Posts

Showing posts from November, 2010

Hawassa City moved to 11th place with its first win (1-0) of the season

Hawassa City moved to 11 th   place with its first win (1-0) of the season with a 1-0 victory over Trans Ethiopia in Yirgalem, and Sebeta City defeated EEPCO 1-0 thanks to Biniam Assefa’s goal. In other matches, Ethiopian Coffee is back on top of the Ethiopian Premier League with a 5-3 victory over previously undefeated Defence Force here today at the Abebe Bikila Stadium. The Coffee vs Defence battle for first place produced 8 goals; with 2 of them were clear gifts by Defence goalie, who was finally replaced. The victory lifted Ethiopian Coffee to the top of the league with 14 pts from 6 matches with Defence Force & Ethiopian Banks trailing with 12 points each. However, Defence still has one game in hand.

50ኛው የሀዋሳ ለተማ ምስረታ በባል ተጠናቀቀ

k80 b§Y ktäC ytútûbT h#lt¾W yktäC qN yhêú 50¾ ›mT MSr¬ b›L t-ÂÌLÝÝ bb›l# ¥-ÂqqEà kt¥N b¥StêwQ zRF btµÿd WDDR y¯NdR kt¥ xStÄdR x¹Âð ç•LÝÝ ÆHRÄR½ >Ê kMï§Ò dGä bmsrt L¥T ¥SÍÍT zRF x¹Âð çnêLÝÝ ymql@ kt¥ xStÄdR yîSt¾W yktäC qN xzUJ çñ tmRÈ*LÝÝ

Hawassa MSEs to Gain 40 Marketing Centres

Over 40 marketing and manufacturing centres are being constructed at a cost of 41 million Br for those engaged in micro and small-scale enterprises (MSEs) in Hawassa Town, according to the town administration. “Construction of 14 of the centres have been completed and efforts are underway to complete the remaining ones in the current Ethiopian year,” said Ashagre Uga, development planning, monitoring, and evaluation process owner of the administration. Upon going fully operational, the centres whose construction cost was covered by the government, would benefit over 3,000 people, he said.

The biggest water fall in Sidamaland - Logita Fall - Worancha.

Image
New

የሐዋሳን 50ኛ ዓመት ምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ 50 ሜትር ርዝመት ያለው ኬክ ተቆረሰ።

h#lt¾W yktäC qN 50¾ ›mT y/êú kt¥ yMSr¬ b›L «fÈN yktäC hg‰êE L¥T´ b¸L m¶ ”L b/êú mkbR jM…LÝÝ bh#lt¾ yktäC qN b›L §Y 80 ktäC túTfêL yyktäÒcWN yL¥T XNQS”s@ y¸Ãú† yæè X yS:L XNÄ!h#M yMRT x@Gz@b!>N tµ£Ä*LÝÝ bb›l# bktäC ¥:kL MR_ täKé lmlêw_ XNd¸rÄ ydb#B KLL R:s mStÄDR xè >f‰W >g#-@ gL[êLÝÝ y/êúN 50¾ ›mT MSr¬ b›L MKNÃT b¥DrG 50 »TR RZmT ÃlW k@K töRú*L k@k# bRZmt$ kxF¶µ xNd¾ kxlM h#lt¾ nWÝÝ h#lt¾W yktäC qN 50¾ ›mT y/êú kt¥ yMSr¬ b›L btlÆ ZGJèC XSk mÀW s® bhêú Ykb‰LÝÝ

Hawassa Gold Celebrates Its Gold Jubilee

Hawassa , November 26, 2010 (Addis Ababa) - President Girma Woldegiorgis said the government would continue its support toward the speedy of development of urban areas. President Girma made the statement at an event organized to celebrate both Town's Day and the gold jubilee anniversary of Hawasa Town held here on Friday. Residents of urban areas have been enjoying the benefits of development according to a plan designed by the government. He said it the town residents have been benefiting from urban development activities. President Girma said the government would further strengthen urban development activities in the year's ahead. Hawassa Town Mayor, Shibiku Maganena and South Ethiopia Peoples State Administration Chief Shiferaw Shigute had congratulated the residents of the town. Urban Development and Construction Minister, Mekuria Haile said on his part that his ministry has been working hard to speed up the development of urban areas. The gold jubilee of Hawassa Tow

