graveled and 52 km is partially graveled. Sidama zone ranks first in the region, by coffee production. Annually, more than  twenty thousand ton