Seyoum Hameso and the Sidama Diaspora Intellectuals

Image
Although small in numbers, the African Nation of the Sidamas features some of the most perspicacious and sagacious intellectuals of the Black Continent. Either close to the authentic source of Wisdom, the Old Sidama Land that currently bears evidence to the barbaric Abyssinian cruelty, or dispersed in the four corners of the planet, among their Diaspora, Sidama Intellectuals through books, websites, articles, speeches and conferences remind to all of us that in the southernmost confines of the Abyssinian Hell, we can still find a Shelter of Humanity and Noblesse. The landlocked nation, confined among the Oromos, Kenya and Sudan, outnumbers many European countries in terms of population. The entire world will be a richer and fairer place, if the Sidamas have their own representative in the African Union and the United Nations. To rediscover the most original noblesse of Africa and the Sidama world that livs among us in the West, we should go through the excellent paper of the illustr

Farmer Stories 4 :: Ethiopia Sidamo Coffee Farmers

Image
New

Coffee processing in Sidama, Ethiopia

Image
New

tamrat desta ft tokichaw - lembo

Image
New

የሀዋሳ ሐይቅ ውሃን ከብክለት ለመከላከል በሚያስችሉ መንገዶች ላይ የሚመክር ጉባኤ ተካሄደ።

የኢንዱስትሪ እድገት መጨመር በተፈጥሮ አካባቢ ላይ አሉታዊ ተጽንኦ ያሳድራል፡፡ በእድገቱ ሳቢያ በተፈጥሮ ላይ የሚደርሰውን አደጋ ለመከላከል ደግሞ በየደረጃው የሚገኘው የህብረተሰብ ክፍል ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ ይገባል፡፡ በኤስ.ኦ.ኤስ ሳህል ኢትዮጵያ የሀዋሳን ሀይቅ ከብክለት የመከላከል ፕሮጀክት ማነጀር አቶ ታደለ ባንቶ እንዳሉት ድርጅቱ ከዛሬ አንድ አመት በፊት ከኖርዌ ፕዩፕል ኤይድ በተገኘው የገንዘብ ድጋፍ ሀይቁን በቀጣዩ ሊበክሉ በሚችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ፕሮጀክት ቀርጾ ጥናት ሳያደርግ ቆይቷል፡፡ ጥናቱ በሀይቁ የውሃ ይዘት፣ ብክለት ሊያደርሱ ይችላሉ ተብለው በሚታሰቡ መንስኤዎችና መከላከያ መንገዶች ላይ ያተኮረ እንደነበር ተገልጿል፡፡   ጥናቱ በአምስት አጢኝ ቡድኖች የተዘጋጀ ሲሆን ውጤቱ ለውይይት ቀርቧል፡፡ ከፋብሪካዎች የሚወጡ ፈሳሾችና በጥቁር ውሃ አካባቢ የሚገኘው የከባድ ብረት ኬሚካል ወደ ሀይቁ የሚደርሱበት አጋጣሚ ሊኖር ስለሚችል ከወዲሁ ጥንቃቄ ሊደረግበት እንደሚገባ አቶ ታደለ ተናግረዋል፡፡ የሀዋሳ ከተማ ውበቷን እንደጠበቀች ልትቀጥል የምትችለው የሀይቁን ቀጣይነት በማረጋገጥ ስለሆነ በሀይቁ ላይ ብክለት ሊያደርሱ የሚችሉ ነገሮችን ለመከላከል ሁሉም በጋራ ሊረባረብ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ከጥናቱ አቅራቢያዎች መካከል አንዱ የሆኑት ዶክተር በቀለ ለማ በበኩላቸው ሀይቁ ለከተማው በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ ስለሆነ አስፈላጊው ክትትልና እንክብካቤ ሊደረግለት ይገባል ብለዋል፡፡ ለዚህም በየደረጃው የሚገኘው ህብረተሰብ በሀይቁ አያያዝና በአካ ባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ላይ ግንዛቤ እንዲኖረው ማድረግ ቀዳሚውን ስፍራ እንደሚያዝ ጠቁመዋል፡፡ ከተለያዩ አካባቢዎች የሚነሱ ቆሻሻዎች በቀጥታ ወደ ሀይቁ ከገቡ በስነ-ምህዳሩ ላይ ጉዳት ስለሚያደርሰ

ለሀዋሳ ከተማ 50ኛ አመት እና ለከተሞች ቀን በአል የሚመጡትን እንግዶች...

የሀዋሳ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንትና የደቡብና የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሻለቃ ፊልሞን ጁታ በአሉን ምክንያት በማድረግ በሰጡት መግለጫ በመንግስት ምቹ የኢንቨስትመንት ፓሊሲ በመታገዝ የከተማዋን ፈጣን እድገት ወደዚህ ደረጃ በማድረስ ረገድ የነጋዴው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ሀዋሳ ባሳየችው ፈጣን እድገት ደረጃቸውን የጠበቁ ውብ፣ ዘመናዊና ምቹ ሁቴሎች፣ ካፍቴሪያዎችና ሌሎችም የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንዲሁም መሰረተ ልማት የተስፋፉበት ከተማ ለመሆን በቅታለች፡፡ ህብረ ብሔሯ ሀዋሳ ህዳር 29 የብሄረሰቦች ቀን፣ የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ እና ሌሎችም ሀገር አቀፍ በአላትን በማስተናገድ ብቃቷ እንደምትታወቅ ፕሬዝዳንቱ ሻለቃ ፊልሞን ገልፀዋል፡፡  እንግዶችን በማስተናገድ ተገቢውን ልምድ ያካበቱት የደቡብ መዲና የህብረ ብሄሯ ከተማ ነጋዴዎች የሀዋሳ 50ኛ አመትና የ2003 የከተሞች ቀን ለማክበር ወደ ከተማዋ የመጡትን እንግዶች ለማስተናገድ ሁሉም በአንድነት ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ ተዘጋጅተዋል ብለዋል፡፡ ከዚህ አንጻር በመኝታ፣ በካፍቴሪያና በሆቴል አገልግሎት ያለምንም የዋጋ ጭማሪ በተገቢው በማስተናገድ የከተማዋን መልካም ስምና ገጽታ በይበልጥ ለማሳደግ በከተማው ነጋዴዎች በኩል አስፈላጊውን ዝግጅት መደረጉን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል፡፡ ከሚመጡት እንግዶች ነጋዴው ተጠቃሚ ከመሆኑ ባሻገር እንደግዶች፣ ኢንቨስተሮችና የንግዱ ማህበረሰብ አባላትን የሚያካትት በመሆኑ ከተማዋን ለማስተዋወቅና ተጨማሪ ኢንቨስተሮችን ለመሳብ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ፕሬዝዳንቱ ጨምረው አስታውቀዋል፡፡

Leku Hospital Construction Underway

 The construction of a district hospital is well underway in Sidama Zone of Leku Town, Southern Nations, Nationalities, and Peoples (SNNP) Regional State, at a cost of six million Birr, the wereda health office announced.   The hospital, which is to consist of maternity and minor surgery wards, is expected to benefit an estimated 80,000 people and raise the state’s health coverage to 94pc upon its completion, according to the office.  The funding for the construction was covered by Wide Horve, a nongovernmental organisation (NGO).

የከተሞች ቀን በዓልን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15 2003 (ሬዲዮ ፋና) በነገው ዕለት በሃዋሳ ከተማ ለሚከበረው2ኛው ሃገር አቀፍ የከተሞች ቀን  በዓል ለማክበር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማዋ ከንቲባ ተናገሩ። ባለፈው ዓመት አንደኛው የከተሞች ቀን በአዲስ አበባ ሲከበር የስራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የ40 ከተሞች ውድድር ላይ የሃዋሳ ከተማ በገፅታ ግንባታና በልማታዊ ስራዎች አንደኛ በመውጣቷ  2ኛውን የከተሞች ቀንእንድታዘጋጅ መርጧታል። ከተማዋ ይህን በዓል ከማዘጋጀት ጎን ለጎንም የተቆረቆረችበትን 50ኛ የወርቅ ኢዮቤልዮበዓል በጥምረት ለማክበር ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎችን ስታከናውን ቆይታለች። ይህን ድርብ በዓል በደማቅ ሁኔታ ለማክበርም የተለያዩ ዝግጅቶች መደረጋቸውን የከተማዋከንቲባ  አቶ ሽብቁ ማደኔ ተናግረዋል። በዓሉ በከተማዋ መከበሩ የከተማዋን ገጽታ ለማስተዋወቅና በከተማዋ ያሉ የኢንቨስትመንትአማራጮችን ለመላው  ኢትዮጵያውያን ለማስተዋወቅ ትልቅ እገዛ ይኖረዋል ብለዋል። ባለፉት ዓመታት የተገኙትን ስኬታማ የገፅታ ግንባታ ስራዎችን በማስቀጠልም ከተማዋን የኢንቨስትመንትና  የቱሪስት መስህብ  ማዕከል ለማድረግ በዓሉ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው ገልጸዋል። አያይዘውም ከተሞች የተሻሉ የልምድ ልውውጦች የሚያደርጉበትና ለ5 አመቱ የዕድገትናየትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሳካት  የሚያደርጉትን ትግል ለመማማር እንደሚያግዝም አስረድተዋል። ወደ ከተማዋ በርካታ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ አምባሳደሮች፣ ከውጭና  በሃገር ውስጥ የሚገኙ የከተማዋ  ተወላጆች  እንዲሁም ከተለያዩ የሃገራችንከተሞች በዓሉን ለማድመቅ የሚመጡ በርካታ ዕንግዶች በመግባት ላይ ይገኛሉ። እነዚህን ዕንግዶች በአክብሮት በመቀበልና በማስተናገድ የከተማዋ ነዋሪዎች የተለመደውንየዕንግዳ ተቀባይነት  ባህ

The coffee - Single Origin, Organic Ethiopia Sidama Homecho Waeno

Wilco Gets Their Own Brand Of Coffee   Posted by  Mitch Michaels  on 11.23.2010   Wake up with Wilco Selects...   Wilco has  launched  the "Wilco Selects" coffee brand, which features beans personally tasted by the  band's  John Stirratt and Patrick Sansone at Intelligentsia's Cupping Lab earlier this fall. The coffee - Single Origin, Organic Ethiopia Sidama Homecho Waeno - comes from the Sidama region of Ethiopia and is grown by the Homecho Waeno co-op. You can also get the "Wilco Doesn't Select" brand, which is a decaf version. "In full disclosure, no decaf  coffee  was selected by the members of Wilco during the tasting field trip,"a press release says. "But our friends at Intelligentsia tell us this is as good a decaf as it gets." Orders are being taken now through Sunday on Wilco's site, and the beans will be freshly roasted on December 1st.  

በሲዳማ የሚገኙ ቡና አምራች አርሶ አደሮች ወቅታዊ መረጃ ማግኘት የሚያስችላቸው ስራ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን ገለፀ፡፡

በሀዋሳ ከተማ በዘርፉ ለተሰማሩ አርሶ አደሮችና ባለሙያዎች የተዘጋጀ ስልጠና ላይ በባለስልጣኑ የትምህርት ህዝብ ግንኙነትና መረጃ አሰጣጥ የስራ ሂደት ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ተስፋ እንደገለፁት በተለምዶ ሲሰራበት የቆየውን የግብይት ስርአት በወጥ መረጃ የተደገፈ በማድረግ አምራቹ ተጠቃሚ የሚሆንበት ስርአት ተዘርግቷል፡፡ የተለምዶ አሰራሩ አምራቹ ብዙ ተጠቃሚ ያልሆነበት፣ ደካማ የገበያ መረጃ ስርጭትና የገበያ መዋዠቅ የሚታይበት እንደነበር ገልፀው ባለስልጣኑ ውጤታማ የሆነ ዘመናዊ የግብይት ስርአት በመዘርጋት የግብይት ስርአቱ ወጥነት ያለው እንዲሆን ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡ ባለስልጣኑ ከክልሉ ህብረትስራና ግብይት ቢሮ ጋር በመተባበር አምራቾችን ከመጀመሪያ ደረጃ የግብይት የቡና ቅምሻ ማዕከላትና ከቡና አቅራቢ ህጋዊ ነጋዴዎች ጋር የማስተሳሰር ስራ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የሲዳማ ዞን ቡና አምራች ወረዳዎች የሚገኙ ቡና አምራች አርሶ አደሮች ለምርታቸው ተገቢ ዋጋ እንዲያገኙ በግብይት አሰራርና ዘመናዊ የግብይት ስርአት ላይ ግንዛቤያቸውን ለማዳበር ስልጠናውን መዘጋጀቱን አቶ ጌታቸው አስታውቀዋል፡፡ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ስልጠና ላይ ከሲዳማ ዞን ቡና አምራች ወረዳዎች የተውጣጡ አርሶ አደሮች የህብረት ስራ ማህበራት ዩኒየኖች፣ የግብርና ባለሙያዎችና የመስተዳደር አካላት ተገኝተዋል ሲል ባልደረባችን በላይ ጥላሁን ዘግቧል፡፡ http://www.smm.gov.et/_Text/10HidTextN203.html

የሀዋሳ ከተማ 50ኛ ዓመት በዓልና የኢትዮጵያ ከተሞች ቀንን ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው፡፡

በድርብ በዓሉ ምክንያት በርካታ ቁጥር ያላቸው እንግዶች ይመጣሉ ተብሎም ይጠበቃል፡፡ የከተማዋ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤትና ፖሊስ መምሪያ የትራንስፖርት ሂደቱን ለማሳለጥና ወንጀልን በጋራ ለመከላከል ይቻል ዘንድ ከባጃጂ አሽከራሪዎችና ባለሃብቶች ጋር የምክክር መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ የሃዋሳ ከተማ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሳሙኤል አቤቶ እንደገለጹት በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት ሂደት የተሳካ ለማድረግ በርካታ ሥራዎች ተሰርተዋል፡፡ በዚህ ምክንያትም በየዓመቱ የሚከሰተው የትራፊክ አደጋ ተከትሎ የሚመጣው የአደጋ ቁጥር መቀነሱን አቶ ሳሙኤል ተናግረዋል፡፡ የባጃጅ አሽከራሪዎችም ህግን በማክበር ህዝቡነ ማገልገልና የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ መሥራት እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ የሃዋሳ ከተማ ፖሊስ ወንጀል መከላከል የሥራ ሂደት አስተባባሪ ኢስፔክተር ታደሰ አሚጦ በበኩላቸው በከተማዋ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመከላከል የባጃጅ አሽከርካሪዎች ትልቅ ሚና እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡ የባጃጅ አሽከርካሪ ሆነው ወንጀለኞችን የሚተባበሩ ጥቂት ግለሰቦች ቢኖሩም አብዛኛዎቹ በተገቢው መንገድ አገልግሎት የሚሰጡ በመሆኑ ህበረተሰቡ አልፎ አልፎ የሚያንፀባርቀው የተሳሳተ አመለካከት ተገቢ እንዳልሆነ ኢንስፔክተር ታደሰ ገልጸዋል፡፡ ለእግረኛ ቅድሚያ ያለመስጠት፣ ጠጥቶ ማሽከርከር፣ ትርፍ መጫን፣ በእግረኛ መንገድ መቆምና መሰል የህግ ጥሰቶች በባጃጂ አሽከርካሪዎች ላይ እንደሚታዩ ተናናገሩት፤ ሳጂን ተስፋዬ ደምሴ የሃዋሳ ከተማ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት የሥራ ሂደት አስተባባሪ ናቸው፡፡ በመሆኑም እነዚህ ችግሮች ቀርፎ ለህበረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት ይቻል ዘንድ የጋራ ምክክር መድረኩ መዘጋጀቱን ሳጂን ተስፋዬ ተናግረዋል፡፡ የባጃጂ ባለንበረቶችና አሽከራሪዎች በበኩላቸው እግረኛ

The Sidama Kingdom under the Sidama´s famous Queen Furra

Image
Queen Furra The Kushitic Civilization of North East Africa: An Overview Side Goodo 1. Introduction The Kushitic (Cushitic) peoples of North East Africa are the indigenous peoples of the present day Sudan, Eritrea, Ethiopia, Somalia and Kenya since at least 5000 BC. The equivalent name of the indigenous Kushitic peoples of North East Africa was Ethiopid, from which the name of the present day Ethiopia was derived. Due to the dynamics of conflicts, migration, assimilation and other politico-demographic influences over the past seven millennia, the Kushitic population dwindled to a small minority in the Sudan, Eritrea and Kenya while they are still majorities in Ethiopia and Somalia. In Ethiopia over 52% of the current population of 80 million are Kushitic peoples while almost the entire population in Somalia is Kushitic.  The only Kushitic group living in the Sudan at present is the Beja people of the Southern Sudan while in Eritrea the Saho and the Afar form a significant proport